cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

Mihiret yohannes

እግዚአብሔር ዙፋኑን በሠማይ አዘጋጀ፥ መንግሥቱም ሁሉን ትገዛለች።መዝሙረዳዊት103:19

Show more
The country is not specifiedThe language is not specifiedThe category is not specified
Advertising posts
218
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

Watch "mihiret yohannes" on YouTube https://youtube.com/channel/UCNC9gflSMF2KW3Dm1TcvqAA
Show all...

Show all...
Log in or sign up to view

See posts, photos and more on Facebook.

Repost from Mercy Music Studio
Show all...
Singer Mercy John ||Amazing Live worship at Mercy Music Studio "አንተ ታላቅ"! pls Subscribe Eli shady

Show all...
This account is private. Follow this account to see their videos or visit TikTok to discover new creators.

Make Your Day

@@MERCY 💘💘ነፍስ አይፈርስም ፦👉💘 👫👬👫የማይፈርስ መልክ አለን😍 የሚወዳችሁ ወዳጆቼ ዛሬ አንድ ነገር ላውጋችሁ እርሱም ፦ ስለማይፈርሰዉ አካል /ስለነፍስ ነው ። ንግግረን ከማድረጌ በፊት አንድ ጥያቄ ለራሳችሁ የምትመልሱትን ልጠይቃችሁ ፥ ☝1/የለበስነው ይህ ስጋ ማንነታችንን የምገልፅ ቀለም ያለው ውብ ተፈጥሮአችን አንድ ቀን እደምረግፍ /እንደሚፈርስ አስተውላችሁ ታውቃላችሁ? መልሱን ለእናንተ ትቻለሁ ፤ 👭👬👫እግዚአብሔር የፈጠረን ለምን ይሁን፦ ስጋችንም ነፍሳችንም ባለበት አለው። 🙇እናስተውል ፦" 🙌“እግዚአብሔርም አለ፦ ሰውን በመልካችን እንደ ምሳሌአችን እንፍጠር፤ የባሕር ዓሦችንና የሰማይ ወፎችን፥ እንስሳትንና ምድርን ሁሉ፥ በምድር ላይ የሚንቀሳቀሱትንም ሁሉ ይግዙ።” — ዘፍጥረት 1፥26 ❤እግዚአብሔርን ምትመስሉት በምናችሁ ነው? በምታየው መልክ ነው? በተክለሰውነታችሁ ነዉ? Nooooooooooooo በጭራሽ አይደለም ለፍጠረታዊ ሰው ሞኝነት የሚመስለው አድሱ ሰው በክርስቶስ በኩል የተሰጠን የልጁ መልክ ጌታን ስንቀበለው ያገኘነው በእየሱስ ደም በኩል የቀጠለ ዘር አለ ምንመሣሰለው በዝህ “ልጁ በብዙ ወንድሞች መካከል በኵር ይሆን ዘንድ፥ አስቀድሞ ያወቃቸው የልጁን መልክ እንዲመስሉ አስቀድሞ ደግሞ ወስኖአልና፤” — ሮሜ 8፥29 “እኛ ግን ከእግዚአብሔር እንዲያው የተሰጠንን እናውቅ ዘንድ ከእግዚአብሔር የሆነውን መንፈስ እንጂ የዓለምን መንፈስ አልተቀበልንም።” — 1ኛ ቆሮንቶስ 2፥12 በመለኮት አለም ከእርሱ ጋር እንድንነጋገር ከእርሱ የሆነ መንፈስ ቅዱስ አለን ❤በውስጣችን የእግዚአብሔር የሆነ መልክ አለ። ሰዋች ማየት የማይችሉት ነፍስ ተብሎ የሚጠራ አካል አለ። ስልጣንና ፍጥረትን የመግዛት ጥበብን የተሞላ እውቀት ያለው ተፈጥሮ አለን። 🙌🙌“እግዚአብሔር አምላክም ሰውን ከምድር አፈር አበጀው፤ በአፍንጫውም የሕይወት እስትንፋስን እፍ አለበት ሰውም ሕያው ነፍስ ያለው ሆነ።” — ዘፍጥረት 2፥7 👫👬ስለዚህ ወገኖቼ ጠያቅ እና ባለበት ካለዉ ነፍሳችን ጋር ምነጻፀር ነገር የለም። ለዝህ ፈራሽ ለሆነው ሥጋች እርካታ ስንዋትት የዘላለም ቤት ምሆነንን እንዳናጣ፡“ድንኳን የሚሆነው ምድራዊ መኖሪያችን ቢፈርስ፥ በሰማይ ያለ በእጅ ያልተሠራ የዘላለም ቤት የሚሆን ከእግዚአብሔር የተሠራ ሕንጻ እንዳለን እናውቃለንና።” — 2ኛ ቆሮ 5፥1
