en
Feedback
አብርሆት

አብርሆት

Open in Telegram

ሀሳቦች ዛሬ ካለንበት የዳፍንት (የጨለማ) አለም ወደ ነገ ወደ ተሻለው ብርሀን የሚመሩን መርተውም የሚያገናኙን ድልድዬች ናቸው። ፡ ለአስተያየቶ፡ @bellalsina @ThomB23

Show more
3 738
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
ንብረታቸው በእሳት ይወድማል፡ አካላቸው ሊነገር በሚሰቀጥጥ መልኩ ይጎድላል፡ በመጨረሻም እንደ እንስሳ እየታረዱ እና ማሰብ በሚዘገንን ሁኔታ እየተገደሉ ከቤታችን ከምንጥለው ቆሻሻ በአነሰ መልኩ ይጣላሉ ፤ በጅምላ ይቀበራሉ ። ግን እሱ ብቻ አይደለም እንዲህ ተጨፈጨፉ የሚለውን ወሬ ስንሰማ እና ሬሳቸው መንገድ ላይ ተጥሎ ስናይ ስም እንደሌላቸው እንዘነጋለን ፤ የሚወዳቸው እና የሚወዱት ሰው፡ቤተሰብ እንዳላቸው እንረሳለን we don't think there was a time they had hopes and dreams ለራሳቸው ፣ ለልጆቻቸው ... እነሱ ለአብዛኞቻችን ቁጥር ሆነዋል..ይሄን ያህል ሰው ተጨፈጨፈ ብለን for a moment አዝነን we get over it...i think that's the saddest part.

እ ን ጀ ራ ለ እ ን ጀ ራ ----------------------------- ✍ ከዓለማየሁ ገላጋይ ብንን ስል እናቴ እጆቿን አጣጥፋ ተቀምጣለች። እራት አልነበረም ቁርስም አይኖርም እያለች መሠለኝ "ህልም አየሁ" አልኳት "አንተ ብሎ ባለ ህልም፣ ፈሳም" አለች "እትዬ ደጅ ይጥኑ እንጀራ በሰፌድ አድርገው ሲሰጡኝ ብንን አልኩኝ" "ትንሽ ብትቆይ ወጥ አድርገውልህ ልትበላ አልነበር? ምን አስቸኮለህ?" የቁርስ አለመኖር ችግሯን በእኔ ህልም ልታሳብብ እየከጀላት መሰለኝ። "በል ሂድና ይሄንኑ ህልም ለእሳቸው ንገራቸው። ነገር ግን ህልሙን እንዳየኸው ሳይሆን ልጅዎት ልኮኝ እንጀራ በስፌድ አምጥቼ ሰጠሁዎት በላቸው።" ህልም ይስተካከላል? ወይስ እንደታየ ይነገራል? እትዬ ደጅ ይጥኑ ደጃፍ ደረስኩ። እንጀራ እየጋገሩ ነበር። ቅመም ያለው ሻይ አፍንጫዬ ላይ ወረራ አካሄደ። ህልም እንዳየሁ ስነግራቸው ልክ እንደ እናቴ ፦ "አንተ ብሎ ባለ ህልም፣ ፈሳም" አሉኝ። እናቴ እንዳስተካከለችው አድርጌ ህልሜን ነገርኳቸው። "ትልልቆቹ ቢሆኑ ደስ አይበላት ብለው አይነግሩኝም ነበር። አቤት ሲሳይ፣ አቤት ሲሳይ፣ የትኛው ልጄ? የቱጋ ቆሞ? እንዳለ አምጥተህ ሰጠኸኝ?" እያሉ ህልሙን አስደጋገሙኝ፤ ትኩስ እንጀራ ከትኩስ ሻይ ጋር ሰጡኝ። የተጣበቀውን ትኩስ እንጀራ ስቆርስ የእርቦው ስፌት በጥፍሬ እየተቃኘ እርካታዬን አጀበልኝ። ወደ ቤት ስመለስ እናቴ ድምጿን ከፍ አድርጋ እየተሳደበች ገረፈችኝ። "እዚህ የሰራሁልህን ቁርስ ዘርግተህ ቅልውጥና ሄድክ? አ ፈ ር ብላና..." ---------------------------- 📔 "ው ል ብ ታ '' @abrhott

