cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

MIGHTIES' TEMPLE / RHEMA TV ETHIOPIA

Rhema Tv Ethiopia

Show more
Advertising posts
7 518Subscribers
-1124 hours
-907 days
+55830 days
Posting time distributions

Data loading in progress...

Find out who reads your channel

This graph will show you who besides your subscribers reads your channel and learn about other sources of traffic.
Views Sources
Publication analysis
PostsViewsSharesViews dynamics
01
የጌታ ፀጋና ሰላም ከሁላችሁ ጋር ይሁን!!!           #Day_ Of _Holy _Spirit          #Anointing_ service የተወደዳችሁ  ነገ ዕሁድ ሚያዝያ 20/08/16 ከ3:00 ጀምሮ ጌታ ኢየሱስ በተከፈተ ሰማይ በእውነትና በመንፈስ የምናመልክበት እንዲሁም ከመንፈስ ቅዱስ  የእግዚአብሔርን ቃል የምንማርበት  የመንፈስ ቅዱስ ጊዜ በኃያላን ጉባኤ ተዘጋጅቷል። በዚህ  የመንፈስ ቅዱስ ቀን ከቤተሰቦቻችሁና ከወዳጆቻችሁ ጋር በመገኘት የክብር ሁሉ  ጌታን  ከእኛ ጋር እንዲያመልኩ ተጋብዘዋል፡፡   #እንደተባረካችሁ_ቆዩ! #Emmanuel!! የኃያላን መቅደስ ቤተክርስቲያን!!!
3051Loading...
02
ያለ እምነት ዕረፍት የለም፡፡ያለ ዕረፍት እምነት የለም፡፡እያመናችሁ አለማረፍ አትችሉም እያረፍችሁ አለማመን አትችሉም፡፡የእምነት ማረጋገጫው እረፍት ነው የዕረፍት ዋስትናው ደግሞ እምነት ነው፡፡እምነት የሌለው ዕረፍት ስሜት ነው፡፡ዕረፍት የሌለው እምነት ሙት ነው፡፡እግዚአብሔር የሚሰራላችሁ በእምነት በሆነ ዕረፍት ውስጥ ስትሆኑ ነው፡፡በኢየሱስ ዉድ ስም በ2013 በእምነት የሆነ ፍፁም ዕረፍት ውስጥ መግባት ይሁንላችሁ! "፤ ሥራው ዓለም ከተፈጠረ ጀምሮ ምንም እንኳ ቢፈጸም። እንዲህ። ወደ ዕረፍቴ አይገቡም ብዬ በቁጣዬ ማልሁ እንዳለ፥ እኛስ ያመንን ወደ ዕረፍቱ እንገባለን። " (ወደ ዕብራውያን 4: 3) የእግዚአብሔር ሰው ቃልአብ ታደሰ.
2733Loading...
03
https://t.me/+Ux6uZKADjZxkYjI0 የሀያላን መቅደስ ቤተሰቦች ከላይ 👆 ያለችውን ሰዓት እየቆጠረች ያለችውን 3:00 ላይ  Join ስለምትል እሷን ነክተው የዛሬውን ፕሮግራም ይካፈሉ፡፡ እንደተባረካችሁ ቆዩ!
650Loading...
04
https://t.me/+Ux6uZKADjZxkYjI0 የሀያላን መቅደስ ቤተሰቦች ከላይ 👆 ያለችውን ሰዓት እየቆጠረች ያለችውን 3:00 ላይ  Join ስለምትል እሷን ነክተው የዛሬውን ፕሮግራም ይካፈሉ፡፡ እንደተባረካችሁ ቆዩ!
2480Loading...
05
ነገ ቅዳሜ ከ9:00 ጀምሮ ልዑል እግዚአብሔር በእውነትና በመንፈስ እናመልካለን እንዲሁም በተከፈተ ሰማይ የእግዚአብሔርን ቃል እንማራለን።እግዚአብሔርም እንደገና በመንፈሱ ከፍ ያደርገናል። ስለሆነም በዚህ በእግዚአብሔር እንደገና የመታሰብ ምሽት በኃያላን ጉባኤ በመገኘት እግዚአብሔርን እንዲያመልኩና የእግዚአብሔር ጉብኝት ተካፋይ የሆኑ ዘንድ በአክብሮት ተጋብዛችኋል። #Emmanuel. የኃያላን መቅደስ ቤተክርስቲያን.
