ቱንቢ ላቭ ሚዲያ 💟
"፤ እግዚአብሔርም፦ አሞጽ ሆይ፥ የምታየው ምንድር ነው? አለኝ። እኔም፦ ቱንቢ ነው አልሁ። ጌታም፦ እነሆ፥ በሕዝቤ በእስራኤል መካከል ቱንቢ አደርጋለሁ፤ ከእንግዲህም ወዲህ ደግሞ አላልፋቸውም፤" (ትንቢተ አሞጽ 7: 8) ______________ ለማንኛውም ሀሳብና አስተያነት ✍️ 📞 +251 932000657 ወይም በቴሌግራም @byitref ያገኙናል::
Show more2 166
Subscribers
No data24 hours
-77 days
-3830 days
- Subscribers
- Post coverage
- ER - engagement ratio
Data loading in progress...
Subscriber growth rate
Data loading in progress...
Repost from N/a
"እርሱ አፅናኝ የሆነው"
የክርስትና ህይወት ያለ መንፈስ ቅዱስ መሪነት አይታሰብም።
እኛ ወዴት እንደምንሄድ እንዴት መሄድ እንዳለብን አናውቅም።
ነገር ግን እርሱ የእውነት መንፈስ በመጣ ጊዜ ወደ እውነት ሁሉ ይመራናል።
የመንፍስ ቅዱስን መራነት ሆንብለን እንለማመድ።
እናማክረው፤እንጠይቀው፤እናውራው።ድምፁን ያሰማናል።
Repost from N/a
ያለ መንፈስ ቅዱስ በድን ነኝ።
ይህን ፀሎት የዘወትር ፀሎት በማድረግ በእርሱ ላይ ያለንን ፍፁም መደገፍ ለመንፈስ ቅዱስ እንግለጥ።
እኔ አሁን አልኖርም፤መንፈስ ቅዱስ አንተ በእኔ በሙላት ኑርብኝ ብለን በየእለቱ ራሳችንን እናቅርብ።የመንፈስ ቅዱስ ህይወት እንለማመዳለን።
Repost from N/a
“ይህ ሁሉ እንዲህ የሚቀልጥ ከሆነ፥ የእግዚአብሔርን ቀን መምጣት #እየጠበቃችሁና #እያስቸኰላችሁ፥ በቅዱስ ኑሮ እግዚአብሔርንም በመምሰል እንደ ምን ልትሆኑ ይገባችኋል? ስለዚያ ቀን ሰማያት ተቃጥለው ይቀልጣሉ የሰማይም ፍጥረት በትልቅ ትኵሳት ይፈታል፤”
— 2ኛ ጴጥሮስ 3፥11-12
የጌታን ቀን ማስቸኮል እንችላለን።
እንዴት ?
ስለኢየሱስ ሰዎች እንዲሰሙ በተለይም ያልሰሙ እንዲሰሙ በማድረግ
Show all...
ሳሌም ወንድማገኝ | Salem Wendmagegn(Jappy) አለ ጌታ| Ale Geta gospel song lyrics video 2024
#gospel #lyrics #song #youtube Graphics by yabsra abera
https://www.instagram.com/yabu.etአትፍሩ "፤ ዛሬ በዳዊት ከተማ መድኃኒት እርሱም ክርስቶስ ጌታ የሆነ ተወልዶላችኋልና።"
(የሉቃስ ወንጌል 2: 11)
🎁 መልካም በዓል 🎁
___
መልካም የገና በዓል 🎁
ኢየሱስ ተወልዶልናል 📖
አትፍሩ "፤ ዛሬ በዳዊት ከተማ መድኃኒት እርሱም ክርስቶስ ጌታ የሆነ ተወልዶላችኋልና።"
(የሉቃስ ወንጌል 2: 11)
🎁 መልካም በዓል 🎁
____
🎄🎄🎄🎄🎄🎄🎄🎄🎄
@TUNBI_LOVE_MEDIA 💟
@TUNBI_LOVE_MEDIA 💟
🌲🌲🌲🌲🌲🌲🌲🌲🌲
እየወደድሁህ መጣሁ Eyewededhuh Metahu
https://youtube.com/watch?v=2syRUAAB6vY&si=QE2nCFZvJOAYc8Fl
እየወደድሁህ መጣሁ Eyewededhuh Metahu
እየወደድሁህ መጣሁ Eyewededhuh Metahu: Track 06 of the live recorded gospel album “Silante”.
Show all...
ይችላል Yichlal
ይችላል Yichlal: Track 07 of the live recorded gospel album “Silante”.
Repost from N/a
መንፈስ ቅዱስ፡ የህይወት መንፈስ
“ምድርም ባዶ ነበረች፥ አንዳችም አልነበረባትም፤ ጨለማም በጥልቁ ላይ ነበረ፤ የእግዚአብሔርም መንፈስ በውኃ ላይ ሰፍፎ ነበር።”
— ዘፍጥረት 1፥2
ምንም ያልነበረው፣ቅርፅ አልባ፣ጭለማ የሸፈነው ባዶ አለም ከቃሉ የተነሳ ሙሉ እና ብርሀናማ ወደ መሆን የመጣው መንፈስ ቅዱስ ስለሰፈፈበት ነው።
ዶሮ በእንቁላሎቿ ላይ በምትብበት ጊዜ ነጭ እና ቢጫ ፈሳሽ የነበሩት እንቁላሎች ህይወት ያለው ዶሮ ይሆናሉ።ካለመኖር ወደ መኖር ይመጣሉ።
📌መንፈሳዊ ህይወት ያለ መንፈስ ቅዱስ መገኘት አይታሰብም።
📍በእንቁላልና በዶሮ መካከል ያለውን ልዩነት ያህል በመንፈሳዊ ህይወትና በፍጥረታዊ ህይወት መካከል ልዩነት አለ።
📍በቅርፅ አልባው ምድር እና በቃል በተፈጠረው ምድር መካከል ያለውን ልዩነት የሚያህል ልዩነት በመንፈሳዊ ሰውና በፍጥረታዊ ሰው መካከል አለ።
📌መንፈስ ቅዱስ ይክበበን፣ ይሸፍነን፣ ክርስቶስን በኛ ይግለጥ።