cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

قناة أبي حنيفة عبد الكريم لنشر التوحيد والسنة.✍

وَمَا خَلَقْتُ الْجِنَّ وَالأِنْسَ إِلاَّ لِيَعْبُدُونِ  *ሱራህ 51, አያህ 56* ጋኔንንና ሰውንም ሊግገዙኝ እንጅ ለሌላ አልፈጠርኳቸውም፡፡ ================================

Show more
The country is not specifiedAmharic6 355Religion & Spirituality58 315
Advertising posts
602
Subscribers
No data24 hours
-27 days
-1330 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

በጂምር  ላይ  እየተቀራ ያለ  የሪያዱ ሷሊሒን ኪታብ ደርስ➘➘➘➘ https://t.me/IbnuMunewor/4644 https://t.me/IbnuMunewor/4644 🎙በኡስታዝ ኢብኑ ሙነወር ሀፊዘሁላህ
Show all...
Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)

السلام عليكم ورحمة الله وبركاته በኢብኑ ሙነወር እየተቀራ ያለ የሪያዱ ሷሊሒን ደርስ እስካሁን የደረሰበት ... የኪታቡ ሶፍት ኮፒ በpdf ለማግኘት :⏬

https://t.me/IbnuMunewor/3505

ክፍል :-- ❶:⏬

https://t.me/IbnuMunewor/3490

❷:⏬

https://t.me/IbnuMunewor/3508

❸:⏬

https://t.me/IbnuMunewor/3514

❹:⏬

https://t.me/IbnuMunewor/3536

❺:⏬

https://t.me/IbnuMunewor/3541

❻:⏬

https://t.me/IbnuMunewor/3572

❼:⏬

https://t.me/IbnuMunewor/3581

❽:⏬

https://t.me/IbnuMunewor/3620

❾:⏬

https://t.me/IbnuMunewor/3625

❿:⏬

https://t.me/IbnuMunewor/3649

❶❶:⏬

https://t.me/IbnuMunewor/3656

❶❷:⏬

https://t.me/IbnuMunewor/3684

❶❸:⏬

https://t.me/IbnuMunewor/3691

❶❹:⏬

https://t.me/IbnuMunewor/3723

❶❺:⏬

https://t.me/IbnuMunewor/3731

❶❻:⏬

https://t.me/IbnuMunewor/3769

❶❼:⏬

https://t.me/IbnuMunewor/3775

❶❽:⏬

https://t.me/IbnuMunewor/3809

❶❾:⏬

https://t.me/IbnuMunewor/3813

❷⓪:⏬

https://t.me/IbnuMunewor/3837

❷❶:⏬

https://t.me/IbnuMunewor/3853

❷❷:⏬

https://t.me/IbnuMunewor/3870

❷❸:⏬

https://t.me/IbnuMunewor/3874

❷❹:⏬

https://t.me/IbnuMunewor/3931

❷❺:⏬

https://t.me/IbnuMunewor/3941

❷❻:⏬ h…

( مَن كَانَ يُرِيدُ حَرْثَ الْآخِرَةِ نَزِدْ لَهُ فِي حَرْثِهِ ۖ وَمَن كَانَ يُرِيدُ حَرْثَ الدُّنْيَا نُؤْتِهِ مِنْهَا وَمَا لَهُ فِي الْآخِرَةِ مِن نَّصِيبٍ ) الشورى (20) ثم قال تعالى: { مَنْ كَانَ يُرِيدُ حَرْثَ الْآخِرَةِ } أي: أجرها وثوابها، فآمن بها وصدق، وسعى لها سعيها { نَزِدْ لَهُ فِي حَرْثِهِ } بأن نضاعف عمله وجزاءه أضعافا كثيرة، كما قال تعالى: { وَمَنْ أَرَادَ الْآخِرَةَ وَسَعَى لَهَا سَعْيَهَا وَهُوَ مُؤْمِنٌ فَأُولَئِكَ كَانَ سَعْيُهُمْ مَشْكُورًا } ومع ذلك، فنصيبه من الدنيا لا بد أن يأتيه. { وَمَنْ كَانَ يُرِيدُ حَرْثَ الدُّنْيَا } بأن: كانت الدنيا هي مقصوده وغاية مطلوبه، فلم يقدم لآخرته، ولا رجا ثوابها، ولم يخش عقابها. { نُؤْتِهِ مِنْهَا } نصيبه الذي قسم له، { وَمَا لَهُ فِي الْآخِرَةِ مِنْ نَصِيبٍ } قد حرم الجنة ونعيمها، واستحق النار وجحيمها. وهذه الآية، شبيهة بقوله تعالى: { مَنْ كَانَ يُرِيدُ الْحَيَاةَ الدُّنْيَا وَزِينَتَهَا نُوَفِّ إِلَيْهِمْ أَعْمَالَهُمْ فِيهَا وَهُمْ فِيهَا لَا يُبْخَسُونَ } إلى آخر الآيات.
Show all...
Show all...
حكم قول: (صدق الله العظيم) عند انتهاء قراءة القرآن

الجواب: اعتياد الكثير من الناس أن يقولوا: صدق الله العظيم عند الانتهاء من قراءة القرآن الكريم

يستحب التكبير في العيدين للمسلمين رجالًا ونساءً من غروب الشمس ليلة عيد الفطر إلى أن تقضى الخطبة من صلاة العيد، يستحب التكبير في البيوت، وفي الأسواق، وفي أثناء الخطبة؛ لقوله -جل وعلا-: وَلِتُكَبِّرُوا اللَّهَ عَلَى مَا هَدَاكُمْ [البقرة:185] وفي عيد النحر يكبر من دخول الشهر، من أول شهر ذي الحجة يكبر في الليل والنهار، وفي يوم عرفة، وأيام العيد يكبر أدبار الصلوات، وفي بقية الأوقات مطلقًا ومقيدًا جميعًا، إذا صلى صلاة الفجر يوم عرفة؛ كبر بعده، وهكذا بقية الأوقات مع التكبير في بقية الأوقات إلى أن تغيب الشمس يوم الثالث عشر من أيام التشريق، تغيب الشمس يوم الثالث عشر، ينقطع التكبير، يعني: في شهر ذي الحجة ثلاثة عشر يومًا من أول الشهر إلى غروب الشمس من اليوم الثالث عشر كله، محل تكبير، لكن في يوم عرفة وما بعده يكون التكبير مطلقًا ومقيدًا، مطلقًا في جميع الأوقات، ومقيدًا أدبار الصلوات، هذا هو الراجح، والمستحب في هذه الحال؛ جمعًا بين الأحاديث الثابتة عن النبي ﷺ. وأما في الصلاة فيكبر في الأولى ستًّا بعد تكبيرة الإحرام، وفي الثانية خمسًا بعد تكبيرة النقل، يكبر في الأولى تكبيرة الإحرام، ثم يتبعها بست تكبيرات متوالية، وإن قال بينها: الله أكبر كبيرًا، والحمد لله كثيرًا، وسبحان الله بكرة وأصيلًا، هذا حسن أيضًا كما جاء في حديث ابن مسعود، وفي الثانية خمسًا بعد التكبيرة في النقل إذا رفع من السجود، وانتصب؛ يكبر خمسًا، واحدة بعد واحدة، ويقول بينها: الله أكبر كبيرًا .. إلى آخره. نعم. المقدم: جزاكم الله خيرًا سماحة الشيخ. 
Show all...
በዚህ አመት ሐጅ ላልተሳካለት ~ ኢብኑ ረጀብ ረሒመሁላህ እንዲህ ይላሉ:– ★ በዐረፋ መቆም ላልቻለ ከአላህ ወሰኖች ዘንድ ይቁም። ★ በሙዝደሊፋ ማደር ላልቻለ ወደ አላህ ያቃርበው ዘንድ ለትእዛዙ ይደር። ★ እርዱን ሚና ላይ ማረድ ያልቻለ ከምኞቱ ይደርስ ዘንድ ስሜቱን ይረድ። ★እሩቅ በመሆኑ ቤቱ (በይተል ሐራም) መድረስ ያልቻለ የቤቱን ባለቤት ያስብ። ወደሱ ከደም ጋኑ የቀረበ ነውና።" (ለጧኢፉል መዓሪፍ: 633) = የቴሌግራም ቻናል :- https://t.me/IbnuMunewor
Show all...
Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)

