en
Feedback
G-Tutorialclass

G-Tutorialclass

Open in Telegram

Impossible is possible with learning & reading.

Show more
904
Subscribers
No data24 hours
-57 days
-1530 days
Posts Archive
ወንዶገነት ምን ተፈጠረ❓ በሻሸመኔ አቅራቢያ በወንዶገነትና በማልጋ ወረዳ ትናንት መስከረም 20/2018 ዓ.ም የአካባቢው ሽማግሌዎች በባህሉ መሰረት ሴቶች ሱሪ መልበስ የለባቸውም ብለው መልዕክት አስተ
ወንዶገነት ምን ተፈጠረ❓ በሻሸመኔ አቅራቢያ በወንዶገነትና በማልጋ ወረዳ ትናንት መስከረም 20/2018 ዓ.ም የአካባቢው ሽማግሌዎች በባህሉ መሰረት ሴቶች ሱሪ መልበስ የለባቸውም ብለው መልዕክት አስተላልፈዋል በሚል ወጣት ወንዶች ሴቶችን እያሳደዱ ሱሪያቸውን ሲያስወልቁ እና የለበሱትን ሱሪ በአደባባይ አስፋልት ለአስፋልት እያባረሩ ሲቀዱ እንደነበር የደረሰን መረጃ ያመላክታል። በዚህ ሳቢያ የተጎዱ ሴቶችም አሉ ብለውናል። =================== 💎⬇️⬇️⬇👇👇👇👇👇👇👇👇 የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇 📚 JOIN :@GTutorialclass           JOIN :@GTutorialclass

ለመረጃ ያህል‼️👇👇 ከንግድ ባንክ ወይም ከአንድ ባንክ ወደ ሌላ ባንክ ገንዘብ ሲላክ ገንዘቡ የሚተላለፈው ሁሉም ባንኮች በጋራ ያቋቋሙት እና ሁሉንም ባንኮች በአንድ ሲስተም አስተሳስሮ በሚገኘው "
ለመረጃ ያህል‼️👇👇 ከንግድ ባንክ ወይም ከአንድ ባንክ ወደ ሌላ ባንክ ገንዘብ ሲላክ ገንዘቡ የሚተላለፈው ሁሉም ባንኮች በጋራ ያቋቋሙት እና ሁሉንም ባንኮች በአንድ ሲስተም አስተሳስሮ በሚገኘው "ኢትስዊች" በሚባል የዲጂታል ገንዘብ ማስተላለፊያ chain (e-payment) ሲሆን ለዚህም ከማንኛውም ባንክ ወደ ሌላ ባንክ ገንዘብ ስታስተላልፉ የኮሚሽን ክፍያ ያስከፍላል። Etswich በ 2011 ሁሉም ባንኮች በሼር ያቋቋሙት የ e-payment አገልግሎት ሰጪ ተቋም ነው። ነገር ግን ከንግድ ባንክ ወደ ሌላ የንግድ ባንክ  አካውንት ወይም ከአንድ ባንክ ሂሳብ አካውንት ወደ ተመሳሳይ የባንክ አካውንት ገንዘብ ሲልኩ የአገልግሎት ክፍያ እና የአገልግሎት ክፍያውን 15% ቫት ይከፍላሉ። የአገልግሎት ክፍያ ቫት ከትናንት ጀምሮ ንግድ ባንክ ተግባራዊ ማድረግ ጀምሯል። =================== 💎⬇️⬇️⬇👇👇👇👇👇👇👇👇 የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇 📚 JOIN :@GTutorialclass           JOIN :@GTutorialclass

