en
Feedback
Bethel Mekane Eyesus School - BMYS

Bethel Mekane Eyesus School - BMYS

Open in Telegram

Bethel Mekane Eyesus School Official Telegram Channel

Show more
910
Subscribers
No data24 hours
-27 days
+430 days
Posts Archive
Use one of the best PDF Reader. Download free now! http://bit.ly/PDFReader_alldocumentreader

Use one of the best PDF Reader. Download free now! http://bit.ly/PDFReader_alldocumentreader

Use one of the best PDF Reader. Download free now! http://bit.ly/PDFReader_alldocumentreader

photo content

Every one is invited

የተከበራችው  የመጀመሪያ  ደረጃ  ት /ቤት  የተማሪዎቻን  ወላጆች  እና  ተማሪዎቻችን  በሙሉ  የተማሪዎች  የመማሪያ መፅሐፍት ለሁለተኛ ጊዜ ስላመጣን   እያሳወቅን ያልገዛችሁ   ከነገ   ጥቅምት 06/2017 ጀምሮ  በትምህርት ቤቱ     መፅሐፍት  መሸጣ  ቀርባችሁ መግዛት  እንደምትችሉ  እናስታውቃለን   ::  ጥብቅ  ማሳሰቢያ : ነባርና  አዲስ  ገቢ  ተማሪዎቻችን  ትምህርት  ቤቱ  የሚያቀርበውን  የመንግስት  መፅሐፍ  መግዛት  ግዴታ  መሆኑን  በጥብቅ  እናሳስባለን ::                                 ከት/ቤቱ

ለተማሪዎች፣ ነገ ትምህርት ለግማሽ ቀን ነው!!

የትም/ት ቤቱ መምህራን ነገ ስኞ መስከረም 6/2017 ዓ. ም በስራ ገበታችሁ ላይ እንድትገኙ ና ለማክሰኞ ዝግጅት እንድታደርጉ በጥብቅ እናሳስባለን :: ት /ቤቱ

ሰላም ለእናንተ ይሁን ውድ የተማሪዎቻችን ወላጆች / አሳዳጊዎች እንኳን ለ2017ዓም የትምህርት ዘመን በሰላም አደረሳችሁ። የ2017 ዓ.ም የት/ት ዘመን ከኬጂ እስከ 12ኛ ክፍል ትምህርት የሚጀምረው ማክሰኞ መስከረም 7/2017 መሆኑን እናስታውቃለን። መልካም በዓል ይሁንላችሁ !!

ሰላም ለእናንተ ይሁን ውድ የተማሪዎቻችን ወላጆች እንኳን ለ2017ዓም የትምህርት ዘመን ዋዜማ በሰላም አደረሳችሁ።ለሁለተኛ ደረጃ ት/ቤት መጽሐፍ ተገዝቶ ስለገባ እንድትገዙ እያሳሳብን ማንኛውም ተማሪ መጽሐፍ የመግዛት ግዴታ እንዳለበት በጥብቅ እናስታውቃለን።መልካም በዓል!!!

ነባር ተማሪዎችን ያላስመዘገባችው ወላጆች በመጨረሻ ለሚፈጠረው ችግር ሀላፊነቱን የምትወስዱ መሆን ከወዲሁ እናሳውቃለን :: ት/ቤቱ

የተከበራችው  የመጀመሪያ ደረጃ ት /ቤት የተማሪዎቻን  ወላጆች  እና  ተማሪዎቻችን  በሙሉ የተማሪዎች የመማሪያ መፅሐፍት ማስገባታችንን እያሳወቅን ከሰኞ ሐምሌ 29/2016 ጀምሮ በትምህርት ቤቱ መፅሐፍት መሸጣ ቀርባችሁ መግዛት እንደምትችሉ እናስታውቃለን ::  ጥብቅ ማሳሰቢያ : ነባርና አዲስ ገቢ ተማሪዎቻችን ትምህርት ቤቱ የሚያቀርበውን የመንግስት መፅሐፍ መግዛት ግዴታ መሆኑን በጥብቅ እናሳስባለን :: ከት/ቤቱ

በ2016ዓም የ8ኛ ክፍል መልቀቂያ ፈተና ወስዳችሁ ወደ 9ኛ ክፍል የተዛወራችሁ ተማሪዎች በድጋሚ እንኳን ደስ አላችሁ እያልን እስከአሁን ያልተመዘገባችሁ በአስቸኳይ እንድትመዘገቡ ት/ቤት በጥብቅ ያሳስባል!!

ለቤቴል  መካነ የሱስ  ት/ቤት ለ2017 ዓ.ም   የ6ኛ  : 8ኛ  እና  12ኛ  ክፍል  ተማሪዎች በሙሉ   ለሚቀጥለው  የበጋ  ትምህርት  ዝግጅት  የክረምት  ትምህርት  መማር  ግዴታ  መሆኑን  በጥብቅ  እናሳስባለን ::   ወyላጆች ይህን አውቃችሁ ትኩረት  እንድታደርጉ   አደራ  እንላለን:: የክረምት    ትምህርት  ነገ  ስኞ   ሐምሌ  15/2016 ይጀምራል :: አሁንም የ2017 ዓ. ም የ6ኛ እና የ8ኛ ክፍል ወላጆች እና ተማሪዎች ለጉዳዩ ትኩረት እየስጣችሁ አይደለም ::እንድትልኳቸው አደራ እንላለን ::

ለቤቴል  መካነ የሱስ  ት/ቤት ለ2017 ዓ.ም   የ6ኛ(ከ5ኛ ወደ 6ኛ ያለፋችሁ)   : 8ኛ  እና  ከ6ኛ ወደ 7ኛ ክፍል ያለፋች ሁ   ተማሪዎች በሙሉ   ለሚቀጥለው  የበጋ  ትምህርት  ዝግጅት  የክረምት  ትምህርት  መማር  ግዴታ  መሆኑን  በጥብቅ  እናሳስባለን ::   ወላጆች ይህን አውቃችሁ ትኩረት  እንድታደርጉ   አደራ  እንላለን:: የክረምት    ትምህርት  ነገ  ስኞ   ሐምሌ  15/2016 ይጀምራል ::