en
Feedback
Top Mereja

Top Mereja

Open in Telegram

📈 Analytical overview of Telegram channel Top Mereja

Channel Top Mereja (@topmereja) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 21 338 subscribers, ranking 10 174 in the News & Media category and 1 514 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 21 338 subscribers.

According to the latest data from 04 October, 2025, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by -234 over the last 30 days and by 0 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 0%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects N/A% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 0 views. Within the first day, a publication typically gains 0 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 0.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
የ Twitter አድራሻ : http://twitter.com/BoleMereja?t=watBbei5PnmgrUd80qQrnw&s=09 ዩቲዩብ : https://youtube.com/channel/UCXcMdhLzUAPeRAxW48JFClQ

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 05 October, 2025), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the News & Media category.

21 338
Subscribers
No data24 hours
-547 days
-23430 days
Posts Archive
መረጃ ‼️ በአንድ ንግግር ላይ ከኤርትራ ህዝብ ጋር አንዋጋም ብሎ ሲያበቃ ከቀይ ባህር 40 ኪሎሜትር ላይ ሆነን በተሰመረልን አጥር ውስጥ ተወስነን ልንኖር አንችልም ያለው ጠ/ሚ አብይ አህመድ ወደ አ
+1
መረጃ ‼️ በአንድ ንግግር ላይ ከኤርትራ ህዝብ ጋር አንዋጋም ብሎ ሲያበቃ ከቀይ ባህር 40 ኪሎሜትር ላይ ሆነን በተሰመረልን አጥር ውስጥ ተወስነን ልንኖር አንችልም ያለው ጠ/ሚ አብይ አህመድ ወደ አፋር ጉብኝት አድርጓል:: በስፍራው ሲደርስ የተቀበለው ጀንራል አሰፋ ቸኮል የሚባል በአፋር የሰፈረውን የሜካናይዝድ ጦር የሚመራው ግለሰብ ነው:: ይህ ጉብኝት ጠ/ሚ አብይ አህመድ ለጦርነት ውስጥ ለውስጥ እየተዘጋጀ መሆኑን ይጠቁማል:: በስፍራው የሚሰሩ ወታደራዊ ካምፖችንና ጥርጊያ መንገዶች ፕሮጀክቶች ያሉበትን ደረጃ ጎብኝቶ ተመልሷል:: @BoleMereja

አስቻለው ታመነ :- መሐመድ ሳላህ አድንቆ ማሊያውን ሰጠኝ "መሐመድ ሳላን የሚያክል የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ አጥቂ ማልያውን ብዙ ሰው ሲጠይቁት ማልያውን የምሰጠው ለዲፌንደሩ ነው ብሎ በጨዋታው አድና
+1
አስቻለው ታመነ :- መሐመድ ሳላህ አድንቆ ማሊያውን ሰጠኝ "መሐመድ ሳላን የሚያክል የእንግሊዝ ፕሪሚየር ሊግ አጥቂ ማልያውን ብዙ ሰው ሲጠይቁት ማልያውን የምሰጠው ለዲፌንደሩ ነው ብሎ በጨዋታው አድናቆቱን ገልፆልኝ ማልያውን አውልቆ የሰጠው ለኔ ነው። እነ አቡበከር አሉ እነ ከሪም ሄደው እየጠየቁት ነበረ ማልያውን ሲጠይቁት አይ ለሱ ነው የምሰጠው ጉድ ዲፌንደር ምናምን ብሎ አድናቆቱን ገልፆ ሁሉ ማልያውን ሰጥቶኝ ነው የወጣሁት።" አስቻለው ታመነ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን አምበል ⚽️⚽️⚽️ @BoleMereja

ሰበር መረጃ ‼️ ፋኖ ዘመቻ አንድነት ባለው ዘመቻ ወሳኝ ከተማ ተቆጣጠረ። ያልታሰበ ጥቃት የመንግሥት ፀጥታ ሀይል ደረሰበት። ሙሉ መረጃው በዚህ ሊንክ ያገኙታል 👇 https://youtu.be/H-bQSyAUtcw