3772Loading...
06
የኃያላን መቅደስ የልግስና አገልጋዮች <ልግስና፦ዕርዳታ ሳይሆን አምልኮ ነው>> “ንጹሕ የሆነ ነውርም የሌለበት አምልኮ በእግዚአብሔር አብ ዘንድ ይህ ነው፤ ወላጆች የሌላቸውን ልጆች ባልቴቶችንም በመከራቸው መጠየቅ፥ በዓለምም ከሚገኝ እድፍ ሰውነቱን መጠበቅ ነው።” ያዕቆብ 1፥27 #Emmanuel.
1751Loading...
07
Media files
2724Loading...
08
Media files
2873Loading...
09
✍ሰይጣን ከከለከላችሁ እግዚአብሔር የፈቀደላችሁ ይበልጣል፡፡ብዙዎች የሚያዩት ሰይጣን የከለከላቸውን እንጂ እግዚአብሔር የፈቀደላቸውን አይደለም፡፡ማሰብም መኖርም ያለባችሉ እግዚአብሔር የፈቀደላችሁን ህይወት ነው፡፡ ✍ሁልጊዜ ሰይጣን የከለከላችሁን የምታስብና የምትቆጥሩ ከሆነ የእግዚአብሔርን ፍቃድ መኖር አትችሉም፡፡እግዚአብሔር በፈቀድላችሁ ነገር ዉስጥ ሰይጣን የከለከላችሁን ሁሉ ታገኙታላችሁ፡፡ምክኒያቱም በእግዚአብሔር ፍቃድ ዉስጥ ከሃጢአትና ከሞት ውጪ ሁሉም ነገር አለና፡፡መጪው ጊዜ በእግዚአብሔር ፍቃድ በከፍታዎች ላይ መገለጥ ይሁንላችሁ!በኢየሱስ ስም አሜን! (መዝሙረ ዳዊት 16 ) 2፤ እግዚአብሔርን። አንተ ጌታዬ ነህ አልሁ፤ ከአንተ በቀር በጎነት የለኝም። 3፤ ፈቃድህ ሁሉ በምድር ባሉት ቅዱሳንና ክቡራን ላይ ነው። #Emmanuel. የእግዚአብሔር ሰው ቃልአብ ታደሰ.
4333Loading...
10
"ሁለት አይኖች ካሉህ ሰዎችን በጆሮህ አትመልከት። "በምትሰማው ነገር ሳይሆን በምታየው ነገር ፍረድ፡፡
4952Loading...
11
Media files
3653Loading...
12
ከእግዚአብሔር ጋር ሆኖ ጨለማንውን መድፈር ይልመድባችሁ! ድፍረት ስሜት አይደለም መንፈስ ነው፡፡በስሜት መድፈርና በመንፈስ መድፈር ሁለቱ ይለያያሉ ውጤታቸውም አንድ አይደለም፡፡ሰይጣን በሰሜት ስትነሳበት ይስቅባሃል በመንፈስ ስትሳበት ይዋረድልሃል፡፡ሰሜታችሁ ማንንም አያሽንፍም በማንንም ላይ ድል አይቀናጀም፡፡ሰሜታችሁ የሚያሽንፈው  ራሳችሁን ብቻ ነው፡፡ ድፍረት ፉከራ አይደለም ድርጊት ነው፡፡ድርጊት የሌለው ፉከራ ማንንም የማይቀሰቅስ ጩህት ነው፡፡ሰይጣን የሚፎክር ሰው አይፈራም የሚያደርግን ሰው ግን ይፈራል፡፡ሰለዚህ ሰይጣንንና መንግስቱን የሚረብሻቸው ፉከራችሁ ሳይሆን ድርጊታችሁ ነው፡፡ ከእያንዳንዱ ድርጊት ጀርባ ድልን የሚሰጥ የእግዚአብሔር መንፈስ አለ፡፡አንተ ለማድርግ ተነስ እንጂ ውጤቱን እግዚአብሔር የሰጥሃል፡፡ ድፍረትህን ጥለህ እምነት አለኝ እንዳትል አምነትህ ህያው እንዲሆን ድፍረትህ አጥብቀህ ያዘው! በእግዚአብሔር ላይ ባለ ድፍረት መገለጥ ይሁንላችሁ!በኢየሱስ ስም አሜን! "፤ እንግዲህ ታላቅ ብድራት ያለውን ድፍረታችሁን አትጣሉ። " (ወደ ዕብራውያን 10: 35) #Emmanuel. የእግዚአብሔር ሰው ቃልአብ ታደሰ.
