en
Feedback
Sex felagi ወሲብ ፈላጊ

Sex felagi ወሲብ ፈላጊ

Open in Telegram
880
Subscribers
-724 hours
-437 days
-8930 days
Posts Archive
ኢትዮጵያውያን ሠላም ይሻለናል ☮️ 🕊️ ሀገራችንን ሰላም የነሳት አሸባሪው የአይብይ አህመድ አመራር የብልጽግና መንግስት ነው🚨 የራሱን ህዝብ በድሮን መጨፍጨፍ ያቁም ‼️ በአማራ ክልል ጦርነት አቁ
ኢትዮጵያውያን ሠላም ይሻለናል ☮️ 🕊️ ሀገራችንን ሰላም የነሳት አሸባሪው የአይብይ አህመድ አመራር የብልጽግና መንግስት ነው🚨 የራሱን ህዝብ በድሮን መጨፍጨፍ ያቁም ‼️ በአማራ ክልል ጦርነት አቁሞ ስልጣንን ለኅዝባዊ ሀይል ያስረክብ ‼️ ሠላም እንዲሰፍን እና ሁሉን አቀፍ መንግስት እንዲመሰረት አብይ አህመድ ስልጣኑን ይልቀቅ 💚💛❤️ ሠላም ለሀገራችን ይሁን ፍትሕ ለንጹሐን ‼️‼️‼️ 💚💛❤️ ✅@Ashrukamedia

ሰበር አሁን የደረሰን መረጃ #ጎንደር ቆላድባ ጯሂት ደልጊ ከፍተኛ ጦርነት ላይ እስካሁን ባለው ውጊያ የወገን ኃይል ከፍተኛ ድል እያስመዘገበ ነው። በቆላድባው ውጊያ ከፍተኛ የአገዛዙ ወታደር እጅ እየሰጠ ሲሆን ደልጊ ላይ የነበረው የአገዛዙ ጊዜያዊ ካምፕ ውስጥ ሀይሉ ሙሉ በሙሉ በወገን..... እንበርታ 💚💛❤️ ፋኖ ይችላል ✊ አማራ ያሸንፋል 💚💛❤️ ✅@Ashrukamedia

+4
ሳኡዲ ላይ እየተሰራ ያለውን ጉድ ለማነው አቤት የሚባለው?? ማነውስ የሚያስቆመው?? የአለም ፍጻሜ ተቃርቧል መሰል?? የአንድ ሃገር ልጆች በሰው ሃገር ላይ እየተጫረሱ ነው የሰው ልጅ እንደ ከብት ጉሮሮው ታርዶ በስቃይ ሲያጓራ ማየት እንዴት ይሰቀጥጣል??? 😥😥 እርግዝና ላይ ያላችሁ እህቶች የልብ ድካም ያለባችሁ ሰዎች ድንጋጤ የሚረብሻችሁ ሰዎች … ከታች ያለውን ቪድዮ ከማየት ተቆጠቡ ፋኖ ይችላል ✊ አማራ ያሸንፋል 💚💛❤️ ✅@Ashrukamedia

ዲያስፖራው ሚናውን ዘንግቷል 🚨‼️ we need action ‼️ በዲያስፖራው በአማራ ስም የተቋቋሙ ድርጅቶች ከወዴት አሉ ? እየተፈጸመ ያለውን የጦር ወንጀል እና ግፍ በአደባባይ ተከታታይ ተቃውሞ ማድረግ ማድረግ ለምን ተሳነን ⁉️ ኢትዮጵያዊ ወገኑ በግፍ ሲጨፈጨፍ ቆሞ የሚመለከተው ዲያስፖራው ለምን የመፍትሄው አካል መሆን አቃተው ⁉️ በተግባር ይመለስ ‼️ ለወገኖቻችን ድምጽ ልንሆን ይገባናል ✊ We need action ‼️ እንበርታ 💚💛❤️ 😀ፋኖ ይችላል ✊ 😀አማራ ያሸንፋል 💚💛❤️ ✅@Ashrukamedia

የፋኖዎቻችን አንድ ዕዝ ምስረታ ለአማራ ህዝብ ህልውና ትግል ታላቅ ብስራት ለጥቁር ፋሽስት ኅይሎች እና ለሆድ አደር ብአዴኖች ትልቅ መርዶ ነው:: 🔥ፋኖ ይችላል ✊ 🔈አማራ ያሸንፋል 💚💛❤️ ✅@
የፋኖዎቻችን አንድ ዕዝ ምስረታ ለአማራ ህዝብ ህልውና ትግል ታላቅ ብስራት ለጥቁር ፋሽስት ኅይሎች እና ለሆድ አደር ብአዴኖች ትልቅ መርዶ ነው:: 🔥ፋኖ ይችላል ✊ 🔈አማራ ያሸንፋል 💚💛❤️ ✅@Ashrukamedia