ትምህርት ሚኒስቴር የ2018 የድህረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና ምዝገባ ከመስከረም 20 እሰከ 25 እንደሚካሄድ አስታወቀ‼️ በ2018 የትምህርት ዘመን የድህረምረቃ ፕሮግራሞች ለመማር ፍላጎት ላ
ትምህርት ሚኒስቴር የ2018 የድህረ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና ምዝገባ ከመስከረም 20 እሰከ 25 እንደሚካሄድ አስታወቀ‼️ በ2018 የትምህርት ዘመን የድህረምረቃ ፕሮግራሞች ለመማር ፍላጎት ላላቸው አመልካቾች የሚሰጠው የድህረምረቃ ፕሮግራሞች የመግቢያ ፈተና (NGAT) ምዝገባ ከመስከረም 20 እስከ 25 ቀን 2018 ዓ.ም እንደሚካሄድ ትምህርት ሚኒስቴር ባወጣው መረጃ አስታውቋል፡፡ በዚህም መሠረት አመልካቾች የመመዝገቢያ ቅጽ ላይ የተዘረዘሩትን መስፈርቶች በማሟላት በ https://ngat.ethernet.edu.et በኩል መመዝገብ እንደሚችሉ የተገለፀ ሲሆን ፈተና የሚሰጥበት ጊዜም በቀጣይ ይፋ ይደረጋል ተብሏል። አመልካቾች ከምዝገባ ጋር ተያይዞ ለሚኖራቸው ጥያቄ ዘወትር በሥራ ሰዓት በ0920157474 ወይም 0911335683 እንዲሁም በኢሜይል አድራሻ ngat@ethernet.edu.et በኩል ማብራሪያ መጠየቅ እንደሚችሉ ተነግሯል። ሁሉም አመልካቾች የብሄራዊ ዲጂታል መታወቂያ ሊኖራቸው እንደሚገባና የምዝገባ እና የአገልግሎት ክፍያ 750 ብር በTeleBirr በኩል ብቻ መከፈል እንደሚኖርባቸው ማሳሰቢያ ተላልፏል። =================== 💎⬇️⬇️⬇👇👇👇👇👇👇👇👇 የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇 📚 JOIN :@GTutorialclass           JOIN :@GTutorialclass

+5
ቡታጅራ ምን ተፈጠረ❓❓ ከትናንት መስከረም 17/2018 ዓ.ም ጀምሮ በቡታጀራ ከተማ ግጭት ተቀስቅሷል። የግጭቱ ምክንያት ደሞ ለዘመናት በመስቃን ወረዳ እንቦር ቀበሌ ይተዳደርበት የነበረው የስናኖ ሴራ  የዞኑ አስፈፃሚዎች ስናኖ ሴራ የእንቦር ቀበሌ አደለም የዶቢ ቀበሌ ነው ብለው በመወሰናቸው እና ዛሬ በመስቃን ወረዳ ዋና ከተማ ቡታጀራ ሴራና አዳራሽ ላይ ዝግጅት በማዘጋጀታቸው የተነሳ ሲሆን ይህም በተደጋጋሚ የመስቃን ወጣቶች ሽማግሌዎች ይሄ ልክ አደለም "ባህል የማጥፋት ተልዕኮ ነው " ብለው የመስቃን ወጣቶች ትናንት ምሽት መስከረም 17/2018 ዓ.ም ጀምረው በቡታጅራ ከተማ ወደ አደባባይ ወጥተው የተቃውሞ አመፅ ማንሳታቸውን ምንጮች ለአዩዘሀበሻ ገልፀዋል። በከተማዋ ሆቴሎች፣መኪኖች እና መገልገያ ንብረቶች ላይ ጉዳት ደርሷል ብለዋል። ዛሬም ድረስ አመፁ የቀጠለ ሲሆን በከተማዋ መደበኛ እንቅስቃሴ ተስተጓጉሏል ብለዋል። ችግሮች በሰላማዊ መንገድ መፍትሔ እንዲያገኙ ማድረግ ይልመድብን። =================== 💎⬇️⬇️⬇👇👇👇👇👇👇👇👇 የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇 📚 JOIN :@GTutorialclass           JOIN :@GTutorialclass