كناشة ابن منور

የዙል ሒጃን ስምንት ቀናት መፆም ~ ነብያችን ﷺ የዙልሒጃን አስር ቀናት አስመልክቶ እንዲህ ብለዋል፦ مَا مِنْ أَيَّامٍ الْعَمَلُ الصَّالِحُ فِيهِنَّ أَحَبُّ إِلَى اللَّهِ مِنْ هَذِهِ الأَيَّامِ الْعَشْرِ . فَقَالُوا : يَا رَسُولَ اللَّهِ ، وَلا الْجِهَادُ فِي سَبِيلِ اللَّهِ ؟ فَقَالَ رَسُولُ اللَّهِ صَلَّى اللَّهُ عَلَيْهِ وَسَلَّمَ : وَلا الْجِهَادُ فِي سَبِيلِ اللَّهِ ، إِلا رَجُلٌ خَرَجَ بِنَفْسِهِ وَمَالِهِ فَلَمْ يَرْجِعْ مِنْ ذَلِكَ بِشَيْءٍ ''በውስጣቸው መልካም ስራ ከሚፈፀምባቸው ቀናት ውስጥ ከነዚህ አስር ቀናት በላይ አላህ ዘንድ የተወደደ የለም።" "በአላህ መንገድ መታገልም ቢሆን?" ብለው ሲጠይቋቸው የአላህ መልእክተኛ ﷺ "በአላህ መንገድ መታገልም ቢሆን! በነፍሱም፣ በገንዘቡም ወጥቶ ከዚህ ውስጥ ምንም ያልተመለሰ ሰው ሲቀር" ብለው መለሱ። [ቡኻሪ፡ 969] በዚህ መሰረት በነዚህ የተከበሩ ቀናት የተለያዩ ዒባዳዎችን መፈፀም በጣም ትልቅ ዋጋ ያለው ነው። ፆም ወደ አላህ መቃረቢያ ከሆኑ ዒባዳዎች ውስጥ አንዱ መሆኑ ግልፅ ነው። ከመሆኑም ጋር በያመቱ "የዙል ሒጃን አስር ቀናት መፆም ይቻላል ወይ?" የሚል ጥያቄ ሲነሳ ያጋጥማል። የግርታው መነሻ እናታችን ዓኢሻ ረዲየላሁ ዐንሃ "በነዚህ አስር ቀናት ውስጥ የአላህ መልእክተኛን ﷺ ፈፅሞ ፆመው አላየሁም" ማለቷ ነው። [ሙስሊም፡ 1179] ይሄ ግን ግርታ ሊፈጥር የሚገባው አይደለም። እንደሚታወቀው የነብዩ ﷺ ሱና በሶስት መንገድ ይተላለፋል። 1- በቃላቸው 2- በተግባራቸው እና 3- ሌሎች ሲፈፅሙ አይተው የሚሰጡት ይሁንታ (ኢቅራር)። የዙል ሒጃን ስምንት ቀናት መፆም ከነዚህ ውስጥ በቃላቸው ተገኝቷል። ሐዲሡም አስተማማኝ ነው። ከዚህ በኋላ የዓኢሻ ነብዩን ﷺ ሲፆሙ አለማየት የሳቸውን የቃል መልእክት ለመሻር መነሻ መሆን የለበትም። ለዓኢሻ አለማየት የተለያዩ ምክንያቶች ሊኖሩ ይችላሉ። ደግሞ በቃላዊ መረጃ ከተገኘ በቂ ነው። ስለዚህ ሌሎች መረጃዎች ደካማዎች (ዶዒፎች) ቢሆኑ እንኳ መግቢያ ላይ የተጠቀሰው ሐዲሥ በቂ ማስረጃ ነው። ይሄ እንግዲህ ስምንቱን ቀናት በተመለከተ ነው። * ዘጠነኛው ቀን የሁለት አመት ወንጀል እንደሚያሳብስ አስተማማኝ መረጃ መጥቶበታል። [ሙስሊም፡ 1162] ስለዚህ ብዥታ የሚነሳበት አይደለም። * አስረኛው ቀን በአል ስለሆነ አይፆምም። ወሏሁ አዕለም። = Ibnu Munewor የቴሌግራም ቻናል፦ https://t.me/IbnuMunewor
Show all...
Ibnu Munewor (ኢብኑ ሙነወር)

