en
Feedback
ግጥም ሲጥም - Gitem Sitem

ግጥም ሲጥም - Gitem Sitem

Open in Telegram

የዘመናችንን ቀለም ያሳያሉ ያልናቸውን የዚህ ትውልድ የስነ ግጥም ውጤቶችን እንጋራ - እናጋራ። ለማካፈል የፈለጋችሁትን በGitem_Sitem ፣ gitemsitem@gmail.com የጸሃፊ ስም እና ርዕስ አክላችሁ ላኩልን። We are all about sharing this generation's poetry. Please email us your pieces gitemsitem@gmail.com

Show more
1 721
Subscribers
No data24 hours
-77 days
-1830 days
Posts Archive
ይህን ባለ ብዙ ተሰጥዖ (ሰንካኝ) ተዋወቁልን! ቴዲ ዝግጅታችንን በራሱ ቀለም ሊያጥም ቃላቱን ከሽኖ አቀራረቡን አስውቦ ተቋደሱ ሊላችሁ ነው! #ቴዎድሮስ_ወንድምአገኝ #የኔ_አለም #ግጥምሲጥም #ጥዑምግ
ይህን ባለ ብዙ ተሰጥዖ (ሰንካኝ) ተዋወቁልን! ቴዲ ዝግጅታችንን በራሱ ቀለም ሊያጥም ቃላቱን ከሽኖ አቀራረቡን አስውቦ ተቋደሱ ሊላችሁ ነው! #ቴዎድሮስ_ወንድምአገኝ #የኔ_አለም #ግጥምሲጥም #ጥዑምግጥም2 #ግጥማዊቅዳሜ #አንዱ_ጌታቸው #ባዶ_ሰው_በባዶ_ቤት #Tewodros_Wondimagegn #gietmsitem #poeticsaturdays #Andu_Getachew #DND #artinaddis

ፌስቡክ ላይ ያለው የሲጥም ግሩፕ አንድ ትልቁን ተሻግሯል! እዛም ሰፈር ያላችሁ ጎራ በሉ - ተቀላቀሉ!
ፌስቡክ ላይ ያለው የሲጥም ግሩፕ አንድ ትልቁን ተሻግሯል! እዛም ሰፈር ያላችሁ ጎራ በሉ - ተቀላቀሉ!

በሁለት ቋንቋ ላይ የምትሰለጥን ሰናኝ - እቴናትን እወቁልንማ! We present to you the poet of two languages, Etenat #እቴናት_አወል #Etenat_Awol #ግጥምሲጥም #ጥ
በሁለት ቋንቋ ላይ የምትሰለጥን ሰናኝ - እቴናትን እወቁልንማ! We present to you the poet of two languages, Etenat #እቴናት_አወል #Etenat_Awol #ግጥምሲጥም #ጥዑምግጥም2 #ግጥማዊቅዳሜ #አንዱ_ጌታቸው #ባዶ_ሰው_በባዶ_ቤት #gietmsitem #poeticsaturdays #Andu_Getachew #DND #artinaddis #poetrybooklet

እንሆ የህዳር ወር የግጥም መጽሔ በቀጣይ መጽሔታችን አሁንም የእናንተኑ ስራ እንጠብቃለን። በ shorturl.at/duyO9 ገብታችሁ እዩልን፣ አውርዳችሁም የራሳችሁ ልታደርጉት ትችላላችሁ - ለሌሎችም
እንሆ የህዳር ወር የግጥም መጽሔ በቀጣይ መጽሔታችን አሁንም የእናንተኑ ስራ እንጠብቃለን። በ shorturl.at/duyO9 ገብታችሁ እዩልን፣ አውርዳችሁም የራሳችሁ ልታደርጉት ትችላላችሁ - ለሌሎችም አጋሩልን። አይታችሁ ስታበቁ አስተያየት አቀብሉን። ግጥማቸውንና ምስሎቻቸውን እያቀበሉ ወሩን ላደመቁልን ሁሉ ምስጋና ይድረስ!!! #ግጥምሲጥም #ግጥማዊቅዳሜ #የግጥምመጽሔት #ጥዑምግጥም #ምግባርሲራጅ #gietmsitem #poeticsaturdays #artinaddis #poetrybooklet Cover Photo Credit: Hermela

