en
Feedback
ግጥም ሲጥም - Gitem Sitem

ግጥም ሲጥም - Gitem Sitem

Open in Telegram

የዘመናችንን ቀለም ያሳያሉ ያልናቸውን የዚህ ትውልድ የስነ ግጥም ውጤቶችን እንጋራ - እናጋራ። ለማካፈል የፈለጋችሁትን በGitem_Sitem ፣ gitemsitem@gmail.com የጸሃፊ ስም እና ርዕስ አክላችሁ ላኩልን። We are all about sharing this generation's poetry. Please email us your pieces gitemsitem@gmail.com

Show more
1 721
Subscribers
No data24 hours
-77 days
-1830 days
Posts Archive
ትኬቶች የሚገኙባቸው ቦታዎች 1 ፒያሳ ሱማሌ ተራ ሕንጻ 3ኛ ፎቅ ዛውያ ቲቪ ቢሮ 2 ቤተል አልመሻን ሕንጻ 3ኛ ፎቅ ኡሚ የየቲም የልማት መረዳጃ ተቋም 3 ቤተል ፋሚሊ ታወር 4ኛ ፎቅ ሚስተር ኮፊ ለበ
ትኬቶች የሚገኙባቸው ቦታዎች 1 ፒያሳ ሱማሌ ተራ ሕንጻ 3ኛ ፎቅ ዛውያ ቲቪ ቢሮ 2 ቤተል አልመሻን ሕንጻ 3ኛ ፎቅ ኡሚ የየቲም የልማት መረዳጃ ተቋም 3 ቤተል ፋሚሊ ታወር 4ኛ ፎቅ ሚስተር ኮፊ ለበለጠ መረጃ +251929501670

ለኑረት ዋስትናው :ለትንሹ ኩራት ምን እንኳ ቢመረጥ……ትልቁ ቢቀጠር ለትልቅ እውነት : ለጋን እሱነቱ ደጋፊ ማንነት………ይፈልጋል ጠጠር !! ……………………………………** [ #ሰው_ፍቅር_ናፍቆት] በቅርብ
ለኑረት ዋስትናው :ለትንሹ ኩራት ምን እንኳ ቢመረጥ……ትልቁ ቢቀጠር ለትልቅ እውነት : ለጋን እሱነቱ ደጋፊ ማንነት………ይፈልጋል ጠጠር !! ……………………………………** [ #ሰው_ፍቅር_ናፍቆት] በቅርብ ቀን #ከሔራን @heranawi

ከመልካም በዓል ምኞት ጋር የወርኃ ታህሳስ የግጥም መጽሔትን ዘግየት ብለንም ቢሆን እንሆ አቅርበናል። በቀጣይ መጽሔታችን የእናንተኑ ስራ እንጠብቃለን። በ https://drive.google.com/fil
ከመልካም በዓል ምኞት ጋር የወርኃ ታህሳስ የግጥም መጽሔትን ዘግየት ብለንም ቢሆን እንሆ አቅርበናል። በቀጣይ መጽሔታችን የእናንተኑ ስራ እንጠብቃለን። በ https://drive.google.com/file/d/1HushONVS9C8XU_xzalz55cis8Ol2KMK5/view?usp=drivesdk ገብታችሁ እዩልን፣ አውርዳችሁም የራሳችሁ ልታደርጉት ትችላላችሁ፣ አንብባችሁ ስታበቁ ግን አስተያየት አቀብሉን። ግጥማቸውንና ምስሎቻቸውን እያቀበሉ ወሩን ላደመቁልን ሁሉ ምስጋና ይድረስ!!! #ግጥምሲጥም #ግጥማዊቅዳሜ #ጥበብበአደባባይ #የግጥምመጽሔት #gietmsitem #poeticsaturdays #artinaddis #poetrybooklet Cover Sketch Credit: Moon'it

ለጊዜው በሰጠነው በርካታ ስሙ ነጠቃ፣ after poetry፣ የእሳት ዳር ጨዋታ በተለይም ደግሞ ከ'እሁድ ሰዎች' በተወሰደ ቃል 'ንሸጣ' ካልነው ውስጥ ጨረፍታ ዜማ በ መንቢ. . . ይህ የዝግጅታችን ክፍል በሚገባው መጠን ተሰንዶ ያልተገኙ ሰዎች ጋር እንዲደርስ የበለጠ እንሰራለን ዋናውን ዝግጅትም 'እራሶቻችንን' በሚመጥን ከፍታ ለመዘገብ ይበልጥ እንተጋለን። እስከአሁን የተገኛችሁ ከልባችሁ ለሰጣችሁን ሃሳብ ሁሉ ተመስገኑልን!!! መሰናዶዋ በሚገባ ከመነሻቸው የሚዘከሩ ገጣሚዎችን እያወደሰች ወይም በ'ዚህ ዘመን' ቋንቋ እንድናሽቃብጥላቸው የሚያስገድዱንን፣ የዘመናችንን የስነ ግጥም መልክ በራሳቸው ቀለም የሚጽፉትን 'Headline Poets' ስራዎቻቸውን እያጋራች ለበርካቶችም የትውውቅ መንገድ እየሆነች ትቀጥላለች! ኑ ተነጠቁ! ኑ ንጠቁ! ኑ ተነሸጡ! ...ንሸጣ ለተነሻጭ ብቻ እንጂ ለሁላችሁም ነው! #ዲበኩሉ_ጌታ #የምድር_ዘላለም #ግጥምሲጥም3 #ግጥማዊቅዳሜ #artinaddis #poetry #poetrylovers