ከፋፍለህ ግዛቸው ‼️ የወያኔ የጡት ልጅ ብልጽግና ዋናው ስትራቴጂ "divide and rule” (ከፋፍለህ ግዛቸው) የሚለው ነው:: ለዝያ ነው እያንዳንዱን ብሄር አንድ በአንድ እያዳከመ በርሰበርስ ጦርነት የሚያባላን:: ከሲዳማ እና ወላይታ ጉጂ ኦሮሞ እና ጌዴኦ እስከ አማራ እና ትግራይ ጥላቻ እና ጦርነት ታሪካዊ ምክንያቶች ቢኖሩም ይህን ያስቀጠለው የከፋፍለህ ግዛ አመራር ውጤቶች ናቸው ብዬ አስባለው:: አብይ አህመድም ሽመልስ አብዲሳም በግልጽ ወጥተው የተናገሩት "ኢትዮጵያውያንን ለመግዛት በዘር በሀይማኖት ከፋፍላቸው" የሚል መርዛቸውን ነው:: ብልጽግና ፋኖን በትግል አልቻለውም:: እናም አሁን የፋኖን ትግል ለማዳከም እና ለመጥለፍ የከፋፍለህ ግዛ ሴራ እየተተገበረ ነው:: ይሄ ሁሉ ፋኖን የመከፋፍል ዋነኛ አጀንዳው የብልጽግና እና ሆድ አደር አማራው ነው:: ከፋኖ ምሬ ወዳጆ እስከ ቅርብ ቀናት ሲስራጭ እንደነበረው ፋኖ ዘመኔ ካሴ እስከ ተሰውት እስከነ ናሁሰናይ አንዳርጌ ፕሮፓጋንዳ ብልጽግና የትሮይ ፈረሶቹን ተጠቅሞ የመሪዎቻችንን ተቀባይነት ያሳጣል ብሎ ያሰበውን የከፋፍለህ ግዛ አጀንዳ ያራግባል:: እስክንድር ነጋን ሲሻቸው ተገደለ ሲላቸው ድርድር ጀመረ ይላሉ:: ተጽኖ ይፈጥራል ብለው ያሰቡት የነሱ አላማ ያልሆነ ጥቀሱልኝ 🙏🏽:: ዋና አላማቸው ዶ/ር አምባቸውን ጄኔራል አሳምነው ጽጌን ጠንከር ያሉ የአማራ መሪዎችን ሲገድሉ እንደቆዩት አሁን መግደል ሲያቅታቸው በወሬ ለማሸነፍ ይፍጨረጨራሉ:: አንዳንዱ አማራም ጀግና ብሎ ልጆቹን የሚያመሰግነው ከተበሉበት በኃላ ነውና ይሰማቸዋል:: ያለን አማራጭ ግን ሴራውን አውቆ ያለውን ክፍተት ሁሉ በዝግ ስብሰባ ፈትቶ በማንነቱ እየተገደለ ያለውን አማራ ለማዳን በአድነት መታገል ግድ ይለናል ✊💚💛❤️:: @Ashrukamedia

ጥንቃቄ ይደረግ !!! 📌📌ፋኖን መቋቋም ያቃተው የብልግናው ኅይል የሰሞኑ ዘመቻ ለፋኖ እየደረሰ ያለውን ኢኮኖሚያዊ ድጋፍ መበጠስ የሚለው ላይ ትኩረት ተደርጏል::📌📌 📌ሰብአዊ ድጋፍ ጭምር የሚያደርሱ ድርጅቶችን ለፋኖ ገንዘብ እየረዱ ነው በሚለው ለማዘጋት እየተንቀሳቀሱ ነው:: እናም በበጎ ፈቃደኞች የአማራ ህዝብ እየደረሰው ያለው ሰብአዊ ድጋፍ ጭራሽ እንዳይደርሰው ለማድረግ እየሰሩ ነው‼️:: 📌የአማራ ባለሀብቶችን ሰብስበው ማስጠንቀቅያ እየሰጡ ፋኖን በመርዳት ተባብሯል በሚል ሰበብ የአማራውን ሀብት ይበልጥ ለመዝረፍ ተዘጋጅተዋል:: 📌በአማራ ክልል ባንኮችን መዝጋት ቀጥለዋል:: 📌📌በተለይ ዲያስፖራው ያለን አማራጭ አንድና አንድ ብቻ ነው የአማራን ሕልውና ለማረጋገጥ የፋኖን ትግል አጥብቀን መደገፍ 📌📌 ፋኖ ይችላል ✊ ድል ለንጹሀን እንባ አባሽ አማራ ፋኖ ይሁን 🦅🦅🦅 💚💛❤️ @Ashrukamedia

”እንደ ዶሮ ተገደሉ" ”killed like chickens” the Gurdian እንደ ዶሮ ተገደሉ የተባለበት ያ ግፍ ሰኔ 11, 2014 ዓ.ም / ከጠዋቱ 2 ሰአት እስከ ምሽት ድረስ በመሳርያ እና በገ
”እንደ ዶሮ ተገደሉ" ”killed like chickens” the Gurdian እንደ ዶሮ ተገደሉ የተባለበት ያ ግፍ ሰኔ 11, 2014 ዓ.ም / ከጠዋቱ 2 ሰአት እስከ ምሽት ድረስ በመሳርያ እና በገጀራ በአማራ ማንነታቸው ብቻ ከ 1ሺ በላይ ሰዎች በግፍ ተገደሉ:: ከ አንድ ቤተሰብ 22 ልጆች እና የልጅ ልጆችም ተገድለዋል:: …..*….. 2 ተኛ አመት መታሰብያቸው ነው:: በህልውና ትግል ውስጥ ሆነን ለትግል የተነሳንበትን ማሰብ ተገቢ ነውና እናስትውሳቸው:: (ፎቶ ከላይ አለላችሁ በየሶሻል ሚድያ ሼር እያደረጋችሁ ለወገናችሁ ድምጽ ሁኑ🙏🏽) ነብስ ይማር 🥲 Stop Amhara Genocide ‼️ ድል ለፋኖ ድል ለአማራ ✊ 💚💛❤️ @Ashrukamedia