5175Loading...
13
https://t.me/+Ux6uZKADjZxkYjI0 የሀያላን መቅደስ ቤተሰቦች ከላይ 👆 ያለችውን ሰዓት እየቆጠረች ያለችውን 3:00 ላይ  Join ስለምትል እሷን ነክተው የዛሬውን ፕሮግራም ይካፈሉ፡፡ እንደተባረካችሁ ቆዩ!
3790Loading...
14
የኢየሱስ ክርስቶስ ፀጋ ከሁላችሁ ጋር ይሁን!!!          #የመንፈስ_ቅዱስ_ቀን! የተወደዳችሁ የፊታችን  ቅዳሜ 19/08/16 ከ9:00 ጀምሮ ልዩ የአምልኮ እና የመንፈስ ቅዱስ ጊዜ ይኖረናል ። በዕለቱ የእደገና አምላክ በሚል መሪ ቃል በተከፈተ ሰማይ የእግዚአብሔር ቃል ከመንፈስ ቅዱስ እንማራለን እንዲሁም ለእግዚአብሔር መንፈስ ሙላት የሚፀለይ ይሆናል። በዚህ የመንፈስ ቅዱስ ቀን ከቤተሰቦቻችሁ እና ከወዳጆቻችሁ ጋር በመሆን ጌታን እንዲያመልኩና ከእግዚአብሔር እጅ ጋር ትገናኙ ዘንድ በአክብሮት ተጋብዛችኋል። #Emmanuel የኃያላን መቅደስ ቤተክርስቲያን!!!
5292Loading...
15
https://t.me/+Ux6uZKADjZxkYjI0 የሀያላን መቅደስ ቤተሰቦች ከላይ 👆 ያለችውን ሰዓት እየቆጠረች ያለችውን 3:00 ላይ  Join ስለምትል እሷን ነክተው የዛሬውን ፕሮግራም ይካፈሉ፡፡ እንደተባረካችሁ ቆዩ!
3330Loading...
16
“በአንዳንዶችም ዘንድ ልማድ እንደ ሆነው፥ መሰብሰባችንን አንተው እርስ በርሳችን እንመካከር እንጂ፤ ይልቁንም ቀኑ ሲቀርብ እያያችሁ አብልጣችሁ ይህን አድርጉ።”   — ዕብራውያን 10፥24 🤝🤝🤝🤝🤝🤝🤝🤝🤝🤝 ሠሞኑን በተለያዩ ድህረገፆች ላይ ሲዘዋወር የተመለከትኩት የቪድዮ ምስል ነዉ ይሄን መልዕክት ወደእናንተ እንዲደርስ ያስገደደኝ። ይህም በዱባይ ላይ የሆነዉ ጥፋት ነዉ። ከነበረዉ ጎርፍ እና አዉሎ ነፋስ ለመዉጣት እና ለማምለጥ የተወሰኑ ሠዎች የፈጠሩት ዘዴ እጅግ አስገርሞኛል። እርስ በእርስ መያያዛቸዉና በህብረት መሆናቸዉ ከነበረዉ ክስተት ሲያሻግራቸዉ እናያለን። በሌላ በኩል ደግሞ ለብቻቸዉ ለመሻገር የሞከሩት ደግሞ ንፋሱ እና ጎርፉ ሲጥላቸዉ እና ሲጎዳቸዉ እናያለን። ይህንን ሳይ አንድ ነገር መንፈስ ቅዱስ አስተማረኝ። 👉የህብረት ሐይል ምን ያህል እንደሆነ እና ከህብረት መነጠል ትልቁ እኛን ማጥፊያ መንገድ እንደሆነ መገንዘብ አስቻለኝ። ህብረት ዉስጥ ስንሆን ነዉ በዘመኑ ላይ እየሆነ ያለዉንና ሊመጣ ያለዉን ክፋት ማምለጥ የምንችለዉ። የእግዚአብሔር ቤተሰቦች በወንድሞች ህብረት መካከል መሆን እጅግ ይጠቅማል። 