👩🎓Hi-Tech Academy(Harar)👨🎓
Open in Telegram
4 628
Subscribers
+224 hours
+47 days
+5630 days
Posts Archive
ማስታወቂያ
የ2018 ዓ.ም. የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ሀገር አቀፍ ፈተና ወስዳችሁ በመደበኛው የትምህርት መርሃ ግብር የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት መግቢያ ውጤት ላስመዘገባችሁ ተማሪዎች በሙሉ፡-
የከፍተኛ ትምህርት ተቋማት እና የትምህርት መስክ ምርጫችሁን ከነሐሴ 28 ቀን 2018 ዓ.ም እስከ ጳጉሜ 5 ቀን 2018 ዓ.ም ድረስ ከታች የተቀመጠውን ማስፈንጠሪያ (Link) በመጠቀም ምርጫችሁን ት/ቤት መሄድ ሳይጠበቅባችሁ ባላችሁበት ቦታ እራሳችሁ በመሙላት እንድታሳውቁ እንገልጻለን።
ማስፈንጠሪያ (Link) https://student.ethernet.edu.et/
ማሳሰቢያ፡-
የህክምና፣ የአካል ጉዳተኝነት፣ ተመሳሳይ ጾታ ያላቸው መንትያዎች እና ከ6 ወር በታች ህፃን የሚያጠቡ እናቶች አስፈላጊውን ሕጋዊ ማስረጃ ማያያዝ ይኖርባችኋል።
የትምህርት ሚኒስቴር
Repost from N/a
📚✨ ለልጅዎ አስጠኚ እየፈለጉ ነው? ✨
የልጅዎን ትምህርት እንዲረዳ፣ ውጤቱን እንዲያሻሽል እና በራስ መተማመን እንዲኖረው ታጋሽና ትጉህ አስተማሪ እየፈለጉ ነው? 👩🏫👨🏫
ለልጆች በግል ፍላጎታቸው ላይ የተመሰረተ የትምህርት ድጋፍ እንሰጣለን።
✅ በቀላሉ የሚረዱት ትምህርት
✅ የቤት ሥራ እና የፈተና ዝግጅት
✅ ለእያንዳንዱ ተማሪ የግል ትኩረት
✅ ታጋሽና ብቁ የማስተማር ዘዴ
✅ የትምህርት ውጤትን ለማሻሻል ድጋፍ
🎓 ልጅዎ በትምህርቱ እንዲሳካ የሚያስፈልገውን ተጨማሪ ድጋፍ ይስጡት
📩 ለበለጠ መረጃ @aman_tutorials👈👈 ያናግሩ
+7
ከ139 ወደ 153 ደርሰናል!
እናመሰግናለን!
#Harari_Region
#Harari_Region_Education_Bureau
#Hi_Tech_Academy
#ESSLCE
+4
ከ139 ወደ 153 ደርሰናል!
እናመሰግናለን!
#Harari_Region
#Harari_Region_Education_Bureau
#Hi_Tech_Academy
#ESSLCE
+5
+13 Updated!
Much more update to come..
አሁንም ተጨማሪ ውጤቶች እየጠበቅን ነው።
🔔የ2018 ትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ሠርቲፊኬት ፈተና ውጤት የሚገለጽባቸው አድራሻዎች ይፋ ሆኑ።
በ2018 ትምህርት ዘመን የኢትዮጵያ ሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ማጠናቀቂያ ፈተና ውጤትን ተፈታኞች ዛሬ ነሐሴ 19 ቀን 2018 ዓ/ም ከምሽቱ 1፡00 ሰዓት ጀምረው የሚከተሉትን አማራጭ ማስፈንጠሪያዎችን (Link) በመጠቀም ማየት የሚችሉ መሆኑን አገልግሎቱ አሳውቋል። በተያያዘም ተፈታኞች ቅሬታ ሲኖራቸው በአካል መምጣት ሳያስፈልግ https://result.eaes.et/complaint የሚለውን ማስፈንጠሪያ በመጠቀም ቅሬታቸውን ከነሐሴ 19 እስከ 26/2018 ዓ/ም ከቀኑ 10፡00 ሰዓት ድረስ በማቅረብ ምላሹንም በተመሳሳይ ማስፈንጠሪያ በኩል መከታተል የሚችሉ መሆኑን አገልግሎቱ ያሳውቃል።
ውጤት የሚገለጽባቸው ማስፈንጠሪያዎች፡-
📌በድረ ገጽ ፡ https://result.eaes.et
📌ቴሌግራም፡ https://result.eaes.et/telegram
📌አጭር የጽሑፍ መልዕክት፡ https://result.eaes.et/sms
የትምህርት ምዘናና ፈተናዎች አገልግሎት
ሁልጊዜ ትክክለኛ የትምህርት ምዘናናነ ፈተናዎች መረጃን ለማግኘት የትምህርት ምዘናና ማህበረዊ ትስስር ገጾችን ይከታተሉ።
📍https://eaes.et
📍https://web.facebook.com/eaes.eaes
📍http://www.youtube.com/@eaes.ethiopia
📍https://x.com/eaesEt
📢 Independent Research Survey
Hi everyone! 👋
I’m conducting an independent research study on how students access information about international educational opportunities, the barriers they face, and possible solutions.
🎓 Who can participate?
High-school students (Grades 8–12)
University students
🌍 Students from any country can participate.
⏱️ The survey takes about 2–3 minutes.
📋 Please fill out the survey here:
https://forms.gle/Lbi3uLFPTJwQWcH98
Your response will help me understand the real challenges students face and develop practical solutions.
Thank you for participating! 🙏
The Bridge Pod by Zeamanuel
I'm excited to introduce The Bridge Pod, a podcast where I connect with students, professionals, and inspiring people to share their experiences, opportunities, and lessons.
We talk about scholarships, education, careers, STEM, leadership, and personal growth.
If you're a student looking for opportunities or simply want to learn from inspiring people, The Bridge Pod is for you.
🔗 Subscribe and join the journey: https://www.youtube.com/@thebridgepod-h2b
One conversation can open a bridge to a new opportunity.
The Bridge Pod by Zeamanuel
I'm excited to introduce The Bridge Pod, a podcast where I connect with students, professionals, and inspiring people to share their experiences, opportunities, and lessons.
We talk about scholarships, education, careers, STEM, leadership, and personal growth.
If you're a student looking for opportunities or simply want to learn from inspiring people, The Bridge Pod is for you.
🔗 Subscribe and join the journey: https://www.youtube.com/@thebridgepod-h2b
One conversation can open a bridge to a new opportunity.
ለ2019 የትምህርት ዘመን ዝግጅታችንን እያጠናቀቅን ነው።
በሁሉም የክፍል ደረጃ የተማሪዎች ድልድል ሰርተን ጨርሰናል በመሆኑም የትኛውም የክፍል ደረጃ ምዝገባ አጠናቀናል።
እናመሰግናለን!
