en
Feedback
Akaki kality Woreda 4 communication office

Akaki kality Woreda 4 communication office

Open in Telegram
207
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days

Data loading in progress...

Similar Channels
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Tags Cloud
No data
Any problems? Please refresh the page or contact our support manager.
Incoming and Outgoing Mentions
---
---
---
---
---
---
Attracting Subscribers
August '24
August '240
in 0 channels
July '24
+6
in 0 channels
Get PRO
June '24
+4
in 0 channels
Get PRO
May '24
+2
in 0 channels
Get PRO
April '24
+3
in 0 channels
Get PRO
March '24
+3
in 0 channels
Get PRO
February '24
+212
in 0 channels
Channel Posts
2
መልካም የሥራ ጊዜ!
መልካም የሥራ ጊዜ!
73
3
No text...
141
4
የዓድዋ ድል የዓላማ አንድነትና የጽናት ውጤት ነው! **** ኢትዮጵያ በታሪኳ አንድም ጊዜ የሌላውን ፍለጋ ጥቃትና ወረራ ፈፅማ አታውቅም፡፡ በአንፃሩ ጠላቶችዋ በተለያዩ ዘመናት በተደጋጋሚ ከሩቅና ከቅርብ በኢትዮጵያ ላይ ወረራ ፈፅሟል፡፡ ሆኖም ግን ኢትዮጵያዊያን ተሸንፈው እጅ የሰጡበት ወቅት የለም፡፡ ሁሉንም ወራሪዎች ድል አድርገው አንገት በማስደፋት የኢትዮጵያን ሉዓላዊነትና ዳር ድንበር አስጠብቋል፡፡ ከእነዚህ የወረራ ታሪክና የድል አድራጊነታችን የሁል ጊዜ ኩራታችን የሆነው ውቅያኖስን አቋርጠው ኢትዮጵያ ላይ ወረራ በመፈፀም ሉዓላዊነታችንን  ለመጋፋት የተንቀሳቀሱ የቅኝ ገዢ ሕልምና ምኞት ያከሰመው የዓድዋ ድል ነው። ኢትዮጵያውያን ነፃነታቸውን ለማስጠበቅ የተቃጣባቸዉን የኢጣሊያን ወረራ በመመከት ዓለምን ጉድ ያሰኘ ታላቅ ጀብዱ በዓድዋ ተራሮች ላይ የፈጸሙት የዛሬ 128 ዓመት፣ በየካቲት 23/1888 ዓ.ም ነበር። የዓድዋ ድል የመላ ጥቁር ሕዝቦችን ነጻነት ያበሰረ የክፍለ ዘመኑ ታላቅ ድል ነበር። ውርደትና ሽንፈትን የተከናነበው የኢጣሊያን ጦር ሞትና ምርኮኛ ሆኖ በዓድዋ ተራሮች ላይ ቀርቷል። በዚህም ሮምን ጨምሮ የዓድዋ የድል ችቦ በመላው ዓለም ላይ ተቀጣጥሏል። ጥቁሮች ነጭን ማሸነፍ እንደሚችሉ በተግባር ያስመሰከሩበት የተጋድሎ ውጤትም ሆኖ በታሪክ ተመዘገበ። በመሆኑም የዓድዋ ድል የአይበገሬነት፣  የአትንኩኝ ባይነት የጋራ ኅብረት የተንፀባረቀበት በደመቀ የደም