👉ህብረት ብለን ስንል ግን ብዙ አይነት መሠባሰቦች በብዙ ስፍራዎች ለብዙ አላማ የተደረጉ መሠባሰቦች አሉና እኛ  ህብረት ብለን ለመጥራት የሚያስችል አንድ መፅሀፍ ቅዱሳዊ እዉነት አለ። ይህም ህብረት የወንድሞች ህብረት ነዉ ብለን የምንለዉ በህብረቱ ዉስጥ ያሉ ወንድሞች እና እህቶች  በክርስቶስ አዳኝነት አምነዉ ከዘለአለም ሞት ወደ ዘለዓለማዊዉ ሕይወት የተሸጋገሩትን ፣ ከእግዚአብሔር ጋር በክርስቶስ እዉነተኛ ህብረትን ያደረጉ፣ አንድ ልብ ፣ አንድ ነፍስ ፣ የመንፈስ አንድነት ፣ ታላቅ ፀጋ ፣ ታላቅ ሀይል ፣ አንዱ ለሌላዉ የሚያካፍልበት አይነት ህብረት ሲሆኑ ነዉ። (ሐዋ 2:46 ፣ ሐዋ 4:32 ፣ ኤፌ 4: 3 ) 🍄🍄በወንድሞች ህብረት መሆን ትልቅ የሆነ ጥቅም አለዉ። አንደኛዉና ዋነኛዉ የህብረት ጥቅም 👉አንዳችን ለሌላችን ለበረከት መሆን የምንችልበት ሀይል እናገኛለን። ይህም ማለት   1. በህብረታችን ዉስጥ የተጨነቀ ቢኖር ለበረከት በመሆን ማፅናናት የምንችልበትን እድል እናገኛለን። (2ቆሮ 1:4)   2. ወንድማችንን/እህታችንን ማስመለጥ የምንችልበት የፀሎት አቅም እናገኛለን። (ሐዋ 2: 42)   3. የእግዚአብሔር ህልዉና መገኘት ከምንግዜዉም በበለጠ መለማመድ ያስችለናል። (ሐዋ 4:31፣ ሐዋ 12:11-17)   4. ጎዶሎን የመሙላት እና የደስታ ምክንያት እንድንሆን ይረዳናል።(ሐዋ 13:52) መዝሙር 133 ¹ ወንድሞች በኅብረት ቢቀመጡ፥ እነሆ፥ መልካም ነው፥ እነሆም፥ ያማረ ነው። ² ከራስ እስከ ጢም እንደሚፈስስ፥ እስከ አሮን ጢም፥ በልብሱ መደረቢያ እንደሚወርድ ሽቱ ነው። ³ በጽዮን ተራሮች እንደሚወርድ እንደ አርሞንዔም ጠል ነው፤ በዚያ እግዚአብሔር በረከቱን ሕይወትንም እስከ ዘላለም አዝዞአልና። በህብረት ዉስጥ እግዚአብሔር በረከትንም ሕይወትንም አዞልናልና እርሱ ህብረታችንን ጠብቀን ይህን ክፉ ዘመን የምናልፍበትን እና የምንቀጥልበትን ማስተዋልና ጥበብ ይስጠን። ተባረኩልኝ❤❤❤❤ አገልጋይ ሹመት!!!
4273Loading...
17
በእግዚአብሔር መንግስት ውስጥ ያላችሁ ቆይታ መንፈሳዊ ዕድገት በሚባል መርህ ውስጥ ከመጠቀም ወደ መጥቀም መምጣት አለበት። በእግዚአብሔር መንግስት ያላችሁ ቆይታ የተጠቀማችሁበት ብቻ እንዳይሆን ወደ መጥቀም የሚያደርሳችሁን እውነት ሁሉ ለመታጠቅ ተነሱ። “እርሱም ወደ አካይያ ማለፍ በፈቀደ ጊዜ፥ ወንድሞቹ አጸናኑት፥ ይቀበሉትም ዘንድ ወደ ደቀ መዛሙርት ጻፉለት፤ በደረሰም ጊዜ አምነው የነበሩትን በጸጋ እጅግ ይጠቅማቸው ነበር፤”ሐዋርያት 18፥27 #Apostle.
