cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking ÂŤAccept allÂť, you agree to the use of cookies.

avatar

👉©« ዲነል ኢስላም»

📚👉አል ተውሒዱል ኑር 🌷 🌷አጫጭርና ✔ አስተማሪ 🌷 ፁሑፎችን 🌷የሚተላልፍበት ቻይናል ነው ።✔

Show more
The country is not specifiedThe language is not specifiedThe category is not specified
Advertising posts
3 249
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

ይህ የአብዱረሂም አህመድ መልእክት ነው :: ፌስቡክ ለ 3 ቀናት ያህል ምንም አይነት ፖስት ማድረግ እንደማልችል በመግለፅ አግዶኛል :: የቴሌግራም ቻናሌን ጆይን በማድረግ በሱ እንገናኝ :: ፌስቡክ ላይ ያላችሁ ይህን መልእክቴን ኮፒ ፔስት በማድረግ ሰዎችን ወደ ቴሌግራም ጋብዙልኝ ሊንኩን በመጫን ጆይን ያድርጉ https://t.me/abdure99
Show all...
ይድረስ ክብርት ከንቲባ አዳነች አበቤ እንዲሁም በቅርቡ በአዲስአበባ ምክር ቤት በአዲስ ልብስ አሸብርቃችሁ የተሾማችሁ ተሿሚዎች ጀሞ አካባቢ ግፍ የፈፀሙትን ፖሊሶች ተይዘው እንዲጠየቁ ካላደረጋችሁ በእውነት እናዝንባቹሃለን :: ህዝብ ወክላችሁ ሃላፊነት የወሰዳችሁ በተለይ ሴቶች የሴትን ጥቃት ከእናንተ በላይ የሚረዳው የለምና ትልቅ ሃላፊነት አለባችሁ :: እነዚህ ነውረኞች በአደባባይ በህዝብ ፊትሴት ልጅን በጠረባና በጥፊ ከመቱ በቢሮ በጣቢያ ምን ሊያደርጉ እንደሚችሉ ለማሰብ ይከብዳል አስቸኳይ ፍትህ ፍትህ ፍትህ ለሌሎችም ማስተማሪያ የሚሆን ቅጣት እንጠብቃለን ሼር አድርጉት
Show all...
ቃላት የማይገልፀው ደግነት ...! አሚናት ሰዒድ መንታ ልጆች ነፍሰ ጡር ሁና በመውለጃዋ መቃረቢያ በጦርነቱ ምክኒያት ከጊራና ወደ ደሴ ተፈናቀለች :: በዚህ ከባድ ጊዜ አውላላ ሜዳ ላይ ወደቀች :: ነገር ግን ደግ የሆኑ እናት አገኘች :: እትዬ እናኑ ተፈራ ከአሚናት ጋር ትውውቅም ሆነ ዝምድና የላቸውም::የነፍሰ ጡራ መንከራተት አሳዘናቸው:: እናም ሆስፒታል ሂዳ በኦፕሬሽን እንድትወልድ አደረጉ:: ከዚያም አልፈው ገንፎውንም ሙቁንም ይዘው ተመላልሰው ተንከባከቡ:: ከዚያም ከሆስፒታል አውጥተው ቤታቸው መንታ ልጆቿን እንዲሁም ሌሎች ሰተፈናቃዮችንም ጨምረው እየተንከባከቡ ነው :: እናኑ ተፈራ አቅም ባይኖራቸውም ደግነታቸው እናትነታቸው በደካማ ኑሯቸው ላይ የሚችሉትን ሁሉ እያደረጉ ነው:: ሚዲያ ላይ የቀረቡት ስለደግነታቸው ሊናገሩ ሳይሆን እኔ የምችለውን እያደረኩ ነው የምትችሉትን አግዟት ባታግዟትም የምችለውን ሁሉ አደርጋለሁ ለማለት ነው :: እትዬ እናኑ ተፈራ በዚሁ ሁሉ መከራ መካከል እምነት ያልገደበው ንፁህ ሰብአዊነት እና ደግነት ዛሬ በህዝባችን መካከል መኖሩ ተስፋችንን ያለመልማል :: አሚናት ሰዒድን ማገዝ የምትፈልጉ በውስጥ ፃፉልኝ የሚያገናኛችሁን ሰው አመቻቻለሁ:: ሌሎችም የባሰባቸው አሉ:: የሃሩን ሚዲያ ባልደረቦች ከእትዬ እናኑ ጋር እና ከመንታ ልጆቿ ጋር ያደረጉትን ቆይታ እነሆ ሊንኩን ከፍታችሁ ተከታተሉ https://youtu.be/7wMLRDP6lKU (አብዱረሂም አህመድ)
Show all...
አስገራሚ ታሪክ መንታ የወለደችው ተፈናቃይ እና ያስጠጓት ደግ ሴት በደሴ ||ሃሩን ሚዲያ ልዩ ዝግጅት