ከታረዱ በሬዎች ወርቅ ተገኘ‼️ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በከንባታ ዞን ሺንሺቾ እና ዱራሜ ከተማዎች በትናትናው ዕለት ለመሳላ በዓል ከታረዱት ሰንጋ በሬዎች ሆድ ዕቃ ውስጥ ወርቅ ተገኘ፡፡ የከንባታ
+1
ከታረዱ በሬዎች ወርቅ ተገኘ‼️ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በከንባታ ዞን ሺንሺቾ እና ዱራሜ ከተማዎች በትናትናው ዕለት ለመሳላ በዓል ከታረዱት ሰንጋ በሬዎች ሆድ ዕቃ ውስጥ ወርቅ ተገኘ፡፡ የከንባታ ዞን የመንግሥት ኮሚኒኬሽን ጉዳዮች መምሪያ ኃላፊ አቶ ዳዊት ሀንዲኖ ለኢቢሲ ዶት ስትሪም እንደገለፁት፤ ለበዓል ከታረዱ 2 በሬዎች ውስጥ የተገኘው ማዕድን ወርቅ መሆኑ ተረጋግጧል። በትናትናው እለት በከንባታ ዞን ሺንሺቾ ከተማ በአካባቢው ባህል  ሼማታ ተብለው የሚጠሩ ማህበሮች 8 ሆነው በመደራጀት ሰንጋ በሬ  ገዝተው እንደነበር አስታውሰዋል። የእርድ ሥነ ሥርዓት  በሚያከናውኑበት ወቅት ከበሬው ሆድዕቃ ውስጥ ለጊዜው ግራሙ በውል  ያልታወቀ ወርቅ መገኘቱን አስረድተዋል። የተገኘውን ወርቅ ከ80 ሺህ ብር የገመቱት ሰዎች መኖራቸውንም ጠቁመው፤ ባለቤቶቹ ግን ከዚህ በላይ ያወጣል ማለታቸውን አንስተዋል። በተመሳሳይ በከንባታ ዞን ዱራሜ ከተማ ለመሳላ በዓል ከተገዛው ሰንጋ በሬ 12.5 ግራም የሚያወጣ ወርቅ መገኘቱን አቶ ዳዊት ሀንዲኖ ተናግረዋል፡፡ =================== 💎⬇️⬇️⬇👇👇👇👇👇👇👇👇 የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇 📚 JOIN :@GTutorialclass           JOIN :@GTutorialclass

የመከላከያ ሰራዊት መልዕክት‼️ "የአሰብን ጥያቄ የማይቀበል ኢትዮጵያዊ ባንዳ ነው" መከላከያ ሰራዊት‼️ 👉"ወደን እና ፈቅደን ስለምንሞትላት ኢትዮጵያችን ጠንቅቀን እናውቃለን" ብሏል። የመከላከያ ሚ
+1
የመከላከያ ሰራዊት መልዕክት‼️ "የአሰብን ጥያቄ የማይቀበል ኢትዮጵያዊ ባንዳ ነው" መከላከያ ሰራዊት‼️ 👉"ወደን እና ፈቅደን ስለምንሞትላት ኢትዮጵያችን ጠንቅቀን እናውቃለን" ብሏል። የመከላከያ ሚኒስቴር በይፋዊ የፌስ ቡክ ገፁ ላይ ባሰፈረው መልዕክቱ ሠራዊቱ "ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ጥቅም መረጋገጥ የትኛውንም መስዋዕትነት ለመክፈል ለሰከንድ እንደማያቅማም" ገልጿል። ጷግሜ 4፣2017 ዓ.ም. የተመረቀውን የሕዳሴውን ግድብ በመጥቀስ "የቀይ ባሕር ጉዳይም ዕውን የማይሆንበት ምክንያት እንደሌለ በጽኑ እናምናለን" በማለት አቋሙን አሳውቋል። በመሆኑም "የቀይ ባሕር ብሎም የአሰብ ወደብ ጥያቄን በየትኛውም መነፅር ትክክል እንዳልሆነ ለመቀላመድ መሞከር ከባንዳነት ውጭ አንዳች ውኃ የሚያነሳ አመክንዮ ሊኖረው አይችልም" ሲል መከላከያ ሚኒስቴር መልዕክቱን አስተላልፏል። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የሕዳሴ ግድብ መጠናቀቁን አስመልክቶ በብሔራዊ ቴሌቪዥን በተላለፈ ውይይታቸው ላይ ቀይ ባሕር ከሰላሳ ዓመታት በፊት በኢትዮጵያ እጅ እንደነበረ ጠቅሰው "ስህተቱ ነገ ይታረማል" ማለታቸው ይታወሳል። #Andafta =================== 💎⬇️⬇️⬇👇👇👇👇👇👇👇👇 የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇 📚 JOIN :@GTutorialclass           JOIN :@GTutorialclass

በአፍሪካ TOP 5 #በውሃ ሀይል ማመንጫ ግድቦች BY POWER PRODUCTIONS CAPACITY👇 1. ህዳሴ ግድብ = 5150MW 👉ኢትዮጵያ 2. ኮይሻ ግድብ = 2160MW 👉 ኢትዮጵያ(ግንባታው
በአፍሪካ TOP 5 #በውሃ ሀይል ማመንጫ ግድቦች BY POWER PRODUCTIONS CAPACITY👇 1. ህዳሴ ግድብ = 5150MW 👉ኢትዮጵያ 2. ኮይሻ ግድብ = 2160MW 👉 ኢትዮጵያ(ግንባታው 65% የተጠናቀቀ) 3. ጁሊየስ ኔሬረ ግድብ = 2115MW 👉 ታንዛኒያ 4. ASWAN ግድብ = 2100MW 👉 ግብፅ 5. Cahora Bassa ግድብ = 2075MW 👉 ሞዛምቢክ =================== 💎⬇️⬇️⬇👇👇👇👇👇👇👇👇 የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇 📚 JOIN :@GTutorialclass           JOIN :@GTutorialclass