6072Loading...
18
Media files
4371Loading...
19
ማጉረምረም ሳይሆን ማመስገን ምርጫችሁ ይሁን!!! ጠላት የሚያደርግብን ማንኛውም ነገር ለእግዚአብሔር ምስጋና ያበዛልናል እንጂ ለማጉረምረም አይሆንም።ማጉረምረም ለእኛ ያልተሰጠ ሰይጣናዊ ባህሪ ነው። ምስጋና ግን በእኛ እና በእግዚአብሔር መካከል ያለ ብቸኛ የክርስትናችን መገለጫ ህይወት ነው።ጠላት ፈተናውንና ወጀቡን በጨመረው መጠን እናንተም በልዑል ፊት የምስጋናና የወዳሴ መሰዋታችሁን ከፍ ማድረግ ጀምሩ ያን ጊዜ እግዚአብሔር ለታላቅ በቀል ከዙፋኑ ይነሳል። “ከሕፃናትና ከሚጠቡ ልጆች አፍ ምስጋናን አዘጋጀህ ስለ ጠላትህ፥ ጠላትንና ቂመኛን ለማጥፋት።”   — መዝሙር 8፥2 #እንደተባረካችሁ_ቆዩ! #Apostle
6353Loading...
20
ማጉረምረም ሳይሆን ማመስገን ምርጫችሁ ይሁን!!! ጠላት የሚያደርግብን ማንኛውም ነገር ለእግዚአብሔር ምስጋና ያበዛልናል እንጂ ለማጉረምረም አይሆንም።ማጉረምረም ለእኛ ያልተሰጠ ሰይጣናዊ ባህሪ ነው። ምስጋና ግን በእኛ እና በእግዚአብሔር መካከል ያለ ብቸኛ የክርስትናችን መገለጫ ህይወት ነው።ጠላት ፈተናውንና ወጀቡን በጨመረው መጠን እናንተም በልዑል ፊት የምስጋናና የወዳሴ መሰዋታችሁን ከፍ ማድረግ ጀምሩ ያን ጊዜ እግዚአብሔር ለታላቅ በቀል ከዙፋኑ ይነሳል። “ከሕፃናትና ከሚጠቡ ልጆች አፍ ምስጋናን አዘጋጀህ ስለ ጠላትህ፥ ጠላትንና ቂመኛን ለማጥፋት።” — መዝሙር 8፥2 #እንደተባረካችሁ_ቆዩ!
10Loading...
21
" ከዱሮ ዘመን የፈረሱት ስፍራዎች ይሠራሉ፥ የብዙ ትውልድም መሠረት ይታነጻል፤ አንተም፡— ሰባራውን ጠጋኝ፥ የመኖሪያ መንገድን አዳሽ ትባላለህ።" ኢሳ 58፥12 በዚህ ቃል እውነት ለበረከት መባረክ ተብሎ በታወጀልህ ወር አንተ ትውልድ በፊትህ ባለው ሳምንት ይሰራላችሁ ዘንድ በእንዲህ ባለ በረከት ልባርክህ እወዳለሁ፦ 🖐 በዚህ ሳምንት በአምላካችሁ ስም ለምትታመኑ ስሙንም ለምታውቁ የዳዊት መክፈቻ ያለው እርሱ ጌታ ነገስታትን ርስት አድርጎ ይስጣችሁ ምድርን እና በውስጧም ያለውን ሁሉ ያስገዛላችሁ!!! 🖐 የምትተክሉት ይተከል ዘንድ፣ የምታፈርሱት ይፈርስ ዘንድ፣ የምትገለብጡት ይገለበጥ ዘንድ፣ ይፅና የምትሉት ይፀና ዘንድ የምትተክሉት ይተከልና ያፈራ ዘንድ፣ የምትፈቱት ይፈታ ዘንድ፣ የምታስሩት ይታሰር ዘንድ የሥልጣናችሁን በትር የምታነሱበት እግዚአብሔር አምላክም ከአንደበታችሁ ቃል ጋር የሚቆምበት ሳምንት ይሁንላችሁ!!! 