5.መዉቀስ እና መካድ ምን ማለት ነዉ ? ላጠፋሀዉ ጥፋት ተወቃሽ ላለመሆን ሌሎችን የመዉቀስ ልምድ ፡፡ለምትናገረዉ እና ለምታረገዉ ተግባር ሀላፊነትን መካድ ፡፡ ይህ አስተሳሰብ በመጨረሻም ባጠፋነዉ ነገሮች ምክንያት እንድንጎዳ እና ለጭንቀት እንድንዳረግ ያደርገናል ፡፡ስለዚህ ሌሎችን መዉቀስ እና ለጥፋትህ ሀላፊነትን መዉሰድ ይገባሀል ፡፡ ምሳሌ ከህይወታችን ፡ ወደ ስራ ቦታህ ሁልጊዜ በእንቅልፍህ ምክንያት እያረፈድክ እየሄድክ ለምን አንደምታረፍድ ለራስህ ሚስትህ ሰበብ እንደሆነች ስታስብ አሷን ተወቃሽ ስታደርግ ፡፡ በእንቅልፍ ምክንያት አርፋጅ መሆንህን በመካድ ሚስትህ ለማርፈድህ ምክንያት ናት ብለህ ስታስብ ፡፡ 6.ቀጥታ መወሰን ምን ማለት ነዉ ? ያለምንም መረጃ እና ሙከራ ሳታደርግ ነገራቶችን በግምት ቀጥታ መወሰን ፡፡ ሁለት አይነት ቀጥታ ዉሳኔ አሉ ፡፡ አንደኛ ወደፊቱን በማሰብ መጥፎ ነገር ብቻ እንደሚገጥምህ ማሰብ ሲሆን ሁለተኛዉ ደግሞ የሰዎችን አዕምሮ ማንበብ ነዉ ፡፡ ሰዎች ጋር ስትገኛኝ ስላንተ መጥፎ ሀሳብ እንዳላቸዉ ያለምንም ማስረጃ ማሰብ ፡፡ ይህ አስተሳሰብ ከሰዉ ጋር ያለንን ግንኙነት በማበላሸት ለ ድብርት ይዳርገናል፡፡ ምሳሌ ከህይወታችን ፡ ፍቅረኛህ ሜሴጅ ልከህላት ለ ሁለት ሰዐት ያህል ስላልመለሰችልህ ግንኙነታችሁ እንዳበቃለት ማሰብህ ፡፡ አንድ ሰው መንገድ ላይ አፍጥጦ ስላየህ ይጠላኛል ብለህ ማሰብህ ፡፡ 7.አሉታዊ ጎን ብቻ ማሰብ ምን ማለት ነዉ ? በምታረጋቸዉ ድርጊቶች ላይ ሚከሰቱትን አሉታዊ ጎኖች ብቻ ትኩረት ሰጥቶ ማሰብ፡፡ ሚከሰቱ አወንታዊ ዉጠቶችን በማንጎለል አሉታዊዉ ላይ ትኩረትን በመስጠት በስራችን ደስተኛ እንዳንሆን ሚያደርግ አስተሳሰብ ነዉ ፡፡ ይህ አስተሳሰብ ደስተኛ እንዳንሆን ስለሚያረግ ከአዕምሮአችን ማፅዳት አለብን ፡፡ ምሳሌ ከህይወታችን ፡ የቅርብ አለቃህ በሰጠህ ወርሀዊ የስራ ግምገማ ላይ ብዙ አወንታዊ እና ጠንካራ ጎን ቢኖሩህም ትንሽ የተሰጠህ አሉታዊ ወይም ደከም ያልክበት ጎንም ጠሰጥቶሀል ፡፡ በዚህ ግምገማ ላይ የተሰጠህን ጥሩ አስተያየት በመተዉ የተሰጠህን ደካማ ጎን በማጋነን ማሰብ እና ሙሉ ቀን ያንን አስተያየት እያሰብክ ለድብርት መዳረግ ፡፡ 8. ወደራስህ ማዞር ምን ማለት ነዉ ? ነገሮችን ወደራስ ማዞር ምንም ካንተ ጋር ሚያገናኘዉ ነገር ባይኖርም ፡፡ አስተያት ወይም ጥቆማ ሲነገር ይህ ነገር እኔን ለማለት ተፈልጎ ነዉ ብለህ ወደራስህ ማድረግ ፡፡ ይህ አስተሳሰብ ምንም በሌለ ነገር ላይ ሀሳብ ማምጣት ስለሆነ ከ አዕምሯችን ማፅዳት አለብን ፡፡ ምሳሌ ከህይወታችን ፡ የፍቅር ጎደኛሽ ባንቺ ላይ ሲማግጥብሽ ችግሩ ከሱ የመጣ ሁኖ ሳለ ችግሩ ባንቺ ምክንያት እንደሆነ ምታስቢ ከሆነ ፡፡ መስሪያ ቤት ዉስጥ ለተፈጠሩ ችግሮች አንተን ማይመለከቱ ቢሆኑም የችግሩ መንስኤ እኔ ነኝ ብለህ ማሰብህ ፡፡ 9. የተፈጠረ ችግር ከመጠን በላይ ማጋነን ምን ማለት ነዉ? የሚፈጠሩ ችግሮች ከመጠን በላይ አጉልቶ አበቃልኝ በቃ ብሎ ማሰብ ፡፡ ምሳሌ ከህይወታችን፡ ምሳሌ ትንሽ ጡትሽ አካባቢ ዉጋት ነገር አመም ቢያረግሽ በቃ አለቀልኝ የጡት ካንሰር ታማሚ ሆንኩ ብለሽ ልክ በሽታዉ እንደደረሰብሽ አድረገሽ ራስሽን መሸበር 10.ፅንፈኛ አስተሳሰብ ምን ማለት ነዉ? በነገራቶች ወይም አስተሳሰብ ላይ በአንድ ፅንፍ በመያዝ ሌሎች አስተሳሰቦችን ዉድቅ ማድረግ ፡፡ ይህ አስተሳሰብ እኔ የያዝኩት ሀሳብ ብቻ ትክክል ነዉ ሌሎች አስተሳሰቦች ምንም ጥቅም የላቸዉም ብልህ ስታስብ ነዉ፡፡ ምን ማለት ነዉ? ባለህ የፖለቲካ አስተሳሰብ ላይ እኔ ብቻ ልክ ነኝ ብለህ ማሰብህ ሌሎች አስተሳሰቦችን መረዳት ሆነ ማዳመጥ አለመፈለግ ፡፡

