Only Show Jesus
Open in Telegram
ይሄ መንፈሳዊ ቻናል ነው ✔😊 👉 #ተሰምተው የማይጠገቡ መዝሙሮች✔ 👉 #ሕይወት ለዋጭ ትምህርቶች ✔ 👉 #መንፈሳዊ ትረካዎች ✔ 👉 #ስብከቶች✔ 👉 #የመ.ቅ ጥቅሶችን ሚያገኙበት✔ ሁላቹም ይከታተሉን የለወጡ ይባረኩበት 😘 ❌ ሰዎች ክርስቶስን እንዲያሳዩ ለማድረግ ቆርጠን ተነስተናል ይቀላቀሉን @onlyshowjesus @Yitba_bot ተባርኩ።
Show more4 414
Subscribers
-224 hours
-117 days
-4530 days
Posts Archive
4 414
Repost from N/a
#ሁለንተናዊ_ዝግጁነት
3 ቀን ቀረው
"Great Commission ministry presents"
CAMPUS BRIDGE12 ክፍል ፈትና የወሰዳቹ በሙሉ 📅 - መስከረም 6 እና 7 መገናኛ ቃለህይወት ህዳሴ ህንፃ ጀርባ https://maps.app.goo.gl/8124Z2pqtpyLkEfC7?g_st=it #ስም_ስልክ_ቤተክርስቲያን በነፃ አጭር መልዕክት በመላክ ቀድመው ይመዝገቡ 🔗 - ለመመዝገብ የሚከተሉትን አማራጮች ይጠቀሙ @GCHS_bot @yabinasa 0929518782 join us @GChighschools
4 414
Repost from N/a
#ሁለንተናዊ_ዝግጁነት
"Great Commission ministry presents"
CAMPUS BRIDGE12 ክፍል ፈትና የወሰዳቹ በሙሉ 📅 - መስከረም 6 እና 7 መገናኛ ቃለህይወት ህዳሴ ህንፃ ጀርባ #ስም_ስልክ_ቤተክርስቲያን በነፃ አጭር መልዕክት በመላክ ቀድመው ይመዝገቡ 🔗 - ለመመዝገብ የሚከተሉትን አማራጮች ይጠቀሙ @GCHS_bot @yabinasa 0929518782 join us @GChighschools
4 414
Repost from N/a
#ሁለንተናዊ_ዝግጁነት
"Great Commission ministry presents"
CAMPUS BRIDGE12 ክፍል ፈትና የወሰዳቹ በሙሉ 📅 - መስከረም 6 እና 7 መገናኛ ቃለህይወት ህዳሴ ህንፃ ጀርባ #ስም_ስልክ_ቤተክርስቲያን በነፃ አጭር መልዕክት በመላክ ቀድመው ይመዝገቡ 🔗 - ለመመዝገብ የሚከተሉትን አማራጮች ይጠቀሙ @GCHS_bot @yabinasa 0929518782 join us @GChighschools
4 414
#ሁለንተናዊ_ዝግጁነት
"Great Commission ministry presents"
CAMPUS BRIDGE12 ክፍል ፈትና የወሰዳቹ በሙሉ 📅 - መስከረም 6 እና 7 መገናኛ ቃለህይወት ህዳሴ ህንፃ ጀርባ #ስም_ስልክ_ቤተክርስቲያን በነፃ አጭር መልዕክት በመላክ ቀድመው ይመዝገቡ 🔗 - ለመመዝገብ የሚከተሉትን አማራጮች ይጠቀሙ @GCHS_bot @yabinasa 0929518782 use this bank accounts and send us the photo/screenshot 1000000952347 of CBE...Great commission ministry Ethiopia 2500020000910 Berhan bank Great commission ministry Ethiopia join us @GChighschools
4 414
Repost from N/a
4 414
የሀይስኩል የኮሌጅ የዩንቨርስቲ ተማሪ ነህ/ሽ??
እንግዲያውስ ይሄ ትልቅ ድግስ እንዳያመጥህ/ሽ
🔥Revival for every heart🔥
በግሬት ኮሚሽን ሚኒስትሪ ኢትዩዽያ የተዘጋጀ
ነሀሴ 24 እና 25 ሙሉቀን
ከ 2000 በላይ ተማሪዎች በአንድ ጣራ ሰር
በነፃ አጭር መልዕክት በመላክ ቀድመው ይመዝገቡ
#ስም_ስልክ_ትምህርት_ቤት
0929518782
0937111984
@slm_ethiopia_bot
4 414
Repost from ETHIOPIAN STUDENT LED MOVEMENT (SLM)
የሀይስኩል የኮሌጅ የዩንቨርስቲ ተማሪ ነህ/ሽ??