🚨የማኅበራዊ ሚዲያ SCAM ማስጠንቀቂያ💸 በአሁኑ ጊዜ በማኅበራዊ ሚዲያ (በተለይ ፌስቡክ እና ሌሎች) ላይ የተለያዩ የማጭበርበር ዘዴዎችን በመጠቀም ህዝብን የሚያታልሉ ግለሰቦች እና ቡድኖች በስፋት እየተበራከቱ ነው። ### የሚጠቀሟቸው ዋና ዋና የማታለያ መንገዶች: 1.  የሐሰት የሥራ ዕድሎች: "በቀን ከ1-3 ሰዓት ብቻ በምትፈልጉበት ቦታ ሆናችሁ የምትሰሩት የትርፍ ሰዓት ስራ አለ" ወይም "ራይደር (Rider) ሰራተኛ እንፈልጋለን" የሚሉ ማስታወቂያዎች። 2.  የውሸት ሽልማቶች/እድሎች:     * በሰው ሰራሽ ብልህነት (AI) የተዘጋጁ የሐሰት ሽልማት ፎቶዎችን መጠቀም።     * የታወቁ ግለሰቦችን ንግግር አርትዕ (Edit) በማድረግ፣ የሐሰት ሀሳቦችን እንደ እውነተኛ ነገር በማስመሰል ማቅረብ። 3.  ዓለም አቀፍ መድረኮችን ተጠቅሞ ማሳመን:     * እንደ Amazon፣ eBay፣ Bonanza እና ሌሎች ታዋቂ ዓለም አቀፍ የንግድ መድረኮች (Platforms) ስም በመጥራት/በመጠቀም ሐሰተኛ የሥራ ወይም የኢንቨስትመንት ሶፍትዌሮችን መፍጠር። ### የማጭበርበሪያው ሂደት እንዴት ነው? 1.  ጅምር: መጀመሪያ በፌስቡክ ወይም በሌላ መድረክ ይገናኛሉ። 2.  ሽግግር: ውይይቱን ወደ WhatsApp ያዛውራሉ። 3.  ወደ ቴሌግራም: ጥቂት ካወሩ በኋላ በመጨረሻ ወደ ቴሌግራም እንዲሄዱ ያደርጋሉ።     * ምክንያት: WhatsApp ከፌስቡክ ጋር በቀላሉ የተገናኘ ስለሆነ፣ የማጭበርበሪያ ዘዴው ሪፖርት ከተደረገ በቀላሉ ሊያግደው (Ban) ይችላል። ስለዚህ ቴሌግራምን ይመርጣሉ። 4.  ገንዘብ ማጣት (Killing Process):     * መጀመሪያ ላይ የተወሰነ ገንዘብ ካስገቡ በኋላ ትዕዛዝ እንዲጨርሱ ተደርጎ አነስተኛ ገንዘብ ሊሰጧችሁ ይችላሉ።     * ከዚያ በኋላ "የዕድለኛ ትዕዛዝ (Lucky Order) ደርሶዎታል! እንኳን ደስ አለዎት። ይህ ትዕዛዝ ትልቅ ኮሚሽን አለው። ቶሎ ብር ጨምሩና ኮሚሽኑን አውጡ" እያሉ እያስመሰሉ ገንዘብ ያስገባሉ።     * ከዚያ በኋላ፣ በገንዘብዎ መጠን ልክ እያዩ፣ ትዕዛዝ ማምጣት የማይቻል እስከሚሆን ድረስ 'አደገኛ' ትዕዛዞችን (Lack Orders) እየጨመሩ ይሄዳሉ።     * ብዙ ሰው ይህን የገባውን ገንዘብ ለማውጣት በማሰብ ያለውን ንብረት (ቤት፣ መኪና ወዘተ) ጭምር እየሸጠ እስከ መጨረሻው ይከስራል። ### የሚደርስ ሌላ ጉዳት: በሚሞሉት መረጃ አማካኝነት Gmail፣ ስልክ ቁጥር፣ የይለፍ ቃል (Password)፣ የባንክ አካውንት መረጃዎቻችሁ እና ሌሎች የግል ፋይሎች ሊሰረቁና ሊዘረፉ ይችላሉ። --- ## 🛡️ እራስዎን ይጠብቁ! * ያለ በቂ ምርምር በቅጽበት በሚያገኙት ትርፍ የሚያታልሉ የሥራ ወይም የኢንቨስትመንት ጥሪዎችን ሙሉ በሙሉ ይራቁ! * የግል መረጃዎችን (የይለፍ ቃል፣ ባንክ አካውንት) በቀላሉ ለአላፊ አግዳሚ አይስጡ! 🙏 ይህንን ማስጠንቀቂያ ለሌሎች ያጋሩ (Share)! ብዙ ሰዎች እራሳቸውን ከዚህ አደጋ እንዲጠብቁ ይረዷቸዋል! 📚 JOIN :@GTutorialclass           JOIN :@GTutorialclass