Show all...
ማራናታ
Show all...
ሴትነት------ ሔዋን የ ህያዋን እናት የመጀመሪያዋ ሴት ናትና ሴትነት ከእሷ ቢጀመር ያምራል፡፡የተፈጥሮ ጀማሪ የተፈጥሮው ባለቤት ጌታ እግዚአብሄር ስጋዋን ከ አዳም ፈጥሮ ሲጨርስ የተፈጥሮ ድካሟን የሚያውቀው ሰይጣን ደግሞ መሳቷን ለውድቀት ጅማሬ አርጎታል፡፡ መጽሀፍ ሴትነትን ያለማመን, የፍርሀት የመገዛት,የደካማነት ምሳሌ ሲያረጋት ሀገራት ለምታደርገው፤ ለምትለብሰው፤ ህግን ሲያረቁ ህግ ደግሞ ከሙሴ ጀምሮ እስካለንበት ጊዜ ድረስ የሴት መብትን አርቅቆ ይደነግጋል፡፡የሀገሬው ሰው ተረትና ምሳሌ ያደምቅበታል፤አሁን አሁን ደግሞ ሴትነትን በነጠላ አይጠራም፡፡ ሴትነት ሁሌም ጅምላ ነው፡፡የዘንድሮ ሴቶች፤ውይ ሴቶች፤አይ የሴቶች ነገር! እያለ የሚያወራ የቅርብ ወዳጅ እና ጓደኛም ሞልቶል ሴትነት ማን ነሽ?ለምን ተፈጠርሽ?ሰው በጅምላ እንደሚጠራሽ ሴቶች ነሽ? ሴ ት ነ ት---- የሴት ክብርሽ አምላክሽ ነው፡፡የክርስቶስ ሙሽራ፤ ቤተክርስቲያን፤ምድራዊት ኢየሩሳሌም፤ሀገር ፤መሬት፤ውበት ይሰየምብሻል፡፡ከሁሉ በላይ በእግዚአብሔር መልክ ተፈጥረሻል፡፡ ሴት በመሆንሽ ከ እግዚአብሔር የምታጪው በረከት የለም፤ ክርስቶስ ላንቺም ነውና የሞተው ስታምኚ ትድኛለሽ ትጸድቂያለሽ ወደ ቅድስተ ቅዱሳን እንዳትገቢ የሚያረግሽ ህግ ሁሉ ተደምስሷል፡፡ ሴትነትሽ ከሰማያዊ በረከት ካላስቀረሽ ለምድራዊው አላማሽ አቅምሽ አንጂ ካሰብሽበት እንዳትደርሺ ጠልፎ የሚጥል ረጅም ቀሚስ አይሆንብሽም፡፡ ወርቅ የከበረ ውድ መዕድን ነው፤ለማጌጥና ለመገበያየት ይጠቅማል የእግዚአብሔር ማደራያ ድንኳን እና ሰለሞን የሰራው መቅደስም በወርቅ የተለበጠ ነው፡፡ስለዚ ምን ያህል ውድ ነው፡፡ ከጥበብ የተለየች ሴት ግን በእርያ አፍንጫ እንደ ሆነ ወርቅ ናት፡፡እርያ ለአይሁዶች እርኩስ የሆነ እንስሳ ነው፡፡ወርቁም የማይገባው ቦታ ስለተገኝ ዋጋው ይወርዳል፡፡ አንቺ ግን በጥበብ ተመላለሺ፡፡ምሳሌዎችሽ ያለማመን የውድቀት ሴቾች አይሁኑ፡፡ እንደ ሣራ በእግዚአብሔር ታመኚ ሣራ ዕድሜዋ እንኳ ካለፈ በኋላ ዘርን ለመፅነስ ኃይልን በእምነት እንዳገኝች አትርሺ፡፡ስለ ታናሽነትሽ ራሔልን እዪ ያዕቆብ ስለ ታናሺቱ ስለ ራሔል ሰባት ዓመት ሲገዛ ጀግናው ሶምሶን በአህያ መንጋጋ አንድ ሺህ ገድሎ በእስራኤል ላይ ሀያ ዓመት ሲፈርድ ያልታወቀው ልቡን ሁሉ የገለጠው ለደሊላ ነው፡፡ ባንቺ ድካም ውስጥ የሚሸነፍ አለና ደካማነትሽን በመልካም ለማሸነፍ ተጠቀሚበት፡፡የዲቦራ አምላክ ያንቺም ነውና ስለአንቺ በኃያላን ላይ ይወርዳል። ረድኤትንም ያበዛልሻል አንቺም በተሰጠሽ ፀጋ እግዚአብሔር አምላክሽን አገልግይ፡፡ለነቀፋሽ መፍትሄ ስትፈልጊ ሐና ሐና ሐናን አስቢ በእግዚአብሔር ፊት ጸልያ እንደተቀበለችው በረከት ፀሎት መሳራያ ይሁንሽ፡፡ ሚስጥርሽ ለሰው የተደበቀ ለ ጌታ ግን የተገለጠ እና የተራቆተ ነው፡፡በፀሎት ገመናሽን ለሚያየውቀው ልመናሽን አጫውቺው እንጂ በ አንዳች አትጨነቂ፡፡ በተፈጥሮም ብልሀትን ተሸልመሻልና በብልሀት ተመላለሺ፡፡ አንቺ ጠቢብ ነኘ ብለሽ ስታስቢ.........
Show all...