ቀለም የተጻፈ የመላው የጥቁር ሕዝቦች የትግል ታሪክ ነው። የዓድዋ ድል በመላው ኢትዮጵያውያን ተሳትፎና ተጋድሎ የተገኘ አስተሳሳሪ ድል ነው። የብሔር፣ የቋንቋ፣ የአካባቢና የፖለቲካ አስተሳሰብ ልዩነት ሳይገድባቸው አባቶቻችን ለጋራ ዓላማ በአንድነት መስዋዕትነት ከፍለው ነፃ ሀገር እንድንረከብ ያደረገን ድል ነው፡፡ በአንድነት በከፈሉት መስዋዕትነትና በደማቸው የተፃፈ የጋራ ድልና ታሪክ አውርሰውናል፡፡ ድሉን ሊያጎናፅፉን የቻሉት በታጠቁት ዘመናዊ መሣሪያ ወይም አደረጃጀት ሳይሆን ለጋራ ዓላማ በፅናትና በአንድነት በመሰለፋቸው ነው። በመሆኑም የዓድዋ ድል ትውልድ ሊማርበት የሚገባው የዓላማ አንድነትና የፅናት ውጤት ነው፡፡ የዓድዋ ድል ከኢትዮጵያዊያንም አልፈው ቅኝ ለተገዙ ሕዝቦችም የነፃነት ጮራ ሆነዋል፡፡ ዛሬ ላይ ዓድዋን ስናስብ የጋራ ድልና ታሪክ መሆኑን በመገንዘብ የሚገባዉ ክብር በመስጠት በሚመጥነዉ ዓለማቀፍ ከፍታ ልክ በድምቀት ልንዘክረው ይገባል፡፡ ዘንድሮ የዓድዋ ድል በዓልን ስናከብር፤ የዓድዋ መታሰቢያ ሙዚየም ተመርቆ ሥራ በጀመረበት ማግሥት ነው፡፡ የፓን አፍሪካኒዝም ምልክትነቱን የሚመጥን መታሰቢያ ሙዚዬም ተገንብቶ በአፍሪካ ኅብረት ጉባኤ ወቅት ልዩ ልዩ ጉባኤዎችን አስተናግዷል፡፡ ይህም መንግሥት የሀገር አንድነትን ለማጽናት ለጋራ ድልና ትርክት የተሰጠውን ልዩ ትኩረት የሚያሳይ ነው፡፡ የዚህ የዓድዋ ድል መታሰቢያ ሙዚየም ተመርቆ ወደ ሥራ መግባቱ ይህንን አኩሪ የድል ታሪክ ለትውልድ ከማሸጋገርም ባሻገር በዓድዋ ድል ዙሪያ ለሚደረጉ ጥናቶችና ምርምሮች የላቀ ፋይዳ ይኖረዋል። የዓድዋ ድልን ስንዘክርና ስናከብር ልንማራቸው ከሚገቡ ቁምነገሮች አንዱ ሀገራችን በማንኛውም ወቅት የሚገጥሟትን ፈተናዎች በድልና በስኬት መወጣት እንደምትችል የዓድዋ ድል ዋነኛ ተምሳሌት መሆኑን ነው። ፈተናዎችን በድል ለማጠናቀቅ ነጠላ ትርክቶችን ወደ ጎን በመተው እንደ ዓድዋ ጀግኖች ከሰፈር አስተሳሰቦች በመላቀቅና ሀገርን በማስቀደም አንድ ላይ መቆምን ይጠይቃል፡፡ እያጋጠሙ ያሉ ፈተናዎችን በድል ለማጠናቀቅና የሀገራችንን ብልፅግና እውን ለማድረግ ከዓድዋ ጀግኖች ፅናትና አንድነት መማር ያስፈልጋል፡፡ እንኳን ለ128ኛው የዓድዋ ድል በዓል አደረሳችሁ! የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት የካቲት 23/2016 ዓ/ም
104
5
በአቃቂ ቂሊቲ ክፍለ ከተማ የወረዳ 4 አስተዳደረ ለወረዳችን ነዋሪዎች እና ለመላው የኢትዮጵያ ህዝብ እንኳን ለ128ኛው ለአደዋ ድል በዓል አደረሳችሁ የወረዳ 4 ዋና ስራ አስፈፃሚ #ዳኛቸው ዘውዱ!
በአቃቂ ቂሊቲ ክፍለ ከተማ የወረዳ 4 አስተዳደረ ለወረዳችን ነዋሪዎች እና ለመላው የኢትዮጵያ ህዝብ እንኳን ለ128ኛው ለአደዋ ድል በዓል አደረሳችሁ የወረዳ 4 ዋና ስራ አስፈፃሚ #ዳኛቸው ዘውዱ!