ተይዛለች‼️ የቅዱሳን ስዕላትን በመቅደድ በማህበራዊ ሚዲያ ላይ ስታሰራጭ የነበረችውን ግለሰብ በቁጥጥር ስር ማዋሉን የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ አስታወቀ፡፡ ቤተልሄም ሚሊዮን ሳህሉ ሠሞኑን የ
ተይዛለች‼️ የቅዱሳን ስዕላትን በመቅደድ በማህበራዊ ሚዲያ ላይ ስታሰራጭ የነበረችውን ግለሰብ በቁጥጥር ስር ማዋሉን የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ አስታወቀ፡፡ ቤተልሄም ሚሊዮን ሳህሉ ሠሞኑን የቅዱሳን ስዕላት በመቅደድ በማህበራዊ ሚዲያ ማሰራጨቷ ይታወቃል፡፡ ኃይማኖትን ማንቋሸሽ እና ማዋረድ ተገቢነት የሌለው እና በህግ የሚያስጠይቅ ህገ-ወጥ ተግባር በመሆኑ ፖሊስ ግለሰቧን በፈፀመችው ድርጊት መስከረም 16 ቀን 2018 ዓ/ም በቁጥጥር ስር በማዋል ምርመራ እያጣራ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ አስታውቋል፡፡ =================== 💎⬇️⬇️⬇👇👇👇👇👇👇👇👇 📚 JOIN :@GTutorialclass           JOIN :@GTutorialclass

ትራማዶል‼️ በአዲስ አበባ የተለያዩ ትምህርት ቤቶች አንድ ፍሬ ትራማዶል መድኃኒት 15 ብር እየተሸጠ መሆኑ ተነገረ‼️ 👉ትራማዶል“ከድንገተኛ ሞት እስከ ቀጣይነት ያላቸው የጤና እክሎች ያስከትላል“
ትራማዶል‼️ በአዲስ አበባ የተለያዩ ትምህርት ቤቶች አንድ ፍሬ ትራማዶል መድኃኒት 15 ብር  እየተሸጠ መሆኑ ተነገረ‼️
👉ትራማዶል“ከድንገተኛ ሞት እስከ ቀጣይነት ያላቸው የጤና እክሎች ያስከትላል“
ከህክምና ትዕዛዝ ውጪ የማይሸጡ መድሃኒቶች ውስጥ አንደኛው የሆነውን ትራማዶል አግባብ ባልሆነ መልኩ በትምህርት ቤቶች ግቢ ውስጥ ተማሪዎች እየተጠቀሙት መሆኑ ተገልጿል ። በኢትዮጵያ  ትራማዶል የተሰኘውን መድሃኒት የሚጠቀሙ የወጣቶች ቁጥር ከዕለት ወደ ዕለት እየጨመረ መምጣቱ ተገልጿል ።  በአሁን ሰዓት ተማሪዎች ያለአግባብ እንደ ሱስ እየተጠቀሙባቸው ካሉ መድሃኒቶች መካከል ትራማዶል  መድሃኒት ቀዳሚውን ስፍራ መያዙን እና እና በሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤቶች 1ፍሬ ትራማዶል በ15 ብር እየተሸጠ እንደሚገኝ ብስራት ሬዲዮ ባደረገው ማጣራት ማረጋገጥ ችሏል። ትራማዶል በመድኃኒት መደብሮች በዘፈቀደ እንዳይሸጥ የኢትዮጵያ ምግብና መድሃኒት ባለስልጣን  በተለያየ ጊዜ ህጋዊና አስተዳደራዊ  እርምጃዎችን  እየወሰደ  ይገኛል። ይሁን እና አሁንም በድብቅ መድሃኒቱን የሚሸጡ ተቋማት መኖራቸውን ሰምተናል። በተጨማሪም ተማሪዎች በትምህርት ቤት ግቢ ውስጥ አደንዛዥ እጽ እና ኤሌክትሮኒክስ ሲጋራ  የሚጠቀሙ ተማሪዎች ቁጥር በከፍተኛ  ሁኔታ መጨመሩን ብስራት ሬዲዮ ተመልክቷል። ትራማዶል ከድንገተኛ  መሞት እስከ ቀጣይነት ያላቸው የጤና እክሎች ያስከትላል። በአንድ ግዜ በብዛት ከተወሰደ ለሞት ይዳርጋል። የአንጎል ንዝረት፣የኩላሊት መድከም/መባባስ፣ ለጡንቻ መቅለጥ እና ለከፋ የስነ ልቦና ችግር የሚዳርግ  ነው። ብስራት ሬዲዮ =================== 💎⬇️⬇️⬇👇 📚 JOIN :@GTutorialclass           JOIN :@GTutorialclass