የተኩላዎች መንጋ ከደረሰ በኋላ በጎቹን ለመሰብሰብ የሚወጣው ዳተኛ እረኛ.... ... ኢትዮጵያ እና ህዝቧ በዚህ አይነት እረኛ መታገድ ከጀመሩ እነሆ 90 አመታትን አስቆጠሩ የ50 አመታት ደግሞ አይጣል ነው።ከረኞቹ ተኩላዎቹን ያስመኛል። ኢሔው እንደዚ እያልን የዘመኑ ወረርሽኝ ላይ ደረስን። ይህው ዳተኛ እረኛ ገና ከመጀመሪያ በሽታውን መከላከል እና ጥንቃቄ ማድረግ ሲችል ሙቀት እየለካሁ አስገባሁ በሚል ቧልት ቅርቃር ውስጥ ከተተን። በርግጥ ከእረኛው ተኩላውን እንደመረጥን አሁን እከላከላችሀለው ከሚለው ኮሜዲያን እረኛ ቫይረሱ ይሻለናል። እረኛውን ጠብቀን ከማለት ቫይረሱን አትጨክንብን ዙሩን አታክረው እንደማለት። እንዳልነውም ዙሩን ሳያከርብን ይህው እንዳለን አለን ።ይህ ኮሜዲያን እረኛ በዚህም አያበቃም በየቦታው የሰው ሞት በዝቷል ፤ በማንነቱ የሚገደል፣የሚፈናቀል በዝቷል ፈጠን ያለ እርምጃ ውሰድ ሰው በማንነቱ አይገለል ጠግቦ ኖሮ መመሞት ቢያቅተው በሰላም ይሙት ሲባል እሔው ምንም እንዳልተፈጠረ እየተለጠጠ ለሌላኛው ቅርቃር ወደ እርስ በርስ ጦርነት እንድንገባ አመቻችቶ አስቀምጦናል። የሰሞኑን የቤንሻንጉል ጉምዝ እና የአማራ ክልል መግለጫ ማየት በቂ ነው።እርግጥ እረኛው በጎቹን ጠብቆ ስለማያውቅ የበጎቹን ጸባይ አያውቅም አርዶ ሲበላ ጠአም እንጂ ሌላው ፍዳውን የት አውቆት ። ለዚህም ነው ተኩላውን መምረጣችን።ቢያንስ ስለበጎቹ ጸባይ የሚነግረው ሲመጣ #መጀነን የእረኛውን አላማ ግራ አጋቢ ያደርገዋል። የሆነው ሆኖ እዚህ ሐገር ለሚፈጠረው ቀውስ ተጠያቂው እንደተለመደው እረኛው ነው።

"የዘመኑ ወጣት አእምሮ በር የለውም። ቢኖረውም የሚያስወጣ እንጂ የሚያስገባ አይደለም። ከራሱ ዓለም ሃሳብ አውጥቶ እኔ ያልኩት ካልሆነ ይላል እንጂ የሌላውን ሐሳብ አይመዝንም። ሲወለድ ጀምሮ ሁሉን አውቆ የተፈጠረ ይመስለዋል። ያለብዙ ችግር ያገኘውን ዕውቀቱን ተፎካካሪ የሌለው ሀይል ያደርጋል። በትንሽ ዕውቀት ብዙ ነገር ፈታቶ የሚገጣጥም ይመስለዋል።" "ይወሰዳል መንገድ ያመጣል መንገድ" #ደራሲ፦ #አዳም_ረታ