ግጥም ሲጥም አሁንም በመጫን ላይ ነች . . . 65 % ተጠናቋል ቅዳሜ፣ ታኅሣሥ 10፣ 2013 Gitem Sitem - ግጥም ሲጥም loading . . . 65% Completed December 19, 20
ግጥም ሲጥም አሁንም በመጫን ላይ ነች . . . 65 % ተጠናቋል ቅዳሜ፣ ታኅሣሥ 10፣ 2013 Gitem Sitem - ግጥም ሲጥም loading . . . 65% Completed December 19, 2020 የአሁኑ 'ራስ' ማን ይመስላችኋል? (የምታውቁ🤫) እነማንንስ እናመጣለን? አብረን እንከታተል! ያለፈውን ያጣማችሁልን የዕለቱ 'ራስ' የነበረው Migbar Siraj እንዲሁም Seifu Worku Andu Getachew ኤልያስ ሽታኹን Rosie Shita Lella Misikir ቃለአብ አባይነህ Rekik Asegidew Yohannes Lakew Adomia Fekede ወይኔ ጉዴ ያልተጠቀሰ ባልኖረ ... ያቀረባችሁ፣ ያጣማችሁ ሁላችሁም እጅግ ተመስገኑልን!! የደገፋችሁን፣ የታደማችሁልን፣ ሃሳብ ያቀበላችሁም ምስጋና ይድረሳችሁ!! https://t.me/seifetemam #ግጥምሲጥም #ግጥማዊቅዳሜ #ጥዑምግጥም2 #artinaddis #poetry #poetrycommunity #poetrylovers #poetsinaddis

አንዱ ጌታቸው - https://t.me/AndugetachewDnd #አንዱ_ጌታቸው #ባዶ_ሰው_በባዶ_ቤት #ግጥምሲጥም #ጥዑምግጥም2 #ግጥማዊቅዳሜ #Andu_Getachew #DND #gitemsitem #poeticsaturdays #poetry #artinaddis

∞ *** የሕይወት ሙቅ ትንፋሽ የ'ለት ተ'ለት ሐሴት፣ ኹሌም ከመኖር ነው መቼም አይፈልቅ ከሞት። መኖር የኹሉም ሥር ኅላዌ የጣ'ም ጫፍ፣ መሰንበት አልፋ ጌጥ ውሎ አዳር - የኢንፊኒቲ አጽናፍ፤ ደኅንነት እሩቅ ስም የውበት ዳርቻው - ዖሜጋዊ ምዕራፍ፤ ከመሞት ፈጽሞ - ከመኖር መዝገብ ነው - የሰው ክብር ሚጻፍ። "ተዋርደህ ከምትኖር - ሙተህ ክበር" ማለት፣ "ስለ'ኔ ተሰቀል - ስላንተ ልተርት!" የሚል ነው ትርጉሙ - የብልጥ ዐይን ስብከት። * "ለእምነት ለአስተዳደር" "ለወንዝ ለደንበር" "ለጣዖት ለወገን...፣" ቁመት ክብር ተብሎ፣ የተመረተው ሞት ሰው በሰው ተታ'ሎ፣ [ከሥር ከመሰረት ከፍጥረት ጀምሮ፣ ላይጠረቃ ርዕዮት እስካ'ሁን ዘንድሮ፣...] ሲገለጥ በታሪክ ሲደመጥ በእሮሮ፣... እኩል ሰው ነው ሚነድ ልዩ ላልሆነ አዳም አንዳንዱ በእብሪት - ለ'ራሱ ስም ፈጥሮ። ቤዛ ልትሆን አንተ ለጌቶች ቅብጥ ሕይወት፣ 'ሳት ለብሰህ በ'ሳት ላይ ስትላክ ወደ ሞት፣ "ለምን!?" በል ትሑት ሰው ጠይቅ ለአንድ ጊዜ "እንዴት?!" ሰው እስካላመፀ - አይቆምም የሰው ሞት። ዲበኩሉ ጌታ ከምድርዘላለም