كناشة ابن منور

Show all...
የዙል_ሒጃ_አስር_ቀናት_ትሩፋት_!!_በኡስታዝ_አቡ_ሙስሊም_ዑመር_አልአሩሲ_فضل_العشر_من_ذي_الحجة.mp34.31 MB
በነዚህ በተከበሩ የዙልሒጃ አስር ቀናቶች የሚሰራ ማንኛውም ዒባዳ ከሌሎች ቀናቶች ከሚሰሩ ዒባዳዎች የበለጠና የላቀ ነውና በተቻለን አቅም ራሳችንን በመልካም ስራ ላይ ቢዚ ለማድረግ እንወስንና እንተ ግብር የቻለ ይጹም ። ያልቻለ ከፆም ውጭ ባሉ መልካም ስራዎች ላይ ይበርታ።ቁርኣን በመቅራት፣በዚክሮች፣በሶደቃ፣ወዘተ በማንኛውም መልካም ሁሉ ይሳተፍ ሁላችንም ግን #ዘጠነኛዋን የዙልሒጃ ቀን ግን በፆምና በዱዓእ በዚክር ማሳለፍ ይኖርብናል። ይህችን ቀን በራሱ  መፆም  የሁለት ዓመት ወንጀልን ታሰርዝልናለችና መፆም  ይኖርብናል ፤ለማያውቁትም መተዋወስ ይጠበቅብናል። አሏህ ለመልካም ሁሉ ይምረጠን ! t.me/dinhhiwothnew
Show all...
ድንህ ህይወትህ ነው

"ድንህ ህይወትህ ነውና ከምንጩ ጥለቅ፤ ጭፍን ወገንተኝነትንና ሰዎችን ያለአግባብ መውደድህ ሐቅን እንዳይጋርድብህ ተጠንቀቅ

እኔና ዱኒያ ምን አገናኘን… ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦ ﴿ما لي وما للدُّنيا، ما أنا في الدُّنيا إلّا كراكبٍ استَظلَّ تحتَ شجرةٍ ثمَّ راحَ وترَكَها﴾ “እኔና ዱኒያ ምን አገናኘን። የእኔና የዱኒያ ምሳሌ ቀን ጉዞ ወጥቶ ለተወሰነ ግዜ ከጥላ ስር ካረፈ በኋላ ከዛም ጥሎት እንደሄደ ሰው ምሳሌ ነው።” ሶሂህ አልጃሚ: 2377 https://t.me/Abuhanifa_2
Show all...
قناة أبي حنيفة عبد الكريم لنشر التوحيد والسنة.✍

وَمَا خَلَقْتُ الْجِنَّ وَالأِنْسَ إِلاَّ لِيَعْبُدُونِ  *ሱራህ 51, አያህ 56* ጋኔንንና ሰውንም ሊግገዙኝ እንጅ ለሌላ አልፈጠርኳቸውም፡፡ ================================

Choose a Different Plan

Your current plan allows analytics for only 5 channels. To get more, please choose a different plan.