Bethel Mekane Eyesus School - BMYS
Open in Telegram
910
Subscribers
No data24 hours
-27 days
+430 days
Posts Archive
Use one of the best PDF Reader. Download free now! http://bit.ly/PDFReader_alldocumentreader
Repost from Bethel Mekane Eyesus School - BMYS
Use one of the best PDF Reader. Download free now! http://bit.ly/PDFReader_alldocumentreader
Use one of the best PDF Reader. Download free now! http://bit.ly/PDFReader_alldocumentreader
የተከበራችው የመጀመሪያ ደረጃ ት /ቤት የተማሪዎቻን ወላጆች እና ተማሪዎቻችን በሙሉ የተማሪዎች የመማሪያ መፅሐፍት ለሁለተኛ ጊዜ ስላመጣን እያሳወቅን ያልገዛችሁ ከነገ ጥቅምት 06/2017 ጀምሮ በትምህርት ቤቱ መፅሐፍት መሸጣ ቀርባችሁ መግዛት እንደምትችሉ እናስታውቃለን ::
ጥብቅ ማሳሰቢያ :
ነባርና አዲስ ገቢ ተማሪዎቻችን ትምህርት ቤቱ የሚያቀርበውን የመንግስት መፅሐፍ መግዛት ግዴታ መሆኑን በጥብቅ እናሳስባለን ::
ከት/ቤቱ
የትም/ት ቤቱ መምህራን ነገ ስኞ መስከረም 6/2017 ዓ. ም በስራ ገበታችሁ ላይ እንድትገኙ ና ለማክሰኞ ዝግጅት እንድታደርጉ በጥብቅ እናሳስባለን :: ት /ቤቱ
ሰላም ለእናንተ ይሁን ውድ የተማሪዎቻችን ወላጆች / አሳዳጊዎች እንኳን ለ2017ዓም የትምህርት ዘመን በሰላም አደረሳችሁ። የ2017 ዓ.ም የት/ት ዘመን ከኬጂ እስከ 12ኛ ክፍል ትምህርት የሚጀምረው ማክሰኞ መስከረም 7/2017 መሆኑን እናስታውቃለን። መልካም በዓል ይሁንላችሁ !!
ሰላም ለእናንተ ይሁን ውድ የተማሪዎቻችን ወላጆች እንኳን ለ2017ዓም የትምህርት ዘመን ዋዜማ በሰላም አደረሳችሁ።ለሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት መጽሐፍ ተገዝቶ ስለገባ እንድትገዙ እያሳሳብን ማንኛውም ተማሪ መጽሐፍ የመግዛት ግዴታ እንዳለበት በጥብቅ እናስታውቃለን።መልካም በዓል!!!
ነባር ተማሪዎችን ያላስመዘገባችው ወላጆች በመጨረሻ ለሚፈጠረው ችግር ሀላፊነቱን የምትወስዱ መሆን ከወዲሁ እናሳውቃለን ::
ት/ቤቱ
የተከበራችው የመጀመሪያ ደረጃ ት /ቤት የተማሪዎቻን ወላጆች እና ተማሪዎቻችን በሙሉ የተማሪዎች የመማሪያ መፅሐፍት ማስገባታችንን እያሳወቅን ከሰኞ ሐምሌ 29/2016
ጀምሮ በትምህርት ቤቱ መፅሐፍት መሸጣ ቀርባችሁ መግዛት እንደምትችሉ እናስታውቃለን ::
ጥብቅ ማሳሰቢያ :
ነባርና አዲስ ገቢ ተማሪዎቻችን ትምህርት ቤቱ የሚያቀርበውን የመንግስት መፅሐፍ መግዛት ግዴታ መሆኑን በጥብቅ እናሳስባለን ::
ከት/ቤቱ
በ2016ዓም የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ወስዳችሁ ወደ 9ኛ ክፍል የተዛወራችሁ ተማሪዎች በድጋሚ እንኳን ደስ አላችሁ እያልን እስከአሁን ያልተመዘገባችሁ በአስቸኳይ እንድትመዘገቡ ት/ቤት በጥብቅ ያሳስባል!!
ለቤቴል መካነ የሱስ ት/ቤት ለ2017 ዓ.ም የ6ኛ : 8ኛ እና 12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ ለሚቀጥለው የበጋ ትምህርት ዝግጅት የክረምት ትምህርት መማር ግዴታ መሆኑን በጥብቅ እናሳስባለን :: ወyላጆች ይህን አውቃችሁ
ትኩረት እንድታደርጉ አደራ እንላለን::
የክረምት ትምህርት ነገ ስኞ ሐምሌ 15/2016 ይጀምራል :: አሁንም የ2017 ዓ. ም የ6ኛ እና የ8ኛ ክፍል ወላጆች እና ተማሪዎች ለጉዳዩ ትኩረት እየስጣችሁ አይደለም ::እንድትልኳቸው አደራ እንላለን ::
ለቤቴል መካነ የሱስ ት/ቤት ለ2017 ዓ.ም የ6ኛ(ከ5ኛ ወደ 6ኛ ያለፋችሁ) : 8ኛ እና ከ6ኛ ወደ 7ኛ ክፍል ያለፋች ሁ ተማሪዎች በሙሉ ለሚቀጥለው የበጋ ትምህርት ዝግጅት የክረምት ትምህርት መማር ግዴታ መሆኑን በጥብቅ እናሳስባለን :: ወላጆች ይህን አውቃችሁ
ትኩረት እንድታደርጉ አደራ እንላለን::
የክረምት ትምህርት ነገ ስኞ ሐምሌ 15/2016 ይጀምራል ::