What lights us is within! Thank you for the beautiful fire taken from the very first edition of Gitem Sitem's event @Do1iy

ግጥም ሲጥም በመጫን ላይ ነች . . . 20 % ቅዳሜ፣ ታኅሣሥ 10፣ 2013 Gitem Sitem - ግጥም ሲጥም loading . . . 20% December 19, 2020 Poetic Saturdays f
ግጥም ሲጥም በመጫን ላይ ነች . . . 20 % ቅዳሜ፣ ታኅሣሥ 10፣ 2013 Gitem Sitem - ግጥም ሲጥም loading . . . 20% December 19, 2020 Poetic Saturdays finalizing installation . . . 90% completed #ጥዑምግጥም #ግጥምሲጥም #ሲጥም #ግጥማዊቅዳሜ #gitemsitem #poeticsaturdays #poetry #artinaddis #poetryinaddis

ሠላም ሠላም ጤና ይስጥልን ፣ ቅዳሜ ኅዳር 26 ቀን 2013 (ከቀኑ 10:00 ጀምሮ) የመስመር ላይ (ኦንላይን) ግጥማዊ ቅዳሜ እናስተናግዳለን! ይህ ምናባዊ የጥበብ መድረክ ለሁሉም ሰው ክፍት ነው።
ሠላም ሠላም ጤና ይስጥልን ፣ ቅዳሜ ኅዳር 26 ቀን 2013 (ከቀኑ 10:00 ጀምሮ) የመስመር ላይ (ኦንላይን) ግጥማዊ ቅዳሜ እናስተናግዳለን! ይህ ምናባዊ የጥበብ መድረክ ለሁሉም ሰው ክፍት ነው። "ዙም" ላይ ይቀላቀሉ ወይም በፌስቡክ ቀጥታ ይመልከቱን! ለማንበብ ፍላጎት ካለዎት አስቀድመው በውስጥ መስመር መልዕክት በመላክ ያሳውቁን፡፡ እንደ ሁልጊዜው ሁሉ ያለ ቋንቋ፣እድሜ እና ርዕስ ገደብ አምስት ደቂቃ ይኖርዎታል። እዚያው እንገናኝ! https://us02web.zoom.us/j/71147805916 Passcode is 1234 (if asked) Hey everyone, this Saturday, December 5th at 4pm, we will host online Poetic Saturdays! Virtual Poetry is open to everyone. Call in and join by Zoom or watch live on Facebook! If you're interested in reading, let us know beforehand or, if you join in on Zoom, send us a private message. As always, you'll have five minutes and we encourage all languages, all ages, and all topics. See you there! https://us02web.zoom.us/j/71147805916 Passcode is 1234 (if asked) https://fb.me/e/ZNe979Zn https://t.me/PoeticSaturdays

So delighted that Fendika Cultural Center has been awarded the Prince Claus Laureate for 2020!!!! Congratulation & elelelelel
So delighted that Fendika Cultural Center has been awarded the Prince Claus Laureate for 2020!!!! Congratulation & elelelelelelelele!!!! Source: @artsmailinglist

የመንገደኛ ትርፍ , , የቀዘፍኩት ታንኳ ያጎበጠኝ ቀንበር ያቆሰለኝ እሾህ የመንገድ ላይ ጠጠር የዘመናት ጅራፍ ደሞ የታራክ ሰይፍ አንጋጥጬ እያየሁ አሻግሬ ከሩቅ ልቃ'ና በመንፈስ ወደ-ልዕልና ወደ ሂዎት በራፍ ትርጉምን በመሻት ከመኖር ብሰንፍም በመንገድ ዛልኩ እንጂ ስጋዬን አልፌ ካለም አልመነንኩም! እቴናት አወል @solemn_ly #እቴናት_እወል #ግጥምሲጥም #ግጥማዊቅድሜ