10 አዕምሮን የሚጎዱ አስተሳሰቦች 1.ነገሮችን ማካበድ ወይም ነገሮችን ማቅለል ምን ማለት ነዉ ? ነገሮችን ማክበድ ማለት አዕምሮህ ስህተት ስትሰራ ወይም ችግር ሲገጥምህ ነገሮችን በማክበድ ስሜታዊ የመሆን ችግር ነዉ ፡፡ ይህ አስተሳሰብ ትንሽም ችግር ቢገጥመዉ ነገሩን በማክበድ መጨናነቅ ሰላምን ማጣት ነዉ በተቃራኒዉ ነገሮችን ማቅለል ማለት ነገሮችን ሰኬትን እና ሰራን ከሚገባዉ በታች አቅልሎ ትኩረት አለመስጠት ነዉ ፡፡ ፡፡እነዚህ አስተሳሰቦች በጣም ጎጂ ስለሆኑ ከአዕምሮችን ማፅዳት ወይም ማስወገድ አለብን ፡፡ ምሳሌ ከህይወታችን ፡ በመስራቤትህ ለምታቀርበዉ የግምገማ ንግግር ምክንያት ከመስራቤተህ እንደምትባረር ማሰብ በተቃራኒዉ ነገሮችን ማቅለል ያደረከዉ የስበሰባ ንግግር ጥሩ ቢሆንም መጥፎ ንግግር እንዳደረክ እና ራስህን ንግግር ማይችል ሰዉ አርገህ ማሰብ፡፡ 2.ግዴታ መሆን አለበት ብቻ ብለህ ማሰብ ምን ማለት ነዉ ? ይሄማለት የምትሰራዉ ስራ ምን እንደሚሆን ዉጤቱ እየታወቀ ነገር ግን የራስህን የተለየ ዉጤት ብቻ አስበህ ያዉጤት ግዴታ መገኘት አለብህ ብለህ ማሰብ ፡፡ ይህም አስተሳሰብ መጥፎ እና ለ አዕምሮ ጭንቀት እና ድብርት የሚያጋልጥ ስለሆነ ማስወገድ አለብን፡፡ ምሳሌ ከህይወታችን ፡ ግዴታ ከዩኒቨርስቲ የተመረቀ ተማሪ ሁላ ወዳዉ ስራ ይይዛል ብለህ ማሰብህ ነገር ግን ተመርቀህ አንተ እና ጎደኞችህ ስራ ስታጡ ድብርት ወይም ጭንቀት ዉስጥ መግባት ፡፡ 3.ዉስጣዊ ስሜትን(Emotion) መከተል ምን ማለት ነዉ ? ሎጂክን ወይም እዉነታን ከመከተል ይልቅ በዉስጣዊ ስሜትህ የተሰማህን ነገሮችን ያለምንም ማስረጃ መከተል ማለት ነዉ ፡፡ ይህ ማለት አንድን ነገር በዉስጣዊ ስሜትህ ስላሰብከዉ ብቻ እዉነት ነዉ ብለህ ማሰብ ነዉ ፡፡ይህ አስተሳሰብ በሎጂክ እንዳናምን በማረግ ኋላ ቀር እንድንሆን እና ለድብርት ተጋላጭ ስለሚያረገን መወገድ ያለበት አስተሳሰብ ነዉ፡፡ ምሳሌ ከህይወታችን ፡- ድንገት የብቸንነት ስሜት ስለተሰማህ በዚህ የተነሳ ሁሌም ብቸኛ ሰዉ መሆን ነዉ ያለብኝ ብለህ መወሰን ፡፡ ነገር ግን የተሰማህ የብቸኝነት ሰሜት ጊዜያዊ ነዉ ግን ራስህን ብቸኛ አድርገህ ራስህን ትጎዳለህ ፡፡ 4.በአንድ ማጠቃለል ምን ማለት ነዉ ? ነገራቶች ላይ አጠቃላይ ድምዳሜ ላይ መድረስ በአንድ የተከሰተ ጉዳይ ላይ ብቻ ተመርኩዞ ፡፡ አዕምሮህን በአንድ ሙከራ ዉጤት ላይ ብቻ በመገደብ በዛይ ላይ በሚከሰተዉ ዉጤት ሙሉ ድምዳሜ ላይ መድረስ ፡፡ ይህ አስተሳሰብ ለጭፍን ድምዳሜ እና ለጭንቀት ስለሚዳርገን መወገድ ያለበት አስተሳሰብ ነዉ፡፡ ምሳሌ ከህይወታችን ፡ የመጀመርያ ፍቅረኛህ ስለበደለችህ ብቻ ሁሉም ሴቶች መጥፎ ናቸዉ ብለህ ማሰብህ ፡፡ በአንድ ሴት የደረሰብህን መጠፎ ነገር ለሁሉም ሴቶች መገለጫ አርገህ መስጠትህ በአንድ ማጠቃለል ነዉ ፡፡ @drwedajenehmahrene

ከመሬት ተነስቶ ድብር ጭንቅ ይሎታል ይህ ነገር ዝም ብሎ ሚመጣ ነገር አደለም ከአስተሳሰብ መጣመም እንጅ!! ጭንቀት ድብርት ፍራቻን ለማጥፋት ሚረዳ ስልጠና ምፈልጉ ይህን ሰው አናግሩ @Doctor_Abuki

