cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

THE GREAT COMMISSION

Our vision is to preach the gospel.☞matthew 28:19 ✍☜ የክርስቲያን ህይወት ወንገል መሆን አለበት ምክንያቱም እኛ በውስጣችን ያለውን ክርስቶስን ስንገልጥ እኛነተታችን እርሱን ይመሠክራል፡፡እኛ በምድር ላይ ስንኖር ከወንገል ውጭ ለላ አጀንዳ የለንም የመጣነውም ከርሱ ነው የምንኖረውም በርሱ ነው የምንሞተውም ለርሱ ብቻ ነው፡፡ይሄንን ወንገል አብረውን ለመስራት join አድርጉን

Show more
The country is not specifiedThe language is not specifiedThe category is not specified
Advertising posts
541
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

የተለያዩ የአማርኛ እና እንግልዝኛ መንፈሳዊ መጽሐፍቶችን በኦንላይን ከድረገጽ ማውረድ የምትፈልጉ በመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት ተቋማት ፌደሬሽን የተዘጋጀውን ላይብሬሪ እንድትጠቀሙ እናሳውቃለን። በሊንኩ 👉 https://www.amharicchristianbooks.com Chrome አፕሊኬሽን በመጠቀም ገብተው መጽሐፍቶችን ማውረድ ይችላሉ። ለጊዜው ከ 85 በላይ መጽሐፍቶች ተጨነዋል፣ በየሳምንቱ 50 መጽሐፍቶች እየተጫኑ በአንድ ዓመት ውስጥ ከ +15,000 በላይ የአማርኛ እና የእንግልዝኛ መጽሐፍቶችን ለመጫን ግብ ተይዞ እየተሰራ ይገኛል። #Share ያድርጉ 👇👇👇👇👇👇👇 @menfesaw_metsaft @menfesaw_metsaft
Show all...
. ብዙ ዘመን | አስፋዉ መለሰ 🕑-6:31Min◦💾-6.0MB ▷ @great_commission△Joi
Show all...
አዝ፦ እስኪ መስቀልህ ስር ሸክሜን ልጣለው (፪x) አዎ ማረፊያዬ ኢየሱስ ሰላሜ በአንተ ነው እረፍቴ በአንተ ነው አዎ ሁሉ ያለቀበትን መስቀልህን እያየሁ (፪x) ኦሆ ያኔ መከራዬን ችግሬን እረሳለሁ ጭንቀቴን እረሳለሁ አዎ በቀራኒዮ ላይ ስለእኔ ተሰቅለህ (፪x) ኦሆ አንተ ከእኔ ፈንታ እርጉም ሰው ተብለህ (፪x) አዎ ተፈጸመ ብለህ ሁሉንም ጨረስከው (፪x) ኦሆ ለዘለዓለሙ መርገሜን ወሰድከው እዳዬን ከፈልከው አዎ መራራውን ጽዋ ጠጣህ በእኔ ፈንታ የታሰርኩበትን ሰንሰለት እየፈታህ መስቀልህ ስር አለሁ ጥያቄዬን ይዤ ከላዬ ውሰደው ኢየሱስ ወዳጄ አዝ፦ እስኪ መስቀልህ ስር ሸክሜን ልጣለው (፪x) አዎ ማረፊያዬ ኢየሱስ ሰላሜ በአንተ ነው እረፍቴ በአንተ ነው አዎ ሁሉ ያለቀበትን መስቀልህን እያየሁ (፪x) ኦሆ ያኔ መከራዬን ችግሬን እረሳለሁ ጭንቀቴን እረሳለሁ አዎ ሸክም ሲያንገላታኝ ቀንበር ሲከብድብኝ (፪x) ኦሆ ጨለማው በርትቶ መሄጃው ሲጠፋኝ (፪x) አዎ ቀና ብዬ ሳይህ ስጠራህ ጌታዬ (፪x) ኦሆ ፈጥነህ ድረስና ስበርው ከላዬ ቀንበሩን ከላዬ አዎ ከእናት ከአባት በላይ ቀርበህ ምትረዳኝ ሚስጢሬን ተካፋይ ማን እንዳንተ ጌታ ገበናዬን ሸፋኝ ሚስጢረኛዬ ነህ ከማንም ከምንም ትበልጥብኛለህ ከታላቁ ስፍራ ከእዛ የወረድከው ፍቅር ያስገደደህ ለእኔ ነው . (1) . ችግሬን ሚረዳኝ እንዳንተ የለምና ሁሉን ነግርሃለሁ ፊትህን . (2) . እናንተ ደካሞች ሸክም የከበዳችሁ ሁሉ ወደ እኔ ኑ እኔም አሳርፋቹሃለሁ ኑ እኔም አሳርፋቹሃለሁ [1]
Show all...
2ኛ ቆሮንቶስ 12 (አዲሱ መ.ት) ¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯ ⁷ ከዚህ ታላቅ መገለጥ የተነሣ እንዳልታ በይ የሥጋዬ መውጊያ፣ እርሱም የሚያሠቃየኝ የሰይጣን መልእክተኛ ተሰጠኝ። ⁸ ይህ ነገር ከእኔ እንዲወገድልኝ፣ ጌታን ሦስት ጊዜ ለመንሁት፤ ⁹ እርሱ ግን፣ “ጸጋዬ ይበቃሃል፤ ኀይሌ ፍጹም የሚሆነው በድካም ጊዜ ነውና” አለኝ። ስለዚህ የክርስቶስ ኀይል በእኔ ያድር ዘንድ፣ ይበልጥ ደስ እያለኝ በድካሜ እመካለሁ።
Show all...
Ayelign Dawit: . ◉ ይብሱን ወደድኩህ ◉ . ▯▻ ዘማሪት ህሊና ዳዊት ◅▯ ▯▻5:12 min 🎥 31 MB ◅▯ Share ⚡️Share👇 @great_commission @great_commission
Show all...