በቡድን በመሆን የውንብድና ወንጀል ሲፈፅሙ የነበሩ ተጠርጣሪዎች ክስ ተመሰረተባቸው‼️ በቡድን በመሆን የውንብድና ወንጀል ሲፈፅሙ የነበሩ ተጠርጣሪዎች ከነ ግብረ አበሮቻቸው በቁጥጥር ስር ውለው ክስ እ
በቡድን በመሆን የውንብድና ወንጀል ሲፈፅሙ የነበሩ ተጠርጣሪዎች ክስ ተመሰረተባቸው‼️ በቡድን በመሆን የውንብድና ወንጀል ሲፈፅሙ የነበሩ ተጠርጣሪዎች ከነ ግብረ አበሮቻቸው በቁጥጥር ስር ውለው ክስ እንደተመሰረተባቸው የለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ፖሊስ መምሪያ ገለፀ። ተከሳሾቹ የውንብድና ወንጀሉን የፈፀሙት በለሚ ኩራ ክፍለ ከተማ ወረዳ 6 ልዩ ቦታው ሰሚት ለሚ ኢንዱስትሪ ፖርክ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ ነው። በአካባቢው ላይ አሽከርካሪዎች ልምምድ የሚያደርጉበትና የተለያዩ ግለሰቦች የሚዝናኑበት መሆኑን ሲያጤኑ የቆዩት ተከሳሾቹ፤ በሽጉጥ በማስፈራራት፣ ጉዳት በማድረስና የያዙትን ንብረት በመቀማት ከአካባቢው ይሰወራሉ። እንደዚህ ዓይነት ወንጀሎች መፈፀማቸው ሪፖርት የደረሰው የአራብሳ አካባቢ ፖሊስ ጣቢያም ባደረገው ብርቱ ክትትል 4 ተጠርጣሪዎችን ለወንጀል መፈፀሚያ ከሚጠቀሙበት ሽጉጥ ጋር በቁጥጥር አውሎአቸዋል። የተከሳሾቹ የክስ መዝገብ በፌደራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ለሚኩራ ምድብ 1ኛ ወንጀል ችሎት ቀርቦ እየታየ ሲሆን፤ በማረሚያ ቤት ሆነው ጉዳያቸውን እየተከታተሉ እንደሚገኙ ፖሊስ አስታውቋል። ወንጀሉ በተፈፀመበት አካባቢ ተጠርጣሪዎቹ የወንጀል ድርጊቱን ሲፈፅሙ አንዳንድ ሰዎች ቆመው ሲመለከቱ እንደነበረ ያስታወሰው ፖሊስ፤ ህብረተሰቡ ወንጀል እየተፈፀመ እያየ ለፖሊስ መረጃ አለመስጠቱ ወይም እየተፈፀመ ያለን ወንጀል እንዲቋረጥ አለማድረጉ በሕግ ተጠያቂ ሊያርገው እንደሚችል በመገንዘብ ተገቢውን ትብብር ማድረግ እንደሚገባው አሳስቧል። @BoleMereja

ሰበር ‼️ ፋኖ አራት ኪሎን ይናፍቃታል እንጂ አይደርስባትም ። ጠ/ሚንስትሩ በፓርላማ የተናገሩት በሚድያ ሳይቀርብ የተቆረጠ ንግግር። በዚህ ሊንክ ተመልከቱት👇 https://youtu.be/8AW5_WA9Uj4

የChrist Army ነቢይ ኢዩ ጩፋ ሀዋሳ ከተማ ሲገባ ደማቅ አቀባበል ተደረገለት። @BoleMereja
+7
የChrist Army ነቢይ ኢዩ ጩፋ ሀዋሳ ከተማ ሲገባ ደማቅ አቀባበል ተደረገለት። @BoleMereja

ሰበር ዜና ‼️ ዋናው የመከላከያ ሰራዊት አዋጊ ጀነራል። ድንገተኛ ጥቃት ተፈፀመበት ። ሙሉ መረጃውን 👇 https://youtu.be/IU3ILMPSKiw