🖐 የእግዚአብሔር ማዳን የሚገለጥበት መንገድ ነውና በዚህ ሳምንት የአምልኮ ህይወት ይብዛላችሁ! ከዚህም የተነሳ ወደ ተነገረላችሁ የተስፋ ቃል እንዳትደርሱ ፈጽሞ የተዘጉ ደጆች ቢኖር በዚህ ሳምንት በቤታችሁ ከሚሰማው አምልኮና ምስጋና የተነሳ ያሳልፏችሁ ዘንድ ደጆቹ አውቀው ይከፈትላችሁ ይህ ብቻ አይደለም እናንተንም የጠላቶቻችሁን ደጆችን ያመለካችሁት አምላክ ያስወርሳችሁ!!! 🖐 በፊታችሁ ባሉት ቀናቶች ለበረከት የመባረክ ወር ላይ እንዲህ ይሁንላችሁ የምታመልኩት አምላክ ብዙዎችን ትሸከሙ ዘንድ ትከሻችሁን ያስፋ፣ ሰፊም ልብ ይስጣችሁ ከማዕዳችሁ ብዙዎች ይመገቡ ብዙዎችም ከእጃችሁ ይጠጡ፣ ከአንደበታችሁ ቃል የተነሳ ብዙዎች መቆም ይሁንላቸው፣ ከጥላችሁም በታች ብዙዎች ይጠለሉ በቀኑ መጨረሻ አክሊል የሚሆናችሁን ትውልድ እግዚአብሔር አምላክ ምርኮ አድርጎ ይስጣችሁ!!! 🖐 ያዘኑ ይፅናኑ ዘንድ፣ ያለቀሱ እንባቸው ይታበስና ደስታ ይሆንላቸው ዘንድ፣ የደከሙት ይበረቱ ዘንድ፣ የወደቁ ይነሱ ዘንድ፣ የሳቱ ይመለሱ ዘንድ "እነሆ፥ አምላካችሁ!" ብላችሁ የምስራችን የምትናገሩ ከፍ ወዳለ የክብር ተራራ የምትወጡበት ሳምንት እንዲሁም የሞገስ እና የጥበብን መንፈስ ከቀድሞው ይልቅ የሚበዛበት ቀናቶች ይሁንላችሁ!!! 🖐 ብዙዎችን ያሸነፉ ላያሸንፋችሁ ብዙዎችን የጣሉ ላይጥሏችሁ  እግዚአብሔር ያህዌ ይምራችሁ ንጉሳችሁም ይቅደምላችሁ ከዚህም የተነሳ ሊሰብራችሁ የሚፈልገውን ጠላትን ሰብራችሁ መሄድ ይሁንላችሁ!!! በዙሪያችሁ ካሉ ይልቅ በብዙ ልዩነት የምትገለጡበት ሳምንት በነገራችሁም የአምላካችሁ እጅ ስትሰራላችሁ የምታዩበት ሰባት ቀናት ይሁንላችሁ፡፡ 🖐 በዚህ ሳምንት ያለስጋት ትኖሩ ዘንድ ክፍዎችን ከመንገዳችሁ ያጥፋላችሁ ማናቸውም አይነት ሰይፍ ከቤታችሁ የተከለከለ ጠላቶቻችሁም የወደዱትን ላያደርጉ የክርስቶስ ኢየሱስ ክቡር ደም ይጋርዳችሁ ኤሎሂም ሰላምንም ይስጣችሁ በሰላምም ይባርካችሁ!!! ይህ የበረከት ቃል በኢየሱስ ክርስቶስ ክቡር ደም በህይወታችሁ ሥጋን ይልበስ እንዲሁም የፀና ይሁን!!! አሜን!!! መልካም ሳምንት ይሁንላችሁ!!!
6195Loading...
22
ነገ_ከማለዳው 3:00 ጀምሮ ልዩ የአምልኮ እና የሀይል ጊዜ ሁላችንም በእግዚአብሔር ቤት እንገኝ!!!
7652Loading...
23
Media files
7372Loading...
24
Media files
5902Loading...
25
https://t.me/+Ux6uZKADjZxkYjI0 የሀያላን መቅደስ ቤተሰቦች ከላይ 👆 ያለችውን 3:00  Join ስለምትል እሷን ነክተው የዛሬውን ፕሮግራም ይካፈሉ፡፡ እንደተባረካችሁ ቆዩ!