73
6
ፕሬስ ሪሊዝ ########################### አቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ወረዳ 4 አስተዳደር የስራ ዕድል ፈጠራ የተመዘገባቹሁ የወረዳው ወጣቶች በሙሉ በነገው ዕለት ማለትም በቀን 21/06/+1
ፕሬስ ሪሊዝ ########################### አቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ወረዳ 4 አስተዳደር የስራ ዕድል ፈጠራ የተመዘገባቹሁ የወረዳው ወጣቶች በሙሉ በነገው ዕለት ማለትም በቀን 21/06/2016ዓ/ም በአንድ መዕከል በወረዳ ደረጃ ስልጠና እንደሚሰጥ የወረዳው የስራና ክህሎት ጽ/ቤት ኃላፊ #ወ/ሮ ጫልቱ አያና ገልፀዋል:: አያይዘውም ስራ አጥ ወጣቶች እና ሴቶች ላይ በከተማ ደረጃ መንግስት ልዩ ትኩረት ሰጥቶ እየሰራ መሆኑ ይታወቃል የወረዳው ወጣቶች የተሰጠው እድል ሊጠቀሙበት ይገባል ብለዋል::
92
7
44ኛው የአፍሪካ ኅብረት የሥራ አስፈጻሚዎች ምክር ቤት መደበኛ ስብስባ ተጀመረ 44ኛው የአፍሪካ ኅብረት የሥራ አስፈጻሚዎች ምክር ቤት መደበኛ ስብስባ ዛሬ በኅብረቱ ዋና መቀመጫ አዲስ አበባ ተጀምሯል+1
44ኛው የአፍሪካ ኅብረት የሥራ አስፈጻሚዎች ምክር ቤት መደበኛ ስብስባ ተጀመረ 44ኛው የአፍሪካ ኅብረት የሥራ አስፈጻሚዎች ምክር ቤት መደበኛ ስብስባ ዛሬ በኅብረቱ ዋና መቀመጫ አዲስ አበባ ተጀምሯል። ስብሰባው "ለ21ኛው ክፍለ ዘመን የሚመጥን አፍሪካዊ ማስተማር፤ የማይበገሩ የትምህርት ሥርዓቶች በመገንባት በአፍሪካ ሁሉን አቀፍ፣ የሕይወት ዘመን፣ ጥራትና አግባብነት ያለው የትምህርት ተደራሽነትን ማስፋት“ በሚል የአፍሪካ ሕብረት ባዘጋጀው የ2024 መሪ ቃል ነው የሚካሄደው። በስብሰባው የአፍሪካ ኅብረት ኮሚሽን ኮሚሽነር ሙሳ ፋኪ ማኅማት፣ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች፣ ዲፕሎማቶችና የኅብረቱ ተቋማት አመራሮች ተገኝተዋል። ምክር ቤቱ በዋናነት የአፍሪካ አህጉራዊ ነጻ የንግድ ቀጣና ትግበራ ለማፋጠን ባለፈው አንድ ዓመት የተሰራውን ሥራ በተመለከተ በሚቀርበው ሪፖርት ላይ ምክክር ያካሄዳል። በተለይም ነጻ የንግድ ቀጣናውን ተግባራዊ ለማድረግ የሚያስችል የኃብት ማሰባሰብ ሥራዎች፣ ቅንጅታዊ አሰራር፣ በታሪፍና የንግድ ሰንሰለት ዙሪያ በተሰሩ ሥራዎች ዙሪያም ይመክራል። የአፍሪካ ኅብረት ከአገራትና ከባለብዙ ወገን ተቋማት ጋር በተመለከተ ያለውን አጋርነት በተመለከተ የሚደነግገውን ረቂቅ ፖሊሲና ስትራቴጂ ዘሪያ እንደሚወያይም ይጠበቃል። #ETV
145
8
No text...
105
9
No text...
97
10
No text...