ለተገኛችሁ ተገኝታችሁም ላጣማችሁ ሁሉ ምስግና ይሁን! #ዲበኩሉ_ጌታ #የምድር_ዘላለም #ግጥምሲጥም3 #ግጥማዊቅዳሜ #artinaddis #poetry #poetrylovers
+3
ለተገኛችሁ ተገኝታችሁም ላጣማችሁ ሁሉ ምስግና ይሁን! #ዲበኩሉ_ጌታ #የምድር_ዘላለም #ግጥምሲጥም3 #ግጥማዊቅዳሜ #artinaddis #poetry #poetrylovers

ግጥም ሲጥም ሲቀጣጠል ነደን ነበር ጨሰን ነበር ከግጥም ታዛ ባንጠለል
+6
ግጥም ሲጥም ሲቀጣጠል ነደን ነበር ጨሰን ነበር ከግጥም ታዛ ባንጠለል

''ስለ ስልጣን አቀራረቡ በተመለከተ:- ገጣሚው ግጥምን የመወረብ፣ የመደነስ ችሎታዎቹ ድንቅ ያሰኙታል። ዝማሜውን ተከትሎ ቃል እያነሳ ሲያሻው እየደፋ ከፍ ሲል ቸብቸቦውን እያስቸበቸበ መረግዱን እያስመ
''ስለ ስልጣን አቀራረቡ በተመለከተ:- ገጣሚው ግጥምን የመወረብ፣ የመደነስ ችሎታዎቹ ድንቅ ያሰኙታል። ዝማሜውን ተከትሎ ቃል እያነሳ ሲያሻው እየደፋ ከፍ ሲል ቸብቸቦውን እያስቸበቸበ መረግዱን እያስመረገደ የግጥሙን ቆሌ ይካድማል ...'' ይህን ያለው የመጀመሪያው ኩነታችን 'ራስ' የዘንባባ መጽሐፍ ደራሲና ገጣሚ ምግባር ሲራጅ ነው። ይህ የተባለለት ደሞ የአሁኑን 'ራስ' ዲበኩሉ ጌታን አጅቦ እንደ አጋፋሪ የሚያጋፍርልን ተስፋ የተሰኘች የስነ ግጥም ስብስብ መጽሐፍ አሳትሞ ያስነበበን አስቱ ነው። #አስቱ #አስታወሰኝ_ረጋሳ #ዲበኩሉ_ጌታ #የምድር_ዘላለም #ግጥምሲጥም3 #ግጥማዊቅዳሜ #artinaddis #poetry #poetrylovers

ሻሎም እና ልዩን ተዋወቋቸው። ጋዜጠኛው በዲበ ኩሉ 'የምድር ዘላለም' ላይ ዳሰሳም ያቀርባል። ታዳጊዋ ደሞ በየወሩ የምንሰጠውን እድል በሚገባ ልትጠቀምበት የተሰናዳች አጣሚ (ጣዕም) ዘሪ ነች!
+1
ሻሎም እና ልዩን ተዋወቋቸው። ጋዜጠኛው በዲበ ኩሉ 'የምድር ዘላለም' ላይ ዳሰሳም ያቀርባል። ታዳጊዋ ደሞ በየወሩ የምንሰጠውን እድል በሚገባ ልትጠቀምበት የተሰናዳች አጣሚ (ጣዕም) ዘሪ ነች!

ሻሎም እና ልዩን እወቁልንማ! ታዳጊዋን ስላገኘን ጋዜጠኛውንም ስለያዝን ክብር ይሰማናል!
+1
ሻሎም እና ልዩን እወቁልንማ! ታዳጊዋን ስላገኘን ጋዜጠኛውንም ስለያዝን ክብር ይሰማናል!