6340Loading...
26
https://t.me/+Ux6uZKADjZxkYjI0 የሀያላን መቅደስ ቤተሰቦች ከላይ 👆 ያለችውን 3:00  Join ስለምትል እሷን ነክተው የዛሬውን ፕሮግራም ይካፈሉ፡፡ እንደተባረካችሁ ቆዩ!
7721Loading...
27
https://t.me/+Ux6uZKADjZxkYjI0 የሀያላን መቅደስ ቤተሰቦች ከላይ 👆 ያለችውን ሰዓት እየቆጠረች ያለችውን  3:30ላይ  Join ስለምትል እሷን ነክተው የዛሬውን ፕሮግራም ይካፈሉ፡፡ እንደተባረካችሁ ቆዩ!
20Loading...
28
የጌታ ፀጋና ሰላም ከሁላችሁ ጋር ይሁን!!! የተወደዳችሁ  የፊታችን  ዕሁድ ሚያዝያ 13 ከ3:00 ጀምሮ ጌታ ኢየሱስ በተከፈተ ሰማይ በእውነትና በመንፈስ የምናመልክበት እንዲሁም ከመንፈስ ቅዱስ የዳዊት መክፈቻ በሚል የእግዚአብሔርን ቃል የምንማርበት  የበረከትና የሀይል ጊዜ በኃያላን ጉባኤ ተዘጋጅቷል። በዚህ  የበረከት ቀን ከቤተሰቦቻችሁና ከወዳጆቻችሁ ጋር በመገኘት የክብር ሁሉ ባለቤት የሆነውን ጌታ ከእኛ ጋር እንዲያመልኩት ተጋብዛችኋል። #እንደተባረካችሁ_ቆዩ! #Emmanuel!! የኃያላን መቅደስ ቤተክርስቲያን!!!
8102Loading...
29
Media files
4170Loading...
የጌታ ፀጋና ሰላም ከሁላችሁ ጋር ይሁን!!!           #Day_ Of _Holy _Spirit          #Anointing_ service የተወደዳችሁ  ነገ ዕሁድ ሚያዝያ 20/08/16 ከ3:00 ጀምሮ ጌታ ኢየሱስ በተከፈተ ሰማይ በእውነትና በመንፈስ የምናመልክበት እንዲሁም ከመንፈስ ቅዱስ  የእግዚአብሔርን ቃል የምንማርበት  የመንፈስ ቅዱስ ጊዜ በኃያላን ጉባኤ ተዘጋጅቷል። በዚህ  የመንፈስ ቅዱስ ቀን ከቤተሰቦቻችሁና ከወዳጆቻችሁ ጋር በመገኘት የክብር ሁሉ  ጌታን  ከእኛ ጋር እንዲያመልኩ ተጋብዘዋል፡፡   #እንደተባረካችሁ_ቆዩ! #Emmanuel!! የኃያላን መቅደስ ቤተክርስቲያን!!!
Show all...
ያለ እምነት ዕረፍት የለም፡፡ያለ ዕረፍት እምነት የለም፡፡እያመናችሁ አለማረፍ አትችሉም እያረፍችሁ አለማመን አትችሉም፡፡የእምነት ማረጋገጫው እረፍት ነው የዕረፍት ዋስትናው ደግሞ እምነት ነው፡፡እምነት የሌለው ዕረፍት ስሜት ነው፡፡ዕረፍት የሌለው እምነት ሙት ነው፡፡እግዚአብሔር የሚሰራላችሁ በእምነት በሆነ ዕረፍት ውስጥ ስትሆኑ ነው፡፡በኢየሱስ ዉድ ስም በ2013 በእምነት የሆነ ፍፁም ዕረፍት ውስጥ መግባት ይሁንላችሁ! "፤ ሥራው ዓለም ከተፈጠረ ጀምሮ ምንም እንኳ ቢፈጸም። እንዲህ። ወደ ዕረፍቴ አይገቡም ብዬ በቁጣዬ ማልሁ እንዳለ፥ እኛስ ያመንን ወደ ዕረፍቱ እንገባለን። " (ወደ ዕብራውያን 4: 3) የእግዚአብሔር ሰው ቃልአብ ታደሰ.