169
11
ወረዳ 4 እና 12 ምክር ቤት 2ኛ የስራ ዘመን 11ኛ ዓመት 2ኛ ጉባኤ የተለያዩ ሹመቶች አፅድቋል :: ጥር 16/2016 ዓ ም አቃቂ ወረዳ 4 ኮሙኒኬሽን+8
ወረዳ 4 እና 12 ምክር ቤት 2ኛ የስራ ዘመን 11ኛ ዓመት 2ኛ ጉባኤ የተለያዩ ሹመቶች አፅድቋል :: ጥር 16/2016 ዓ ም አቃቂ ወረዳ 4 ኮሙኒኬሽን
164
12
"ኢትዮጵያ እስካሁን ያላትን የሻይ ተክል ልማት ወደ እጥፍ ለማሳደግ ዘንድሮ ከፍተኛ ስራ እየተሰራ ነው ያለው።እስካሁን የተተከለው እንዳለ፣ ምርቱን ለማሳደግ ከፍተኛ የችግኝ ዝግጅትም እየተከናወነ ነው+8
"ኢትዮጵያ እስካሁን ያላትን የሻይ ተክል ልማት ወደ እጥፍ ለማሳደግ ዘንድሮ ከፍተኛ ስራ እየተሰራ ነው ያለው።እስካሁን የተተከለው እንዳለ፣ ምርቱን ለማሳደግ ከፍተኛ የችግኝ ዝግጅትም እየተከናወነ ነው"። ጠቅላይ ሚኒስትር ዶ/ር አብይ አህመድ ለተጨማሪ መረጃ፦ 👉 YouTube  https://www.youtube.com/channel/UCagI4q5d_EtvTsajRXWnFjA 👉 Tik Tok= https://www.tiktok.com/@aacommu 👉 Telegram https://t.me/AAcommu 👉 Facebook https://www.facebook.com/profile.php?id=100066583024934&mibextid=ZbWKwL
149
13
የቃና ዘገሊላ በአል በሰላም ተጠናቀቀ። ====================== ጥር 12/2016 ዓ.ም (አቃቂ ወረዳ 4 ኮሙኒኬሽን+9
የቃና ዘገሊላ በአል በሰላም ተጠናቀቀ። ====================== ጥር 12/2016 ዓ.ም (አቃቂ ወረዳ 4 ኮሙኒኬሽን
115
14
በአቃቂ ቃሊቲ ክ/ከተማ ወረዳ 4 አስተዳዳር ከተለያዩ አድባራት የተውጣጡ ታቦታት ሀይማኖታዊ ስርዓቱን በጠበቀ፣ ባማረና በደመቀ ሁኔታ ወደ ባህረ-ጥምቀቱ በሰላም ገብተዋል። ጥር 10/2016 ዓ.ም+8
በአቃቂ ቃሊቲ ክ/ከተማ ወረዳ 4 አስተዳዳር ከተለያዩ አድባራት የተውጣጡ ታቦታት ሀይማኖታዊ ስርዓቱን በጠበቀ፣ ባማረና በደመቀ ሁኔታ ወደ ባህረ-ጥምቀቱ በሰላም ገብተዋል። ጥር 10/2016 ዓ.ም
109
15
አቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ የወረዳ 4 አስተዳደር በዛሬው ዕለት ኮሙኒኬሽን ጽ/ቤት የአቅመ ደካማ ልጅ የሆነ አንድ ታዳጊ በቋሚነት ድጋፍ ለማድረግ ከሴቶችና ህፃናት ማህበራዊ ጉዳዮች ጽ/ቤት መረከባቸው+3
አቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ የወረዳ 4 አስተዳደር በዛሬው ዕለት ኮሙኒኬሽን ጽ/ቤት የአቅመ ደካማ ልጅ የሆነ አንድ ታዳጊ በቋሚነት ድጋፍ ለማድረግ ከሴቶችና ህፃናት ማህበራዊ ጉዳዮች ጽ/ቤት መረከባቸው ገልፀዋል፡፡ በድጋፍ ፕሮግራሙ ላይ የተገኙት የወረዳ 4 የኮሙኒኬሽን ጽ/ቤት ኃላፊ #ወ/ሪት አይናለም ወርቁ እንዳሉትም የነገ ሀገር ተረካቢ ህፃናት በተቋም ደረጃ በቋሚነት ድጋፍ መደረጉ ተጠናክሮ ይቀጥላል ብለዋል፡፡ ጥር 01/2016 ዓ ም አቃቂ ወረዳ 4 ኮሙኒኬሽን
139
16
#መደጋገፍ ሰብዓዊነት ነው! ================================== ጥር 02/2016 ዓ ም አቃቂ ወረዳ 4 ኮሙኒኬሽን አቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ የወረዳ 4 አስተዳደር ኮሙኒኬሽን ጽ/ቤ+6