የእራስህ ይሻልሃል! ታዋቂው ካናዳዊ ፀሃፊና መምህር ቦብ ፖሮክተር በአንድ ቃለ መጠየቅ ላይ እንዲህ ብሎ ነበር። "95% የአለማችን ህዝብ የሚኖረው የማይፈልገውን ህይወት ነው። 5% ብቻ የሚፈልገውን ህይወት በመረጠው ሁኔታ ይኖራል። ለዚህም ዋነኛውና ትልቁ ምክንያት ሰዎች የእራሳቸውን ንፁ አቅም ከማውጣት ይልቅ ሰዎች ያደረጉትን ተግባር በመደጋገም ስለተጠመዱ ነው።" የእራሴ የምትለው መለያ፣ ያንተ ብቻ የሆነ መታወቂያ ከሌለህ ህይወትህ አሰልቺና አድካሚ አዙሪት የማይሆንበት ምክንያት የለም። እድሜ ልኩን የሰዎችን ስራ እየደጋገመ የሚኖር ሰው እውነተኛውን ውስጣዊ ደስታና የመኖር ጉጉት ሊያገኝ የሚችልበት እድል ጠባብ ነው። የተደረገን ተግባር እየደጋገሙ መኖር ምናልባት ገቢ ሊያስገኝልህና ለመኖር ሊጠቅምህ ይችላል ነገር ግን አንተን አንተ አያደርግህም፤ የተለየውን ማንነትህን አያወጣውም፤ ተፅዕኖ ፈጣሪነትህን አያጎላውም። አዎ! ጀግናዬ..! የእራስህ ይሻልሃል! በማንም ስራ ለመክበር ከመሞከርህ በፊት ጥረትህን ሁሉ የእራስህን ነገር ማውጣት ላይ አውለው፤ እራስህ ላይ invest አድርግ፤ እራስህን አጎልብት። የተሟላና ስኬታማ ህይወት ለመኖር የእራስህ ልዩ አፈጣጠር፣ አንተነትህና ውስጣዊ ማንነትህ እጅግ በጣም በቂ ነው። ህይወትህ ሙሉ የሚሆነው ከሰዎች በተገለበጠና ምንም አይነት አዲስ ስሜት ባልታከለበት ተግባር ሳይሆን ቢያንስም በእራስህ በሆነ፣ በሚገልፅህ፣ በሚወክልህ ልዩ የእራስህ መገለጫ ተግባር መሆኑን አስተውል። ልዩነት ውስጥ የስሜት ውበት አለ፤ የጠዓም ማራኪነት አለ፤ የሙላት ደስታ አለ። እርካታን ፍለጋ ማስመሰል ውስጥ መግባት አይጠበቅብህም። መስለህ ሳይሆን እራስህን ሆነህ በእራስህ አለም መደሰት ትችላለህ። አዎ! ምንም ነገር ከእራስህ ንፁ ወንዝ ከተቀዳው ውሃ በላይ አያረካህም። የህይወትህ ጠዓም ከእራስህ ምንጭ የሚቀዳ ነው። መድከምህ ካልቀረ የእራስህን መንግስት ለመገንባት ድከም፤ መልፋትህ ካልቀረ እራስህን በእራስህ መልክ ለማበልፀግ ልፋ። እየገለበጥክ፣ የተሰራውን እየደገምክ፣ እየኮረጅክ ከሆነ የፈጠራ አቅምህን እየገደልክ እንደሆነ አስታውስ። ያንተ የሆነ፣ ባንተ ላይ ብቻ የሚያምር፣ መገለጫህ የሆነ አንድ ተግባር እንደሚኖር እመን። አንዴ ፍለጋውን ስትጀምር ምቾትን ብታጣም የኋላ ኋላ የተለየውን ብቾትና ደስታ የሚሰጥህ እርሱ እንደሆነ አስታውስ። ከሌላው በመገልበጥ፣ በቀጂነትና በአስመሳይነት ከመጓዝ እራስን መሆን፣ በእራስ ቀለም መድመቅ፣ በገዛ ማንነት መኩራት እጅጉን የተሻለ ነውና እራስህን ሁን፤ እንደራስህ ኑር፤ እንደራስህ ተጓዝ። ግሩም ድንቅ ቀን ይሁንልን!

እያለህ አጊጥበት! ዘላለም አብሮን የሚቆይ ነገር የለም፤ የእኔ የምንለው የገዛ አካላችን እንኳን አንድ ቀን ይከዳናል፤ ያረጃል፤ ያልፋል፤ ይጠፋል፤ እንዳልነበርም ይሆናል። የሆነው ሆኖ፣ የሆነው ላይቀየር፣ ያልሆንከውን ላትሆነው "እንደዚህ ቢሆን፣ እንደዛ ቢሆን ይሻለኝ ነበር" በማለት ማማረጥህንና ያለህን ማማረርህን አቁም። እንዳለህ ማመስገን ትችላለህ፤ ያለህን መውደድ፣ ማድነቅ፣ ማሞገስ፣ በእርሱም መኩራት ትችላለህ። ተጨማሪ ነገር እየፈለክ ያለህ እስኪወሰድ አትጠብቅ። አዎ! ጀግኒት..! ተፈጥሮ አስውቦሽ፣ ዋናውን ነገር ሰቶሽ ሳለ በሰው ሰራሽ በጊዜያዊ ቁስ ለማጌጥ አትሽቀዳደሚ። ተጨመሪ ቁስ የሚያስፈልግሽ ጊዜ እስኪደርስ ባለሽ ማማርን፣ በተሰጠሽ መዘነጥን ተለማመጂ። ዛሬ ያለሽ ሁሉ ጊዜው ያልፋል፤ ያረጃል፤ በጊዜው ግን በነፃነት ተጠቀሚበት፤ ውደጂው፣ ተቀበይው፣ ተደሰቺበት። አሁን ሁሉ ነገርሽ ሙሉ ነው፣ ውብ ነው ከጊዜ ቦሃላ ግን ላይሆን ይችላል። ሙሉና ውብ ሆነሽ ሳለ የጎደለሽና ያነሰሽ ነገር እንዳለ ተጨማሪ ነገር ከማሳደድ ብትቆጠቢ በእራስሽ እንድትኮሪ ያደርግሻል። አዎ! ጀግናዬ..! ከሌለ የለም፤ ካለፈም አለፈ፤ ከቀረም ይቀራልና እያለህ አጊጥበት፤ ድመቅበት፤ ታይበት። ዛሬ ሰውነትህን እንደፈለክ ማዘዝ ትችላለህ፤ ተነስ ስትለው የሚነሳ፤ ተቀመጥ ስትለው የሚቀመጥ፣ የፈለከውን የሚፈፅምልህ ብርቱና ጠንካራ ሰውነት አለህ። አንድ ቀን ግን ላትቆጣጠረው ትችላለህና በእጅህ እያለ ተጠቀምበት፤ ያሰብከውን ሁሉ በጊዜ ከውንበት። የሚያደምቅህን ተጨማሪ ጊዜያዊ ነገር ከምትፈልግ ባለህና በተፈጥሮዓዊ ነገር ደምቀህ ለመታየት ሞክር። ያለህን፣ የተሰጠህን፣ ያንተ ብቻ የሆነውን እያንዳንዱን ስጦታህን ተጠቀም፤ ኩራበት፤ አጊጥበት። የቀረብህን ጥቂት ነገር ፍለጋ ያለህን፣ የተሰጠህን ውድ ሰጦታም ዋጋ አታሳጣው። ውብ ምሽት ይሁንልን!