በአማርኛ ተፅፎ ወደ ዐረብኛ የተተረጎመ የመጀመሪያው ኢስላማዊ የታሪክ መፅሃፍ። «ኢትዮጵያውያን ሙስሊሞች ከ615-1700 የጭቆናና የትግል ታሪክ» የተሰኘውና የዛሬ አስር ዓመት ለሕትመት የበቃው የኡስታዝ አህመዲን ጀበል የታሪክ መጽሐፍ ወሂብ አብዱልዋሲ እና ሙክታር ከዋጃ በተሰኙ ግለሰቦች አማካኝነት ከአማርኛ ወደ አረብኛ ተተርጉሞ ለዐረብኛ አንባቢያን በኳታር ሀገር ዶሃ ለህትመት በቅቷል። መጽሐፉ ለጊዜው በኳታር ሀገር በሚገኘው በግዙፉ «ጀሪር የመጽሐፍት መደብር» ሦስቱ ቅርንጫፎች ዉስጥ በመሸጥ ላይ ይገኛል።
Show all...
መረጃውን ካደመጡ በኋላ ለሌሎችም በዋትስአፕ፣በቴሌግራም ማስተላለፉን አይርሱ
Show all...
🌹🌷 السلام عليكم ورحمة الله وبركاته🌷 💐💐💐💐 صلاة.العيد.💐💐💐💐 *السؤال*🎈🎈 *ما هي صفة صلاة العيد ؟* 🎁 *الجواب* صفة صلاة العيد أن يحضر الإمام ويؤم الناس بركعتين قال عمر رضي الله عنه : *صلاة الفطر ركعتان وصلاة الأضحى ركعتان* *يُكبر في الأولى تكبيرة الإحرام ، ثم يُكبر بعدها ست تكبيرات* *أو سبع تكبيرات* لحديث عائشة رضي الله عنها : " *التكبير في الفطر والأضحى الأولى سبع تكبيرات وفي الثانية خمس تكبيرات سوى تكبيرتي الركوع* " رواه أبو داود ( 639 ) . 👈🏻ثم يقرأ الفاتحة ، ويقرأ سورة " ق " في الركعة الأولى ، وفي الركعة الثانية يقوم مُكبراً فإذا انتهى من القيام يُكبر خمس تكبيرات ، ويقرأ سورة الفاتحة ، ثم سورة " اقتربت الساعة وانشق القمر " فهاتان السورتان كان النبي صلى الله عليه وسلم يقرأ بهما في العيدين ، 👈🏻وإن شاء قرأ في الأولى بسبح وفي الثانية بـ " هل أتاك حديث الغاشية " فقد ورد أنه صلى الله عليه وسلم كان يقرأ في العيد بسبح اسم ربك الأعلى والغاشية . وينبغي للإمام إحياء السنة بقراءة هذه السور حتى يعرفها المسلمون ولا يستنكروها إذا وقعت . وبعد الصلاة يخطب الإمام في الناس . الإسلام سؤال وجواب 💐https://t.me/AltwhiduNur
Show all...
👉©« ዲነል ኢስላም»