#የኦሾ ትልቁ ጉዳይ "ራስን መሆን" ነው።ማለትም ለራስ ከፍተኛ ማስተማርአመለካከት መስጠት(ego) ነው ይላል። ኦሾ በአንድ ወቅት ለምንድን ነው የሴት ተከታዮችህ ቁጥር በጣም ከወንዶች የበለጠው ተብሎ ሲጠየቅ ፤ ለምንድን ነው ሰይጣን መጀመሪያ ሔዋንን ያታለላት? የሚል መልስ ሰጥቶ ነበር። ወንድ ተሎ አይሰማም ተከራካሪ ነው ፤ ቢሰማም ውስጡን ነው የሚያዳምጠው ። ሰይጣን ምናልባት የኋላ ኋላ ሊያሳምነው ቢችልም እግዚአብሄር ሊደርስበት ይችል ነበር።ሴቷ ግን የምታዳምጠው ከልቧ ነው ልብ ደግሞ ፈጣን ነው። አዕምሮ ቀርፍፍ ከመሆኑ የተነሳ ብዙ ማሳመኛዎችን ይፈልጋል።እጅግ ሲበዛ ተጠራጣሪም ነው። በዛ ላይ የሚያቀርባቸው ጥያቄዎች (ወንዱ በአእምሮው ስለሚሰም በኦሾ ) ማብቂያ የላቸውም። ሰይጣን መጀመሪያ የተገናኘው ከተጠራጣሪው ተጠያቂ(ወንድ) ጋር ቢሆን ኖሮ ጠያቂው (ወንዱ)ሁሉንም ነገር ግልፅልፅ እስኪልለት ድረስ ማወቅ ስለሚፈልግ እስካሁን ድረስ እንኳን ጥያቄውን አይጨርስም ነበር። ምንጭ ራስን መሆን osho።

Life can only be understood backwards, but it must be lived forward. @abrhott

I heard one girl in praying place to God to increase her instagram likes💔🙆‍♂️

በመቐለ ከተማ እና በማይጨው የሞባይል ድምፅ አገልግሎት ማስጀመር እንደቻለ ኢትዮ ቴሌኮም ማምሻውን ገልጿል። በመቐለ የሞባይል ድምፅ አገልግሎት የተጀመረው "አማራጭ ኃይል" በመጠቀም ከመሆኑ አንፃር የ
በመቐለ ከተማ እና በማይጨው የሞባይል ድምፅ አገልግሎት ማስጀመር እንደቻለ ኢትዮ ቴሌኮም ማምሻውን ገልጿል። በመቐለ የሞባይል ድምፅ አገልግሎት የተጀመረው "አማራጭ ኃይል" በመጠቀም ከመሆኑ አንፃር የአገልግሎት መቆራረጥ ሊየጋጥም ይችላል፤ ደንበኞችም ይህን ይገንዘቡ ብሏል። ኢትዮ ቴሌኮም የጥገና እና የመሰረተ ልማቶች መልሶ የማቋቋም ስራዎች በማከናወን ከኃይል አቅርቦት ጋር በተገናኘ ከኢትዮጵያ ኤላክትሪክ ኃይል ጋር በመስራት የተሟላ የቴሌኮም አገልግሎት ለመስጠት ጥረት እያደረገ እንደሆነ አሳውቋል። ዝርዝር መረጃው ከላይ ተያይዟል።

Which one is hard to find in Ethiopia, True love or Original charger?

There Is No Enemy Outside Your Soul.. The Real Enemy Lives Inside You.. They Are.. Anger.. Pride.. Greed.. Attachment.. & Hate..!! So think and act well.

Gets me every time 😂😂😂😂

One Problem of Dating Identical Twins is That; . . You Cannot Honestly Tell Her "Baby, There's No One Like You."...😂

photo content

photo content

photo content

photo content

🤣🤣🤣🤣🤣🤣
🤣🤣🤣🤣🤣🤣

ሰናይ ቀን!! 💚💛❤️

ሰው ደስ ሲለው መልካም ነው ። ደስ ያለው ሰው ደግሞ #ተስፋ አለው። ተስፋ ደሞ በህይወት ለመኖራችን ዋነኛ ምክንያታችን ነው። think ተስፋ ባይኖር life ምን ሊሆን እንደሚችል ? @abrhott