#ሰላም_ውድ_ቤተሰቦች * ያለህን ጊዜ አጣጥመው! * የማይጠቅምህን ነገር ያለማቋረጥ ማድረግህን ተው! ለአንተ አስፈለጊ የሆኑ ነገሮች ለማድረግ ጊዜ አትውሰድ! እናም ያለህን ጊዜ አጣጥመው። ህይወት አጭር ስትሆን ማድረግ የምትችለው እንደዚያ ነው! —Paul Graham በዚህ ምድር ላይ ለመኖር በተሰጠህ አጭር እድሜህ የማይጠቅምህን በማድረግ ጊዜህን አታባክን። ይልቁንም ያለችህን ጊዜ ለአንተ እና ለሌሎች የሚጠቅም ነገር ብቻ በማድረግ ለአንተ ደስታን ለሌሎች ሃሴትን ፍጠር። መልካም የስኬት ቀን ተመኘን!!! (በየቀኑ አነቃቂ መልእክቶችን፣የስኬት ስነልቦና ለመገንባት የሚያስችሉ ነገሮችን ለማግኘት  ቴሌግራም ገፃችንን ይቀላቀሉ።) Telegram- 👇👇👇 @drwedajenehmahrene

ልዮ የስነልቦና ስልጠና መሰልጠን ምፈልጉ በኔ ጎበዝ ተማራዎች ስልጠና ጀምረዋል ምፈልጉ አናግሩኝ ።

#ሰላም_ውድ_ቤተሰቦች በህይወት እስካለህ ልትሳሳት ፣ ልትወድቅ ትቸላለህ ፣ ሰዎች ላይቀበሉህ ይችላሉ ፣ ወይም ሀሳብህን ላይረዱህ ፣ ቦታ ላይሰጡህ ይችላሉ ፣ በእጅህ ላይ ያለው ሙሉ በሙሉ አመድ ሆኖ
#ሰላም_ውድ_ቤተሰቦች በህይወት እስካለህ ልትሳሳት ፣ ልትወድቅ ትቸላለህ ፣ ሰዎች ላይቀበሉህ ይችላሉ ፣ ወይም ሀሳብህን ላይረዱህ ፣ ቦታ ላይሰጡህ ይችላሉ ፣ በእጅህ ላይ ያለው ሙሉ በሙሉ አመድ ሆኖ ልታገኘው ትችላለህ ፣ ሰዎች ሊጠሉህ ፣ ሊያሙህ ፣ ወይ ስም ሊያወጡልህ ፣ አሊያም ሊስቁብህ ፣ ይችላሉ። : " በህይወት ውስጥ ትልቁ ስህተት ለሁሉም ሰው ትክክለኛ ሆኖ ለመታየት መሞከር ነው። መልካም ብትሆን ክፉዎች ይጠሉሀል። አዋቂ ብትሆን አላዋቂዎች ባዶነታቸውን ስለምትገልጥባቸው አብዝተው ይፀየፉሀል። ብርሃናዊ ራዕይ ቢኖርህ የጨለምተኞችን ጨለማ ስለምታሳይ መኖርህ ያንገበግባቸዋል። ነፃ አውጭ ብትሆን ጨቋኞች ያሳድዱሀል። : ምናለፋህ በአለም ስትኖር በሙሉ ድምፅ ልትወደድም፣ ልትጠላም አትችልም። ስለዚህ በደረስክበት ሁሉ ልክ እንደ ውሃ ቅርፅህን አትቀያይር! ከምንም በላይ በፈጣሪህ ፊት ትክክል ሁን!" አንድ ነገር ልንገራችሁ! : በህይወትሁ ማንንም አትውቀሱ ጥሩ ሰዎች ደስታን ይሰጡዃችሀል መጥፎ ሰዎች ልምድ ይሆኑዃችሀል ክፉ ሰዎች ማስጠንቀቂያ ይሆኑዃችሀል ምርጥ ሰዎች ትዝታ ይሆኑዃችሀል። (ጋሽ ስብሃት ገብረእግዚአብሄር) (በየቀኑ አነቃቂ መልእክቶችን፣የስኬት ስነልቦና ለመገንባት የሚያስችሉ ነገሮችን ለማግኘት  ቴሌግራም ገፃችንን ይቀላቀሉ።) Telegram- 👇👇👇 t.me/gondgroup T.me/gondgroup T.me/gondgroup

** #በዓለም_ትልቁ_ሀብት_አመለካከት_ነው። -#ፈጣሪን አመስጋኝ ብንሆን ህይወታችን ብሩህ ይሆናል። መፍትሄ ፈላጊዎች እንጂ እንከን አሳሾች አንሆንም። -#ብሩህ አመለካከት ብንይዝ  ቀናችንም... ህይወታችንም ይስተካከል። -#ተነጫናጭና ብሶተኛ ከሆንን የሚያጋጥመንም እንደዛው ነው። ጥሩ አመለካከት ካለን ጥሩ እንሆናለን። መጥፎ አመለካከት ካለን መጥፎ ነገሮች ውስጥ እንገኛለን! -ሁልጊዜም በውስጣችን ስለምንገነባው አመለካከት ጥንቃቄ እናድርግ! 👍ውስጣችን በገነባነው ልክ ነው መልስ የሚሰጠን። (በየቀኑ አነቃቂ መልእክቶችን፣የስኬት ስነልቦና ለመገንባት የሚያስችሉ ነገሮችን ለማግኘት  ቴሌግራም ገፃችንን ይቀላቀሉ።) Telegram- 👇👇👇 @drwedajenehmahrene