20 ሚሊዮን ብር የፈጀው ድልድይ.... በሀድያ ዞን ጎምቦራ ወረዳ በዩራፕ ፕሮግራም * በ20 ሚሊዮን የኢትዮጵያ ብር " የተገነባው የአጋሜ ድልድይ ተመርቆ ለህዝብ ክፍት ሆነ:: @BoleMereja
+2
20 ሚሊዮን ብር የፈጀው ድልድይ.... በሀድያ ዞን ጎምቦራ ወረዳ በዩራፕ ፕሮግራም * በ20 ሚሊዮን የኢትዮጵያ ብር " የተገነባው የአጋሜ ድልድይ ተመርቆ ለህዝብ ክፍት ሆነ:: @BoleMereja

❗️የመንግስትና የግል ሰራተኞች ከደሞዛቸው ለአደጋ ስጋት ክፍያ እንዲፈፅሙ የሚያስገድድ ረቂቅ አዋጅ ቀረበ። @BoleMereja
❗️የመንግስትና የግል ሰራተኞች ከደሞዛቸው ለአደጋ ስጋት ክፍያ እንዲፈፅሙ የሚያስገድድ ረቂቅ አዋጅ ቀረበ። @BoleMereja

ሰበር ዜና ‼️ መከላከያ ሰራዊት በጌታቸው ረዳ ጥያቄ መሠረት መቀሌ ደረሰ። ድንገተኛ ጥቃት ፈፀመ። ሙሉ መረጃውን 👇 https://youtu.be/c18xpjlS6ZA

14 ህፃናት በጅብ የተበላበት ወረዳ እርምጃ ወሰደ #FastMereja I በጉራጌ ዞን እንደጋኝ ወረዳ በተለያየ ጊዜ 14 ህፃናት ከወላጆቻቸው ጉያ ነጥቆ ህይውታቸውን የቀጠፉ ጆቦችን የወረዳው ሻውራ ቀበሌ ነዋሪዎች በጅቦቹ ላይ እርምጃ መውሰድ መጀመሩን የእንደጋኝ ወረዳ ኮሚዩኒኬሽን ጽ/ቤት ነው ገልጿል።

ሰበር ዜና ‼️ ምሸቱን በወልድያ የተከሰተው ከባድ ፍንዳታ። ባልታሰበ ሰዓት ተገኝተው ታሪክ ሰሩ። ይህንን የሚያሳይ ቪዲዮ ለማየት 👇 https://youtu.be/Hj-MF-2nvGs

ርዕዮት - "የፕሮቶሪያ ስምምነት እንዳይተገበር እንቅፋት በመሆን የአንበሳውን ድርሻ የያዘው ፌዴራል መንግስት ሆኖ ሳለ ምንድን ነው የትግራይ ችግር ብቻ አድርገሕ የገለፅከው?!" ጌታቸው ረ. "ወንድም
ርዕዮት - "የፕሮቶሪያ ስምምነት እንዳይተገበር እንቅፋት በመሆን የአንበሳውን ድርሻ የያዘው ፌዴራል መንግስት ሆኖ ሳለ ምንድን ነው የትግራይ ችግር ብቻ አድርገሕ የገለፅከው?!" ጌታቸው ረ. "ወንድም ቴዎድሮስ የአንበሳ ድርሻ ወይም የጥንቸል ድርሻ ምናምን የሚባል ነገር የለም!" 🤣🤣🤣🤣🤣 አብዛኛውን ሰው - "ለአንተ ምርጥ ፖለቲከኛ ማነው?!" ብለሕ ብትጠይቀው "ልደቱ አያሌው፣ ጌታቸው ረዳ፣ ጃዋር መሐመድ" ይልሃል። እኔ ሁሌም እስቃለሁ። ወዲ ረዳ፣ ልደቱ፣ ጃዋር መሐመድ ባህሪያቸው የፖለቲከኛ አይደለም። እነሱ የሕዝብ ግንኙነት [PR] ባለሙያ ናቸው። አንድ ተቋም ወይም ሳሙና የሚያመርት ድርጅት 'ክራይሰስ' ሲገጥመው ሚዲያ ላይ ወጥተው መጮህ የሚችሉ በቀቀኖች ናቸው። ደፋር ናቸው፣ ይሉኝታ የላቸውም፣ የሚያምኑበትን ነገር በሚጣፍጥ ቋንቋ [Pop-culture] ባነገሰው ቋንቋ መናገር የሚችሉ ማይክራፎን ናቸው። ፖለቲከኛ ማለት ስትራቴጂስት፣ ቦታ፣ ሁኔታ፣ Power Relation ማንበብ የሚችል ነው። ከእዚሕ ሁሉ በላይ በጥንቃቄ የሚያሳካው "ግብ፣ ዓላማና ርዕዮት" አለው። ለዛ የሚሆን 'ታክቲካል' እና 'ስትራቴጂካል' አጋር በአርምሞ፣ በጨዋታ፣ በጥቅም፣ በትዳር፣ በታሪክ ወላ በሃይማኖት ያፈራል። ይሔንን ያደረጉት መለስ ዜናዊ፣ ኃይለ ሥላሴ እና ሚኒሊክ ብቻ ናቸው። ፖለቲከኞችም እነሱ ናቸው። አንድ ፋብሪካ ላይ ዳይፐር፣ ኩኪስ እና አልሸጥ ያለ ሳሙና እንዲሸጥ የሚያግባቡ፣ የድርጅታቸውን ስም ተኮሳትረው ማስከበር የሚችሉ ግለሰቦችን የፖለቲካ ባለሙያ ባናደርጋቸው - ሊቃውንት 😉 ሊቃውንት ሆይ ማውራት የቻለ ሁላ "ፖለቲከኛ" አይደለም። @BoleMereja