Show all...
4
https://t.me/+Ux6uZKADjZxkYjI0 የሀያላን መቅደስ ቤተሰቦች ከላይ 👆 ያለችውን ሰዓት እየቆጠረች ያለችውን 3:00 ላይ  Join ስለምትል እሷን ነክተው የዛሬውን ፕሮግራም ይካፈሉ፡፡ እንደተባረካችሁ ቆዩ!
Show all...
MIGHTIES' TEMPLE FAMILY

Naty invites you to join this group on Telegram.

https://t.me/+Ux6uZKADjZxkYjI0 የሀያላን መቅደስ ቤተሰቦች ከላይ 👆 ያለችውን ሰዓት እየቆጠረች ያለችውን 3:00 ላይ  Join ስለምትል እሷን ነክተው የዛሬውን ፕሮግራም ይካፈሉ፡፡ እንደተባረካችሁ ቆዩ!
Show all...
MIGHTIES' TEMPLE FAMILY

Naty invites you to join this group on Telegram.

ነገ ቅዳሜ ከ9:00 ጀምሮ ልዑል እግዚአብሔር በእውነትና በመንፈስ እናመልካለን እንዲሁም በተከፈተ ሰማይ የእግዚአብሔርን ቃል እንማራለን።እግዚአብሔርም እንደገና በመንፈሱ ከፍ ያደርገናል። ስለሆነም በዚህ በእግዚአብሔር እንደገና የመታሰብ ምሽት በኃያላን ጉባኤ በመገኘት እግዚአብሔርን እንዲያመልኩና የእግዚአብሔር ጉብኝት ተካፋይ የሆኑ ዘንድ በአክብሮት ተጋብዛችኋል። #Emmanuel. የኃያላን መቅደስ ቤተክርስቲያን.
Show all...
የኃያላን መቅደስ የልግስና አገልጋዮች <ልግስና፦ዕርዳታ ሳይሆን አምልኮ ነው>> “ንጹሕ የሆነ ነውርም የሌለበት አምልኮ በእግዚአብሔር አብ ዘንድ ይህ ነው፤ ወላጆች የሌላቸውን ልጆች ባልቴቶችንም በመከራቸው መጠየቅ፥ በዓለምም ከሚገኝ እድፍ ሰውነቱን መጠበቅ ነው።” ያዕቆብ 1፥27 #Emmanuel.
Show all...
✍ሰይጣን ከከለከላችሁ እግዚአብሔር የፈቀደላችሁ ይበልጣል፡፡ብዙዎች የሚያዩት ሰይጣን የከለከላቸውን እንጂ እግዚአብሔር የፈቀደላቸውን አይደለም፡፡ማሰብም መኖርም ያለባችሉ እግዚአብሔር የፈቀደላችሁን ህይወት ነው፡፡ ✍ሁልጊዜ ሰይጣን የከለከላችሁን የምታስብና የምትቆጥሩ ከሆነ የእግዚአብሔርን ፍቃድ መኖር አትችሉም፡፡እግዚአብሔር በፈቀድላችሁ ነገር ዉስጥ ሰይጣን የከለከላችሁን ሁሉ ታገኙታላችሁ፡፡ምክኒያቱም በእግዚአብሔር ፍቃድ ዉስጥ ከሃጢአትና ከሞት ውጪ ሁሉም ነገር አለና፡፡መጪው ጊዜ በእግዚአብሔር ፍቃድ በከፍታዎች ላይ መገለጥ ይሁንላችሁ!በኢየሱስ ስም አሜን! (መዝሙረ ዳዊት 16 ) 2፤ እግዚአብሔርን። አንተ ጌታዬ ነህ አልሁ፤ ከአንተ በቀር በጎነት የለኝም። 3፤ ፈቃድህ ሁሉ በምድር ባሉት ቅዱሳንና ክቡራን ላይ ነው። #Emmanuel. የእግዚአብሔር ሰው ቃልአብ ታደሰ.
Show all...
🔥 5👍 2
"ሁለት አይኖች ካሉህ ሰዎችን በጆሮህ አትመልከት። "በምትሰማው ነገር ሳይሆን በምታየው ነገር ፍረድ፡፡
Show all...
🙏 7🔥 1