🔸ራስን የመሆን ቁልፍ! የጥንት አፈ-ታሪክ እንዲህ ይነገረናል፡፡ አንድ ጊዜ አንዲት አይጥ በሰላም ስትኖር ሳላች በድንገት ድመት አይታ እጅግ ደነገጠች፡፡ ከዚህ ድንጋጤ ለመዳን ምርጫዋ ብዙ ነው - ለምሳሌ ምናልባት ድመቷ ፈሪ ልትሆን ስለምትችል መጋፈጥና ሁኔታውን ማየት፣ አላዛልቅ ካለ ወደቀዳዳዋ ገብታ ቀን እስኪያልፍ መሸሸግ፡፡ አይጧ ግን የመረጠችው ያልተጠበቀ መንገድ ነው፡፡ “ፈጣሪ ሆይ፣ ሁለተኛ ድመትን እንዳልፈራ፣ ድመት አድርገኝ” በማለት ጸሎት አደረሰች፡፡ የተመኘችው ሆነላትና ወዲያው ወደ ድመትነት ተቀየረች፡፡ ብዙም ሳትቆይ ግን ውሻ በፊቷ ተደንቅሮ አገኘችው፡፡ የለመደችውን ጸሎት ማነብነብ ቀጠለች፣ “ፈጣሪ ሆይ፣ ሁለተኛ ውሻን እንዳልፈራ፣ ውሻ አድርገኝ”፡፡ አሁንም የተመኘችው ሆነላትና ወዲያው ወደ ውሻነት ተቀየረች፡፡ ሆኖም ይህኛውም ማንነት ብዙም አላዛለቃትም፡፡ ከጥቂት ጊዜ በኋላ መንገድ ስታቋርጥ አንበሳን አየችና የተለመደውን ጸለቷን አደረገች፡፡ “ፈጣሪ ሆይ፣ ሁለተኛ አንበሳን እንዳልፈራ፣ አንበሳ አድርገኝ”፡፡ እንደገና የተመኘችው ሆነላትና ወዲያው ወደ አንበሳነት ተቀየረች፡፡ አንበሳነቱም አላዛለቃትም፡፡  ከጥቂት  እርምጃ  በኋላ  አንድ  ለአደን  የወጣ  ሰው  መሳሪያ  ታጥቆ  አየችና እጅግ ደከማት፡፡ “ፈጣሪ ሆይ፣ አንዴ ብቻ ታገሰኝ፡፡ ሁለተኛ ሰውን እንዳልፈራ፣ እባክህን ሰው አድርገኝ” ብላ የተለመደ ጸሎቷን ጸለየች፡፡ አሁንም ምኞትዋ ደረሰና ወደ ሰው ተቀየረች፡፡ በመለዋወጥ የደከመ ማንነቷን ለማሳረፍ እቤቷ ገብታ ቁጭ ባለ ቴሌቭዥን ስታይ አንድን የኮሽታ ድምጽ ሰማች፡፡ ዘወር ስትል፣ አይጥ ወዲህ ወዲያ ስትል አየችና እጅግ ፈራች፡፡ የመጨረሻው ምኞትዋ በጸሎት መልክ በድንገት ከአንደበቷ ወጣ፣ “ፈጣሪ ሆይ፣ ሁለተኛ አይጥን እንዳልፈራ፣ ወደ እኔነቴ መልሰኝ”፡፡ ወዲያውኑ ይህ የመጨረሻ ምኞቷ ሆነላትና ችግሯን ለማሸነፍ ራስን የመቀየር ጉዞዋን ወደ ጀመረችበት ወደ አይጥነቷ ተመለሰች - ብዙ ቀናትን ካባከነች በኋላ፡፡ ራስን ከመሆን፣ ማንነታችንን ከማሳደግ እና ባደገው ማንነታችን ፍርሃታችንን ከመጋፈጥ ውጪ ድል የማግኛው መንገድ ምንድን ነው? በፊታችን እንደተደነቀረው ገጠመኝና እንደ እለቱ ሁኔታ ራስን እንደመለወጥ ምን አድካሚ ሕይወት አለ? ማንነቴን አውቄና ተቀብዬ፣ ድካሜን በማሸነፍና ብርታቴ ላይ በመገንባት ራሴን ሆኜ መኖር የድሎች ሁሉ ድል ነው! ራስንና ማንነትን ለቅቆ የሚጀመር ጉዞ የማያልቅ፣ አድካሚና፣ ወደተነሳንበት ስፍራና ሁኔታ እንደገና “በዜሮ” የሚያስጀምር ሁኔታ ነው፡፡ ሌሎች የራሳቸው ማንነት በማሳደግና በመበርታት ያሸነፉትን ችግር አንተ እነሱን ለመሆን በመሞከር አታሸንፈውም፡፡ አንተነትህ አንተነትህን ይፈልገዋልና ራስህን ሆነህና ከራስህ ጋር ተስማምተህ ኑር፡፡ ምንጭ:- ሰውና- ፍልስፍና THANK YOU FOR READING