እንግዲያውስ ይሄ ትልቅ ድግስ እንዳያመጥህ/ሽ
🔥Revival for every heart🔥
በግሬት ኮሚሽን ሚኒስትሪ ኢትዩዽያ የተዘጋጀ
ነሀሴ 23 እና 24 ሙሉቀን
ከ 2000 በላይ ተማሪዎች በአንድ ጣራ ሰር
በነፃ አጭር መልዕክት በመላክ ቀድመው ይመዝገቡ
#ስም_ስልክ_ትምህርት_ቤት
0929518782
0937111984
@slm_ethiopia_bot
4 414
join for All Addis Abeab high school fellowship group
@GChighschool
@slmethiopia
@melhikpodcast
lets Go for 2k
Join us
4 414
Hey Guys Please Share This to your fellow Groups
Great Commission Ministry Ethiopia
@GChighschool
@slmethiopia
@melhikpodcast
lets Go for 2k
Join us
4 414
#የእኔ_ግን_ይለያል_Yosef_Gezahegn_Ephrata_Shemsu_
ብዙዎቻቹ በጠይቃቹት መሰረት
የእኔ ግን ይለያል የእኔ እንዲ አደለም
እኔን ከኢየሱስ የሚለይ ሞት የለም
ጭራሽ ይባስ ብሎ እንኳንስ ሊለየኝ
እኔ እና ኢየሱስን ሞት ነው ያገናኘን
@shekayinah
#SHEKAYINAH_SONGS
4 414
https://t.me/haMster_kombat_bot/start?startapp=kentId345176047
Play with me, become cryptoexchange CEO and get a token airdrop!
💸 +2k Coins as a first-time gift
🔥 +25k Coins if you have Telegram Premium
4 414
Repost from S H E K A Y I N A H
የእግዚአብሔርን ፍቃድ በማድረግ ውስጥ ያለን ህመም የመቻል ፀጋ ይብዛላቹ::
#Sarafina
@shekayinah
#SHEKAYINAH_SAYING
4 414
ስስታምነት እግዚአብሔርን ለሚወዱት አይሰራም ስንሰጥው ለእራሳችን አናስቀርም
ስስታም ምንሆነው እግዚአብሔርን ሲጠይቁን ነው ለእግዚአብሔር የማንሰጠው ነገር የለንም እግዚአብሔርን ግን ለማንም አንሰጥም
“እስራኤል ሆይ ስማ፤ አምላካችን እግዚአብሔር (ኤሎሂም ያህዌ) አንድ እግዚአብሔር (ያህዌ) ነው። አምላክህን እግዚአብሔርን (ኤሎሂም ያህዌ) በፍጹም ልብህ፣ በፍጹም ነፍስህ፣ በፍጹም ኀይልህ ውደድ። ዛሬ የምሰጥህን እነዚህን ትእዛዞች በልብህ ያዝ።”
ዘዳግም 6:4-6
@shekayinah
#SHEKAYINAH_SAYING
4 414
Repost from S H E K A Y I N A H
ከአፈር ያበጀውን ሰው የደም ዎጋ ሲከፍልበት ፍቅር ፍፁም ሆነ::
@shekayinah
#SHEKAYINAH_SAYING
4 414
Repost from S H E K A Y I N A H
”ከውሃው በሚወጣበትም ጊዜ፣ ሰማያት ተከፍተው፣ መንፈስ ቅዱስ እንደ ርግብ በእርሱ ላይ ሲወርድ አየ፤ “የምወድድህ ልጄ አንተ ነህ፤ በአንተ ደስ ይለኛል” የሚል ድምፅ ከሰማይ ተሰማ።“
ማርቆስ 1:10-11
ሰማይ አስቀድሞ የተናገረውን....
”በኢየሱስ ትይዩ ቆሞ የነበረውም የመቶ አለቃ እንደዚህ ጮኾ ነፍሱን ሲሰጥ ባየ ጊዜ፣ “ይህ ሰው በእውነት የእግዚአብሔር ልጅ ነበር” አለ።“
ማርቆስ 15:39
.....ሰው ግን ቆይቶ ነው መስቀል ላይ የተረዳው
#ኢየሱስ_የእግዚአብሔር_ልጅ_ነው
@shekayinah
#SHEKAYINAH_MESSAGE
4 414
Repost from S H E K A Y I N A H
ባሸነፈበት ፈውስ, ተአምራት እና የጥበብ ንግግር ሳይሆን የተሸነፈ በሚመስልበት መስቀል ላይ ዘላለማችን ተቀይሯል
ተምራዊ ኢየሱስን-የአይሁድ ህዝብ
ጠቢቡ ኢየሱስን-የግሪክ ህዝብ
ተስቅሎ የሞተውን ማን ይፈልጋል?
እኛ ግን ተአምራት የሰራውን እና ጥበብን ያወራውን ብቻ ሳይሆን የተሰቀለውን ክርስቶስን እንሰብካለን
1 ቆሮንቶስ 1:22-23
መቼም አይሁድ ታምራዊ ምልክትን ይፈልጋሉ፤ የግሪክ ሰዎችም ጥበብን ይሻሉ፤ እኛ ግን የተሰቀለውን ክርስቶስን እንሰብካለን፤ ይህም ለአይሁድ መሰናክል፣ ለአሕዛብ ደግሞ ሞኝነት ነው።
#DAY_2
@shekayinah
#ይህ_ሁሉ_ለእኔ_ነው
#ፋሲካ_ወንጌል_ነው_በዓል_አይደለም
#SHEKAYINAH_PASSOVER