📚👉አል ተውሒዱል ኑር 🌷 🌷አጫጭርና ✔ አስተማሪ 🌷 ፁሑፎችን 🌷የሚተላልፍበት ቻይናል ነው ።✔

የመዳም ሳአዳ መልዕክት https://youtu.be/zhnthMFWpkk
Show all...
ማሥተካከል ያለብኝኝ አሳዉቁኝ

ሼይኽ መሐመድ ሁሴን አል አሙዲ የአሳይታውን ፕሮጀክት ለማጠናቀቅ ቃል ገቡ ✴✳✴✳✴✳✴✳✴✳✴✳✴✳ ★ T.me/ahmedin99 በአፋር ክልል በአሳይታ ከተማ በሼይኽ መሐመድ ሁሴን አል አሙዲ አማካኝነት ለአፋር ህዝብ ሙሉ ወጪውን በመሸፈን ታላቁን የሱልጣን አሊ ሚራህ ኢስላማዊ ማዕከል እና ሌሎች የልማት ስራዎች አስገንብቶ ለማስረከብ ወደ ስራ ተገብቶ የነበረ ቢሆንም እውቁ የሃገራችን ባለሃብት ሼይኽ መሐመድ ሁሴን አል አሙዲ ብዙ ገንዘባቸውን ውጪ ካደረጉ ቡኃላ በፖለቲካ አሻጥር ምክንያት በክልሉ እያካሄዱ ከነበሩት በርካታ የልማት ስራዎች ተገፍተው እንዲወጡ በማድረግ እና የዚህን ፕሮጀክት ፋይናንስ ማድረግ እንዲያቆሙ በመግፋት ግንባታው እና የልማት ስራዎች እንዲቆም መደረጉ ይታወሳል:: ሼይኽ መሐመድ በክልሉ በርካታ ኢንቨስትመንት እና የልማት ስራዎች በመስራት ህዝባቸውን እና መላው ሃገራቸውን ለመጥቀም ብዙ ቢንቀሳቀሱም በቀድሞ ስርኣት ከክልሉ ከሁሉም የልማት እንቅስቃሴያቸው ሙሉ ለሙሉ ተገፍተው እንዲወጡ ተደርገዋል:: ለሁለት አስርት አመታት ግንባታው የቆመው እና እሳቸው ያስጀመሩት ይህ ታላቅ ፕሮጀክት ዳግም ተጠናቆ ህዝቡን እና ሃገርን እንዲጠቅም ለማስቻል እንቅስቃሴ ሲደረግ የቆየ ሲሆን ከቀናት በፊትም ተቋሙ በሚገኝበት አሳይታ ከተማ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ክቡር አቶ አወል እርሱን ጨምሮ የተለያዩ ታላላቅ ኡለሞች፣ዱዓቶች እና የክልል መጅሊስ አመራሮች የተካፈሉበት ታላቅ የገቢ ማሰባሰቢያ ተካሂዷል:: በዚህ ፕሮግራም ላይ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ክቡር አቶ አወል አርባ ፕሮጀክቱን ላስጀመሩት እና ከክልሉ በግፍ ተገፍተው እንዲወጡ ለተደረጉት ሼይኽ መሐመድ ሁሴን አል አሙዲ በይፋ ወደ ክልሉ ተመልሰው ለህዝባቸው ማድረግ የሚፈልጉትን የልማት ስራዎች ሁሉ ይሰሩ ዘንድ ሁኔታዎችን በሙሉ እንደሚያስተካክሉ ቃል በመግባት ጥሪ አድርገውላቸዋል:: ይህን ለአፋር ህዝብ እና ለሃገር የሚጠቅም ግዙፍ ተቋም የተፈጠሩ ችግሮችን በማስተካከል ዳግም ግንባታው ይጠናቀቅ ዘንድ የበኩላቸውን እንዲወጡ ጥሪ የቀረበላቸው ሼይኽ መሐመድ ሁሴን አል አሙዲ ምንም እንኳን ከበርካታ የልማት ስራዎቻቸው በግፍ ተገፍተው እንዲወጡ ቢደረጉም ለህዝባቸው እና ለሃገራቸው ካላቸው ፍቅር እና መልካም እሳቤ የተነሳ የቀረበላቸው ጥሪ በመቀበል ፕሮጀክቱን ሙሉ ለሙሉ ለማጠናቀቅ ቃል መግባታቸውን በተወካያቸው አማካኝነት አሳውቀውኛል:: አልሐምዱሊሏህ እኚህ ታላቅ ሃገር ወዳድ ባለሃብት ሃገራቸውም እና ህዝባቸውን ለመጥቀም ለልማት ሥራዎች ብዙ ገንዘባቸውን አፍስሰው በግፍ ተገፍተው እንዲወጡ ቢደረጉም ከህዝባቸው እና ሃገራቸው የሚበልጥባቸው ምንም እንደሌለ በማስመስከር ይህን ታላቅ ፕሮጀክት ለማጠናቀቅ ቃል በመግባታቸው በራሴ ስም ላቅ ያለ ምስጋናዬን ለማቅረብ እወዳለሁ የህዝቡን ጥሪ ለሳቸው በማድረስ እና ሁኔታዎች እንዲመቻቹ በማድረግ ትልቁን ሚና ለተጫወተው ለሳቸው ተወካይ ወንድም ጀማል አህመድም ምስጋናዬ የላቀ ነው:: ወንድም ጀማል ሃገራዊ የልማት ፕሮጀክቶችንም ሆነ ሌሎች ኸይር ስራዎችን እሳቸው እንዲሳተፉበት በማድረግም ሆነ በግሉም በርካታ የኸይር ስራዎችን በመስራት ለማህበረሰቡም ለሃገርም ትልቅ አስተዋፅኦ እና ድጋፍ እያበረከተ ያለ ሃገር ወዳድ ወንድማችን ነው:: ሼይኽ መሐመድ አል አሙዲ ወደሚወዱት ሃገራቸው አላህ በሰላም እንዲመልሳቸው፣ መልካም ስራቸውን ሁሉ አላህ እንዲቀበላቸው፣ ለሃገራቸው እና ለህዝባቸውም ብዙ ማድረግ የሚፈልጉትን መልካም ስራ ሁሉ ለመስራት ይችሉ ዘንድ ረጅም እድሜ ከጤና ጋር ይወፍቃቸው ዘንድ ዱዓዬ ነው:: በተጨማሪም ይህ እንዲሳካ ላገዘን እና በርካታ የኸይር ስራዎች ላይ እየተሳተፈ ለሚገኘው የሳቸው ተወካይ ለሆነው ወንድም ጀማል አህመድም አላህ መልካም ስራውን ይቀበለው! ©ኡስታዝ አቡበክር አህመድ
Show all...
"እናት ፖርቲ የተቋቋመው በማህበረ ቅዱሳን ነው " ይቺን የ45 ሴኮንድ ቪዲዮ ሁላችሁም እዩት :: በራሳቸው በአደባባይ ሚዲያ የቀረበ ነው ! ይህ ፓርቲ መዋቅሩን ተጠቅሞ ድምፄን ተዘርፍኩ ብሎ አመፅ ቢጠራስ ? ትኩረት ይሻል ቪዲዮውን በቴሌግራም ለማግኘት https://t.me/abdure99
Show all...