ሌሎች ስላንተ ያላቸው አስተያየት ማንነትህ እንዳይመስልህ ተጠንቀቅ በአሁኑ ሰዓት ስለራሳችን ያለን አስተሳሰብ ከየት እንደመነጨ ጠይቀን እናውቃለን? ስለራሳችሁ ተናገሩ ብንባልስ ምን መልስ ይኖረናል? አቅማችንንስ ስንመዝን በማን መመዘኛ ነው? እንችላለን ብለን የምናስባቸው ነገሮችም ሆኑ አንችላቸውም ብለን የምናስባቸው ነገሮች በመጀመሪያ እንዴት ወደ አይምሮዋችን ዘለቁ? ይህንን ያልኩበት ምክንያት ብዙዎቻችን ያለንን አቅምም ሆነ ተሰጥዎ አውጥተን ያልተጠቀምንበት ዋነኛው ምክንያት ሌሎች በአንድ ወቅት እንደማይቻል ሹክ ስላሉን ነው ወይም ብቁ እንዳልሆንን ስላሳመኑን። በተለይ የሚወዱን እና የምንወዳቸው ሰዎች፤ እምነት የጣልንባቸው ወዳጆች ሳያውቁ በህሊናችን ውስጥ እውነተኛውን ማንነታችንን የሚያደበዝዝ አሻራ ሊያኖሩብን ይችላሉ። ስንቶች ናቸው በልጅነት ጓደኞቻቸው ተስቆባቸው ነፍስ አውቀው እንኳን ማንነታቸውን ለመቀበል የሚከብዳቸው? አንድ የትምህርት አይነትን ስለወደቁ ብቻ በመምህራቸው “ደደብ” ተብለው እድሜ ልካቸውን ደደብ እንደሆኑ አምነው ሳይበሩ የከሰሙ ስንት ሰዎች አሉ? በተለይ በልጅነታችን እንደዘበት የሚወረሩብን ቃላቶች ምን ያህል የወደፊቱ ህይወታችንን እንደሚቀርጹት  የማያስተውሉ ብዙዎች ናቸው። ሁሌም ይህንን አስተሳሰብ በደንብ የሚገልጽልኝ ታሪክ አለ። በአንድ ወቅት አንድ ጎብኚ ትልቅ የእንስሳ ማዕክለን ሲጎበኝ እጅግ የሚገርም ነገር ያስተውላል። አንድ ትልቅ ዝሆን በቀጭን ገመድ ታስሮ ይጎበኛል (ለማምለጥ ሳይሞክር)። ገመዱ እንኳን ያንን የሚያክል ዝሆን ይቅርና ዶሮንም በቅጡ የሚያስር ጠንካራ ገመድ አይደለም። ይሄኔ በማዕከሉ የሚሰራውን አንድ ሰው ተጠግቶ እንዲህ ሲል ጠየቀው “ቆይ ይህንን የሚያክል ዝሆን እንዴት በዚህች በምታህል ገመድ ብቻ ታስሮ ይቆያል? ገመዱን በማንኛውም ሰዓት በጥሶ ማምለጥ ሲችል” አለው። ሰራተኛውም እንዲህ ሲል መለሰለት “ይህ ዝሆን አሁን የታሰረበት ገመድ ትንሽ እያለ የታሰረበት ገመድ ነው፤ ትንሽ እያለ ገመዱን በጥሶ ማምለጥ አይቻለውም ነበር። ያንን አይምሮው አንዴ ስላመነ ምንም ያህል ቢገዝፍም ለማምለጥ አይሞክርም” ብሎ አስረዳው። ምንም ያህሎቻችን ነን በልጅነት ገመዳችን እስካሁን የታሰርነው? ሌሎች ሳያውቁ ባጠለቁብን ገመድ መሄድ ከሚገባን የተገታን ጥቂቶች አይደለንም። እንደዘበት የተሰነዘረብን አስተያየት እውነተኛ ማንነታችን መስሎን የማንደሰበትን ኑሮ እንኖራለን። “አትችልም” ስለተባልን አንችልም ብለን አምነናል። “አስቀያሚ” ስለተባልን ውበታችንን ማየት ተስኖናል። “ደደብ” ስለተባልን ለም አይምሮዋችንን ሳንጠቀምበት ቀርተናል። ልዩ በመሆናችን ጥቂቶች ስለተሳለቁብን ብቻ ከሰው የማንገጥም እየመሰለን እራሳችንን አግልለናል። አስታውሳለው ከአመታት በፊት አንድ ጓደኛዬ መቼም የትዳር ጓደኛ የሚኖረኝ እንደማይመስላት ስትነግረኝ እርግጠኝነቷ ፊቷ ላይ ይነበብ ነበር። ለብዙ ጊዜያትም እውነት መስሎኝ ኖሬያለው። አይምሮዬ ነገሮችን ማስተዋል ሲጀምር ግን ሌሎች ስለኔ ያላቸው አስተያየት የኔ ማንነት እንዳልሆነ ተረድቻለው።ሰዎች ስለኛ አስተያየት ሲሰጡን ከምን ተነስተው እንደሆነ አናውቅም። እኔ በክፋት አልወስደውም  አልያም በምቀኝነት፤ ነገር ግን ካለማወቅ ነው ብዩ አምናለው። እንደቀልድ ብዙ ሰዎች በህይወታችን ውስጥ ገመድ አጥልቀውብናል። ያኔ አይምሮዋችን ስላልበሰለ ማምለጥ አቅቶን ይሆን ይሆናል። እናም አሁንም ድረስ እራሳችንን ነጻ ማውጣት የማይቻል እየመሰለን እንደ ዝሆኑ በቀጭን ገመድ ታስረናል። አንተን ወይም አንቺን ያሰረሽ ምንድን ነው? ሌሎች የሰጡህ ወይም የሰጡሽ አስተያየ እውነት ነው ብለሽ/ብለህ እየኖርክ ነው? ማንነታችን እኛ እንመርጠዋለን እንጂ ሌሎች ሊመርጡልን አይችሉም። ሳያውቁ በመንገዳችን የቆሙትን ሰዎች ይቅር ብለን፤ የምንፈልገውን ኑሮ እንዳንኖር ያሰረንን ያንን ቀጭን ገመድ እንበጥስ። በዚህ ምድር ላይ ከፈጣሪ በታችን ካንተ በቀር ያንተን ህይወት በሃላፊነት ሊወስድ የሚችል ማንም ሰው የለምና። በመጨረሻ ለሰዎች የምንነግራቸውን ነገር እናስተዋል፤ እንደዘበት የሚያስራቸው ገመድ ሊሆን ይችላልና! @drwedajenehmahrene