“በትግራይ ፖለቲካ ውስጥ ከረባቱን እየቀያየረ የሚያጭበረብር አንደኛ ታደሰ ወረደ ነው" ቴዎድሮስ ርዕዮት ሚድያ ። @BoleMereja
“በትግራይ ፖለቲካ ውስጥ ከረባቱን እየቀያየረ የሚያጭበረብር አንደኛ ታደሰ ወረደ ነው" ቴዎድሮስ ርዕዮት ሚድያ ። @BoleMereja

ህወሓት በመሆኒ ‼️ ዛሬ ጠዋት በመሆኒ ከተማ የህወሓት አርሚ 23 ጦር በንፁሐን ላይ ተኩስ በመክፈት የሰባት ሰዎች ህይወት ማለፉን የደረሰን መረጃ ያመለክታል። የተኩሱ መነሻ የጊዚያዊ አስተዳደሩን ማህተም አምጡ በሚል ነው። @BoleMereja

ገጣሚ እና የጦቢያ ግጥም በጃዝ አዘጋጅ ምሥራቅ ተፈራ በፖሊስ ተይዛ ወደ ዞን ዘጠኝ ተወስዳለች። @topMereja
ገጣሚ እና የጦቢያ ግጥም በጃዝ አዘጋጅ ምሥራቅ ተፈራ በፖሊስ ተይዛ ወደ ዞን ዘጠኝ ተወስዳለች። @topMereja

ጠቅላይ ሚኒስቴር ዶክተር አብይ አህመድ :- * ብታምኑም * ባታምኑም ባለፉት 6 ዓመታት ኢትዮጵያ ውስጥ አንድም ሰው የስቃይ ግርፋት(ቶርች) አይደረግም:: @topmereja
+1
ጠቅላይ ሚኒስቴር ዶክተር አብይ አህመድ :- * ብታምኑም * ባታምኑም ባለፉት 6 ዓመታት ኢትዮጵያ ውስጥ አንድም ሰው የስቃይ ግርፋት(ቶርች) አይደረግም:: @topmereja

ሞቷል ተብሎ መርዶ ከተነገረ በኋላ በሕይወት መጣ ! በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በጋሞ ዞን አንድ የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት አባል የነበረ እና ከዚህ በፊት በተቋሙ በኩል መሞቱ/መሰዋቱ/ለቤተሰቡ ይነገራል
+4
ሞቷል ተብሎ መርዶ ከተነገረ በኋላ በሕይወት መጣ ! በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል በጋሞ ዞን አንድ የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት አባል የነበረ እና ከዚህ በፊት በተቋሙ በኩል መሞቱ/መሰዋቱ/ለቤተሰቡ ይነገራል፣ቤተሰብም አልቅሰው እርማቸውን አውጥቶ እያሉ ልጃቸው በሕይወት መምጣቱን ያየች እናት ማመን አቃት! @topMereja