#መደጋገፍ ሰብዓዊነት ነው! ================================== ጥር 02/2016 ዓ ም አቃቂ ወረዳ 4 ኮሙኒኬሽን አቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ የወረዳ 4 አስተዳደር ኮሙኒኬሽን ጽ/ቤት አቅም ለሌላቸው ተማሪዎች የትምህርት የንፅህና መጠበቂያ ቁሳቁስ በዛሬው ዕለት ድጋፍ አደረገ፡፡ በድጋፍ ፕሮግራሙ ላይ የተገኙት የወረዳ 4 ምክትል ዋና ስራ አስፈፃሚና የስራና ክህሎት ኃላፊ #ወ/ሮ ጫልቱ አያና ፕሮግራሙን ላዘጋጀው ኮሙኒኬሽን ጽ/ቤት አመስግነው ተማሪዎች የነገ ሀገር ተረካቢ በመሆናቸው ድጋፍ ማደረጉ ተጠናክሮ መቀጠል አለበት ብለዋል፡፡ በመጨረሻም የጽ/ቤቱ ኃላፊ #ወ/ሪት አይናለም ወርቁ እንዳሉትም ተቋማችን በተለያዩ ቁሳቁሶች ተማሪዎች መደገፍ ተጠናክሮ ይቀጥላል ብለዋል::
114
17
No text...
151
18
አቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ወረዳ 4 አስተዳደር የወረዳ 4 እና 12 አፈ ጉባኤ #አቶ ካሳሁን ተሾመ ለመላዉ ክርስትና እምነት ተከታዬች በሙሉ ለጌታችንና ለመድሃኒታችን ለእየሱስ ክርስቶስ ልደት በዓል በ
አቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ወረዳ 4 አስተዳደር የወረዳ 4 እና 12 አፈ ጉባኤ #አቶ ካሳሁን ተሾመ ለመላዉ ክርስትና እምነት ተከታዬች በሙሉ ለጌታችንና ለመድሃኒታችን ለእየሱስ ክርስቶስ ልደት በዓል በሰላም አደረሳችሁ የሚል መልዕክት አስተላልፈዋል:: መልካም በዓል!
126
19
አቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ወረዳ 4 አስተዳደር የወረዳ 4 የዲሞክራሲ ስረዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ኃላፊ #አቶ ዘውዱ መኮንን ለመላዉ ክርስትና እምነት ተከታዬች በሙሉ ለጌታችንና ለመድሃኒታችን
አቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ወረዳ 4 አስተዳደር የወረዳ 4 የዲሞክራሲ ስረዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ኃላፊ #አቶ ዘውዱ መኮንን ለመላዉ ክርስትና እምነት ተከታዬች በሙሉ ለጌታችንና ለመድሃኒታችን ለእየሱስ ክርስቶስ ልደት በዓል በሰላም አደረሳችሁ የሚል መልዕክት አስተላልፈዋል!:: መልካም በዓል!
100
20
አቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ወረዳ 4 አስተዳደር ለመላዉ ክርስትና እምነት ተከታዬች በሙሉ ለጌታችን ለመድሃኒታችን ለየሱስ ክርስቶስ ልደት በዓል በሰላም አደረሳችሁ የሚል መልዕክት አስተላልፈዋል:: መልካ
አቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ወረዳ 4 አስተዳደር ለመላዉ ክርስትና እምነት ተከታዬች በሙሉ ለጌታችን ለመድሃኒታችን ለየሱስ ክርስቶስ ልደት በዓል በሰላም አደረሳችሁ የሚል መልዕክት አስተላልፈዋል:: መልካም በዓል ! አቃ/ቃ/ክ/ከተማ የወረዳ 4 ዋና ስራ አስፈፃሚ #አቶ ዳኛቸው ዘውዱ
95