https://fb.me/e/ZNe979Zn ሠላም ሠላም ጤና ይስጥልን ፣ ቅዳሜ ኅዳር 26 ቀን 2013 (ከቀኑ 10:00 ጀምሮ) የመስመር ላይ (ኦንላይን) ግጥማዊ ቅዳሜ እናስተናግዳለን! ይህ ምናባዊ የጥበብ መድረክ ለሁሉም ሰው ክፍት ነው። "ዙም" ላይ ይቀላቀሉ ወይም በፌስቡክ ቀጥታ ይመልከቱን! ለማንበብ ፍላጎት ካለዎት አስቀድመው በውስጥ መስመር መልዕክት በመላክ ያሳውቁን፡፡ እንደ ሁልጊዜው ሁሉ ያለ ቋንቋ፣እድሜ እና ርዕስ ገደብ አምስት ደቂቃ ይኖርዎታል። እዚያው እንገናኝ! https://us02web.zoom.us/j/71147805916 Passcode is 1234 (if asked) Hey everyone, this Saturday, December 5th at 4pm, we will host online Poetic Saturdays! Virtual Poetry is open to everyone. Call in and join by Zoom or watch live on Facebook! If you're interested in reading, let us know beforehand or, if you join in on Zoom, send us a private message. As always, you'll have five minutes and we encourage all languages, all ages, and all topics. See you there! https://us02web.zoom.us/j/71147805916 Passcode is 1234 (if asked)

Hurting Beat the blood is coming out as if the valves loosing control the pain is beyond her body just like a sinner as if she do something wrong the ache keeps throbbing and make her hate being a girl at all the pain wont stop until the menopause, and will start again with different version , with different beat and applause . ✍🏾 Hayu #Hayu #gitemsitem #poeticsaturdays

A call for poets ! We are looking for amateur poets who deserve a stage. Gitem Sitem is organizing a monthly poetry event. Ea
A call for poets ! We are looking for amateur poets who deserve a stage. Gitem Sitem is organizing a monthly poetry event. Each month, we give the opportunity for two upcoming poets if their sample work got selected by our experienced group of poets. Please send us an audio through @seifdman or @Tominu and be part of our event. #gitemsitem

ስራቸውን በመድረክ ለማቀረብ ዕድል አግኝተው የማያውቁ ብቁ ገጣሚያንን ፍለጋ የዋጣ ጥሪ። ግጥም ሲጥም በወርሃዊ የግጥም ዝግጅቱ ላይ በየወሩ ለሁለት ገጣሚያን ይህን ዕድል የሚሰጥ በመሆኑ መሳተፍ የምት
ስራቸውን በመድረክ ለማቀረብ ዕድል አግኝተው የማያውቁ ብቁ ገጣሚያንን ፍለጋ የዋጣ ጥሪ። ግጥም ሲጥም በወርሃዊ የግጥም ዝግጅቱ ላይ በየወሩ ለሁለት ገጣሚያን ይህን ዕድል የሚሰጥ በመሆኑ መሳተፍ የምትፈልጉ ገጣሚያን ስራችሁን በድምጽ ቀድታችሁ በ @seifdman ወይንም በ @Tominu ብትልኩልን ስራችሁ ልምድ ባላቸው ገጣሚዎች ተመዛዝኖ ይበልጥ ይጥማሉ ያልናቸውን እናሳውቃለን። #ግጥምሲጥም

Art Exhibition: "የጉንጉን ድሮች" / Threads of Fabric 📅 December 27, 2020 📍 Guramayne Art Center 🙏 Events By Meron Hailu Open ti
Art Exhibition: "የጉንጉን ድሮች" / Threads of Fabric 📅 December 27, 2020 📍 Guramayne Art Center 🙏 Events By Meron Hailu Open till Dec-27 . @eventsethiopia