የሱዳን ሉአላዊ የሽግግር ምክርቤት ፕሬዝደንት እና የሱዳን ጦር መሪ ጀነራል አልቡርሃን ወደ ኤርትራ አቅንተዋል የሽግግር ምክርቤቱ ጀነራሉ በሱዳን የእርስበርስ ጦርነት ከተጀመረ በኋላ ዋና መቀመጫ ካደ
የሱዳን ሉአላዊ የሽግግር ምክርቤት ፕሬዝደንት እና የሱዳን ጦር መሪ ጀነራል አልቡርሃን ወደ ኤርትራ አቅንተዋል የሽግግር ምክርቤቱ ጀነራሉ በሱዳን የእርስበርስ ጦርነት ከተጀመረ በኋላ ዋና መቀመጫ ካደረጓት ፖርት ሱዳን ሲሸኑ የሚያሳይ ምስል ለቋል። አል ቡርሃን በኤርትራ በሚኖራቸው ቆይታ ከፕሬዝዳንት ኢሳያስ አፈወርቅ ጋር ወይይት ያደረጋሉ ብሏል ምክር ቤቱ። ጀነራል አልቡርሃን ወደ ኤርትራ ያቀኑት የባህልና ሚዲያ ሚኒስትሩን ካሊድ አል አሰር እና የደህንነት ኃላፊውን አውል አህመድ ኢብራሂም ሞፋዚልን አስከትለው ነው። በሱዳን፣ ጀነራል አልቡርሃን እና ጀነራል ሀምዳን ደጋሎ ወይም ሄሜቲ በሚመራቸው ጦሮች መካከል የተጀመረው ጦርነት 2 1/2 በላይ አመት አስቅጥሯል። ጀነራሎቹ ወደ ጦርነት የገቡት ከአልበሽር ውድቀት በኋላ የሱዳንን ሽግግር ይመራሉ ተብለው በተሾሙት ጠቅላይ ሚኒስትር አብዳለ ሀምዶክ ላይ መፈንቀል መንግስት ካደረጉ በኋላ ነበር። በጦርነቱ በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች መገደላቸውን እና ከ10 ሚሊዮን በላይ የሚሆኑት ደግሞ በሀገር ውስጥ አለያም ድንበር አቋርጠው ወደ ሌሎች ሀገራት መሰደዳቸውን አለምአቀፉ የስደተኞች ድርጅት (አይኦኤም) መግለጹ ይታወሳል ሲል አል ዓይን ዘግቧል። @topmereja

ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ በስኬት ተጠናቀቀ ከአዲስ አበባ እና ከሀገራችን ከተለያዩ አካባቢዎች እንዲሁም የውጭ ሀገር ዜጎች የተሳተፉበት ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ በስኬት ተጠናቋል፡፡ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ
+1
ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ በስኬት ተጠናቀቀ ከአዲስ አበባ እና ከሀገራችን ከተለያዩ አካባቢዎች እንዲሁም የውጭ ሀገር ዜጎች የተሳተፉበት ታላቁ ሩጫ በኢትዮጵያ በስኬት ተጠናቋል፡፡ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ በቴክኖሎጂ በመታገዝ ከሌሎች የፀጥታና ደኅንነት አካላት ጋር ተቀናጅቶ የሩጫው ተሳታፊዎች ደኅንነት ተጠብቆ በሰላም እንዲጠናቀቅ የድርሻውን በሚገባ ተወጥቷል ፡፡ የበዓሉ በሰላም መጠናቀቅ ለሀገራችን መልካም ገፅታ ከፍተኛ ጠቀሜታ እንዳለው በመገንዘብ ለፀጥታ አካላት ትብብር ላደረጉት ለአዲስ አበባ ከተማ ነዋሪዎች እና ለበዓሉ አዘጋጅ ኮሚቴ እንዲሁም ኃላፊነታቸውን በብቃትና በትጋት ለተወጡ የፀጥታና ደኅንነት አካላት የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ የላቀ ምስጋና አቅርቧል፡፡ @topmereja