GOSPEL LIGHT
Show more
The country is not specifiedThe language is not specifiedThe category is not specified
137
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
- Subscribers
- Post coverage
- ER - engagement ratio
Data loading in progress...
Subscriber growth rate
Data loading in progress...
ስለመንፈሳዊ ብስለት ትክክል ያልሆኑ አስተሳሰቦችን ማስወገድ።
1. መንፈሳዊ ብስለት የዕድሜ ጉዳይ አይደለም
"ከጊዜው የተነሳ አስተማሪዎች ልትሆኑ ሲገባችሁ፥ አንድ ሰው ስለ እግዚአብሔር ቃላት መጀመሪያ ያለውን የሕፃንነትን ትምህርት እንዲያስተምራችሁ እንደ ገና ያስፈልጋችኋልና፤የሚያስፈልጋችሁም ወተት ነው እንጂ ጠንካራ ምግብ አይደለም።" ዕብ 5:12
ሰው በስጋም ይሁን በክርስትና ሕይወቱ ዕድሜ ማስቆጠር መቻሉ ብቻ በመንፈሳዊ ሕይወቱ ለማደጉ ማረጋገጫ ሊሆን አይችልም። ምክንያቱ ደግሞ መንፈሳዊ ብስለት የዕድሜ ጉዳይ አይደለም።
2. መንፈሳዊ ብስለት ንግግር የመቻል ጉዳይ አይደለም።
"ነገር ግን ለዚህ ዓለም ከሚመችና የአሮጊቶችን ሴቶች ጨዋታ ከሚመስለው ተረት ራቅ። እግዚአብሔርን ለመምሰል ግን ራስህን አስለምድ።" 1ኛ ጢሞ 4:7
መንፈሳዊ ብስለት በንግግር ይዘታችን ቃላትን በመገጣጠም በሳል እንደሆኑ ማስመሰል ሳይሆን በእግዚአብሔር እውነት በእርሱም ሀሳብ ውስጥ እርሱን መስሎ መኖር ነው። ምክንያቱም መንፈሳዊ ብስለት የመምሰል እንጂ የማስመሰል ጉዳይ አይደለም።
ይቀጥላል...
@Gospleforallworld
@Gospleforallworld
@Gospleforallworld
#የዕለቱ_ቃል /The daily verse/
መዝሙር 146
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
⁵ የያዕቆብ አምላክ #ረዳቱ የሆነ #ተስፋውም በአምላኩ በእግዚአብሔር የሆነ ሰው ምስጉን ነው፤
⁶ እርሱም ሰማይንና ምድርን ባሕርንም፥ በእነርሱ ያለውንም ሁሉ የፈጠረ፤ እውነትን ለዘላለም የሚጠብቅ፤
⁷ ለተበደሉት የሚፈርድ፥ ለተራቡ ምግብን የሚሰጥ ነው። እግዚአብሔር #የታሰሩትን #ይፈታል፤
⁸ እግዚአብሔር #የወደቁትን #ያነሣል፤ እግዚአብሔር #ዕውሮችን_ጥበበኞች #ያደርጋቸዋል፤ እግዚአብሔር ጻድቃንን ይወድዳል፤
@Dawitdeva7