°ሠው ሙሉ ትዝታ° ያይቆብ ነኝ -አታላዩ እሱን ተደግፋ እሷን እንዳቀፈ በወርቃማ ፍሬም በፎቶ ሰማይ ላይ ምስላቸው አረፈ .. . . ይሔም ቀን አለፈ። ከብዙ አመት ሗላ ጊዜ እሷን ነጥቆት ትራስ እያቀፈ ከግድግዳው ደረት ከሰቀለው ፎቶ አይኑን አሳረፈ። [መሽቶ ነበር] ካፊያ ነበር ቀኑ በታላቅ ፍርሃት ጧቷን ይዞ ነበር ወደ ቤት ሲያቀኑ የተውሶ ጃኬት አምሮ ለመታየት! አዲስ ሚኒ እስከርቷ ሳታየው በጣቱ ታጉን ያነሳላት ያነሳላት! እሱ በተውሶ እሷ አዲስ ገዝታ ፍቅራቸው ሲጀመር ሲፃፍ በትዝታ። ቀጠሮ ለማክበር የተለበሰው ጨርቅ እርቃን ሊተያዩ ለደስታቸው ሳይወልቅ (በመጀመሪያው ቀን።) አንድ ሰው ጠራቸው ቆሞ ፎቶ ቤት ጎን "አምሮብሃል " አለው ፎቶ ይነሱ ዘንድ ተጭኖ አስገደደው በደንገት ያየችው ኢሔ እንግዳ ሰው -ቀናችው ያምር ዘንድ ጃኬቱን ያዋ-ሰው እንደሆነ ነግሮአት ካለፈ በሗላ የሳቀችለት ሳቅ አሁን የሆነ ያህል በልቡ ሲደልቅ አቤት አጋጣሚ አቤት ሬ ከልብሶቹ መሃል ሲመረጥ ለዛሬ እድለኛ ሲሆን እሱን ተደግፋ እሷን እንዳቀፈ በፎቶ ሰማይ ላይ በተውሶ ልብሱ ምስላቸው አረፈ እሱን ተደግፋ እሱ እሷን አቅፎ ከቀኖቹ መሃል ሳይሞት ይታየዋል ይሔ ቀኑ ተርፎ።( ገዝፎ) እለቷን አሰበ በዕዝነ ህሊናው የሃሊት ተሳበ ተስፋ የገመደው ያ ታላቁ ፍቅር በቀናት ሲከዳ ትዝታ ትርፍ ሆኖ ፎቶ ይሆናል እዳ። እንደ ጊዜ አምሮ እንደ እለት ያለፈ ይሔ ውበታም ቀን ከአራቱ ግድግዳ በአንደኛው ያረፈ ፎቶ የለንም ወይ ተሰቅሎ የሚያን ዛሬን ያኮረፈ። ደሞ ስንተውን በሂወት መድረክ ላይ ድራማ ስንሰራ ታዛቢ ካልሆነ ፎቶና ካሜራ ሰው ድፍረት የለውም ትናንቱን ዘጋቢ ዛሬ ስለሌላው ነገን የሚያብራራ (ወይም) ከትናት ቀኖች ውስጥ በስሜት በእውነት ሊታረም የሚሻ ገጠመኙን ጥሎ ዛሬ ታሟል ይላል በትናንቱ ቆስሎ። በትዝታ ገመድ ለመሳብ ሲሞክር ዐይን ጨፈን አርገው ሊያዩት የሚቸግር ስንት ቀን ተሸኘ ከፎቶ ላይ ሳይቀር በአይምሮ ነየሚኖር ትዝታን መታመን አጉል ትምክህት ነው ስንት ትውስታ አለ..? በስሜት ተረድተን በምስል ያጣንው እዛጋር ነበርን.. እዚጋ ነበር..ን ለምን ወዲያ ሔድን ለምንስ ወዲ መጣን.? ምክንያቱ ምን ነበር ያወለካከፈን? . በቦታ በጊዜ ብልጭ የሚል ምስል አቅ በፎቶ ላይ ሳይቀር ከድሜ ጀንበር ደጃፍ ከምኔው ደረስን..? ዓለም ነን እያለን ከዓለም እያነስን። ሁሉም ጋር ለመኖር ቀን እንደባከንን ያልኖርን ናፈቀን የኖርን አስተከዝን... ሠው ሙሉ ትዝታ-ተነሳ በርጅና ሊፅፍ ወደሃላ -ሊያለቅስ እንደገና #ያይቆብ_ነኝ_አታላዩ #ግጥምሲጥም #ግጥማዊቅዳሜ