Daregot Media
ዳረጎት ከራት በኋላ እንደጭማሪ፣ እንደማጠንከርያ የሚቀመስ ቀለል ያለ መብል ነው፡፡ እናንተም ዋናውን መንፈሳዊ መብል ከሊቃውንት አባቶቻችን አንደበት፣ ከመጻሕፍት ምስክርነት፣ ከደጋግ አበው ሕይወት፣ ከቤ/ክ ተጋድሎዋና ድሏ እየተማራችሁ ይህችን የኛን ዳረጎት ቅመሱልን፡፡ ለአስተያየት @DaregotMediaComment_bot www.daregot.com @daregotmedia
Show more- Subscribers
- Post coverage
- ER - engagement ratio
Data loading in progress...
Data loading in progress...
41 Likes, 1 Comments - ከሣቴ ብርሃን (@dn._dr._kesatebirhan) on Instagram: "ፊርማ ለወዳጅ ለመላው አብሮ አደጎች ፣ አብሮ አገልጋዮች ፣ ...
6 Likes, 0 Comments - ከሣቴ ብርሃን (@dn._dr._kesatebirhan) on Instagram: "እኔና የቆሎ ጓደኞቼ የአብነት መምህራችን መጋቤ ምሥጢር አለ...
ይህ የዲ/ን ከሣቴብርሃን ግጥሞች፣ወጎች፣ትረካዎች፣ተውኔቶች ፣ ስብከቶችና ወረቦች የሚተላለፉበት ሕጋዊ ገጽ ነው። እናንተም ከመንፈሳዊ አቅርቦቶቹ እንዲቋደሱና share በማድረግ ሌሎች እንዲያቃምሱ ጋበዝንዎ። "ዘመኑን እየዋጃችሁ፥በውጭ ባሉቱ ዘንድ በጥበብ ተመላለሱ።"ቆላ.፬፥ የዩቲዩብ ቻናል 👇
https://youtube.com/channel/UCH5c3LZnu5c-cVbPT0ZI-rgዘማሪ ዳንኤል ጥበበ ሥላሴ በወቅታዊው የቤተክርስቲያናችን ጉዳይ የዘመረው ዘለሰኛ መዝሙር ነው፡፡ ይህ ዝማሬ ሦስቱ ሿሚ ግለሰቦች ሥልጣነ ክህነታቸው በውግዘት ተገፎ አቶ አካለ ወልድ ከበደ ፣ አቶ አሰፋና አቶ አራርሳ ከመባላቸው በፊት የተዘጋጀ ሥራ እንደሆነ ማስገንዘብ እንወዳለን። #orthodoxmezmur #eotc #abunemathias የዘማሪ ዳንኤል ጥበበ ሥላሴ ሕጋዊ የዩቲዩብ ቻናል ሲሆን ዝማሬዎቹን እዚህ ያገኛሉ፡፡ ሰብስክራይብ በማድረግ ቤተሰብ ይሁኑ፡፡ © copyright