ሕይወት እና ሚዛን አለመመጠን ሁለት ነወ አንዱ ማነስ ሲሆን ሌላው መብለጡ ነው። ... ደማቁ ቀለም ምንግዜም ደማቅ ነው ኮከቦች አገዙት ጨለማ ጋረደው፤ ነቃፊን ደጋፊን፣ ሁለቱን ወገን ከቁጥጥር ውጭ
ሕይወት እና ሚዛን አለመመጠን ሁለት ነወ አንዱ ማነስ ሲሆን ሌላው መብለጡ ነው። ... ደማቁ ቀለም ምንግዜም ደማቅ ነው ኮከቦች አገዙት ጨለማ ጋረደው፤ ነቃፊን ደጋፊን፣ ሁለቱን ወገን ከቁጥጥር ውጭ በሆነ መጠን ይቻላል ማሳመን። ... ያልታየ መልክህን፣ ጥረት ትጋትህን ከኋላ ተነስቶ፣ ከፊት መውጣትህን አይተናል፣ ለይተናል፤ ጀንበር ድል ፋናህን፤ አንተ ያልመጠንከው - ልቀህ በመሄድ ነው !!! ©ዲበኩሉ ጌታ #ዲበኩሉ_ጌታ #የምድር_ዘላለም #ግጥምሲጥም3 #ግጥማዊቅዳሜ #artinaddis #poetry #poetrylovers

1600 ኪሎሜትር ገደማን ከሐረር አዲስ አበባ ከአዲስ ደሞ አድዋ ድረስ በእግሩ የተጓዘው የዘመናችን አድዋ ዘማች የሆነው ውዱ አጣሚያችን 'የድሬደዋ ልጆች' መድረክን ከማሰናዳት ጀምሮ አምስት ዓመታትን
1600 ኪሎሜትር ገደማን ከሐረር አዲስ አበባ ከአዲስ ደሞ አድዋ ድረስ በእግሩ የተጓዘው የዘመናችን አድዋ ዘማች የሆነው ውዱ አጣሚያችን 'የድሬደዋ ልጆች' መድረክን ከማሰናዳት ጀምሮ አምስት ዓመታትን የተሻገረ የመድረክ ልምድ አለው። አሁን ደሞ የሁለተኛ ዓመት የቲያትር ዳይሬክቲንግ ተማሪ ነው - ኪሩቤል ዘርፉ (ያይቆብ ነኝ አታላዩ)። #ኪሩቤል_ዘርፉ #ዲበኩሉ_ጌታ #የምድር_ዘላለም #ግጥምሲጥም3 #ግጥማዊቅዳሜ #artinaddis #poetry #poetrylovers

our surprise act for the third episode at Gitem Sitem #ዲበኩሉ_ጌታ #የምድር_ዘላለም #ግጥምሲጥም3 #ግጥማዊቅዳሜ #artinaddis #poetry #poetrylovers
our surprise act for the third episode at Gitem Sitem #ዲበኩሉ_ጌታ #የምድር_ዘላለም #ግጥምሲጥም3 #ግጥማዊቅዳሜ #artinaddis #poetry #poetrylovers

ገጽ ቲዩብ በሚዲያ አጋርነት እገዛቸውን ስለለገሱን እናመሰግናለን! በንሸጣችን ከዋናው መሰናዶ ኋላ የተነሸጡ ገጣሚያን ስንኝ የሚማዘዙበት፣ ዜማና እንጉርጉሮዎች የሚፈሱበት የእሳት ዳር ጨዋታችን ላይ ታዳሚው ሁሉ አቅራቢ ይሆናል! https://youtu.be/0MP7K_cPc24

Gitem Sitem will host its third edition on Saturday 16 January 2021 from 4:00pm to 6:00pm. The event will feature Dibekulu Ge
Gitem Sitem will host its third edition on Saturday 16 January 2021 from 4:00pm to 6:00pm. The event will feature Dibekulu Geta. The event, which will include poetic performances, music, food and drinks, will take place at Tigunchie Cafe and Restaurant (Kazanchis, Behind Efoi Pizza). @linkupaddis

ግጥማዊ ቅዳሜን የሚያውቁ ሁሉ ማርቆስንና ጥዑም ግጥሞቹን ያውቃሉ። የተማረው ሜካኒካል ኢንጂነሪንግ ቢሆንም የሳይንስም የኪነ ጥበብም ሰው መሆንን ከታደሉ ጥቂት ጸኃፍት አንዱ ነው - ባለ ብዙ ተሰጥዖም
ግጥማዊ ቅዳሜን የሚያውቁ ሁሉ ማርቆስንና ጥዑም ግጥሞቹን ያውቃሉ። የተማረው ሜካኒካል ኢንጂነሪንግ ቢሆንም የሳይንስም የኪነ ጥበብም ሰው መሆንን ከታደሉ ጥቂት ጸኃፍት አንዱ ነው - ባለ ብዙ ተሰጥዖም ነው። 'እናንንብብ፣ እንወያይ፣ ነጻ እንውጣ' በሚል በንባብ ዙሪያ የማሕበራዊ ሚድያውንና መተግበሪያን በመጠቀም ለጸኃፊዎችን አንባቢዎችም ዘመኑን የዋጀ ስራ ለመከወን የተነሳው የ'ንበብ' ባልደረባ ነው። ግጥሞቹን በዚህ እዩበት 👉🏾 https://t.me/thegreyspot #𝖊𝖓𝖙𝖗𝖔𝖕𝖞 #ማርቆስ_ዘመንበረ_ልዑል #ዲበኩሉ_ጌታ #የምድር_ዘላለም #ግጥምሲጥም3 #ግጥማዊቅዳሜ #artinaddis #poetry #poetrylovers