ያስጠይቃል‼️ የገንዘብ ኖቶችን መርገጥና መበተን ያስቀጣል! በጭፈራ ቤት ገንዘብ መጣል - እስከ 3 ዓመት እስራት ሊያስከትል ይችላል! በቅርቡ፣ በተለያዩ የጭፈራ ቤቶችና የመዝናኛ ስፍራዎች ገንዘብን
+1
ያስጠይቃል‼️ የገንዘብ ኖቶችን መርገጥና መበተን ያስቀጣል! በጭፈራ ቤት ገንዘብ መጣል - እስከ 3 ዓመት እስራት ሊያስከትል ይችላል! በቅርቡ፣ በተለያዩ የጭፈራ ቤቶችና የመዝናኛ ስፍራዎች ገንዘብን መሬት ላይ በመጣል መረጋገጥ ወይም መበተን እየተለመደ መጥቷል። ይህ ድርጊት ግን አስደሳች ከመሆን ይልቅ ከባድ የሕግ ቅጣት የሚያስከትል መሆኑን ያውቃሉ? ሕግ ባለሙያ ወ/ሮ ሰብለ አሰፋ እንዳስረዱት፣ ማንኛውም የሀገር ገንዘብ ኖቶች ላይ ጉዳት ማድረስ ወይም ዋጋውን ማዋረድ በሕግ የሚያስቀጣ ድርጊት ነው። 📌 ሕጉ ምን ይላል? የኢትዮጵያ የወንጀል ሕግ አንቀጾች መሠረት፣ ገንዘብን መበተን፣ መርገጥ ወይም በማንኛውም መልኩ 'ማበላሸት' (Defacing of Currencies) ሲባል የሚታየው ድርጊት፦ * የሀገር ሀብትን ማበላሸትና * የገንዘብን ክብር መንካት እንደሆነ ይቆጠራል። ይህንን ድርጊት የሚፈጽም ሰው እስከ 3 (ሦስት) ዓመት በሚደርስ ጽኑ እስራት ሊቀጣ ይችላል! የገንዘብ ኖቶች የሀገርን የሉዓላዊነትና የኢኮኖሚ ጥንካሬ የሚያሳዩ በመሆናቸው፣ በአግባቡ ጥቅም ላይ መዋልና መከበር አለባቸው። በመዝናናት ሰበብ ገንዘብን መርገጥ ወይም መበተን የሀገሪቱን ገንዘብ ዋጋ ከማሳጣት አልፎ ሕግን መተላለፍ ነው። ለሁላችንም የሚጠቅም መልዕክት! ለመዝናናት ስንል ሕግ የምንጥስበት ወይም በውድ ዋጋ የምንገዛው የገንዘባችንን ክብር የምናዋርድበት መንገድ መሆን የለበትም። እባክዎ፣ በጭፈራ ቤቶችና መሰል ስፍራዎች ገንዘብን መሬት ላይ ከመጣልና ከመረገጥ ይቆጠቡ። ሕጉን እናክብር፣ የሀገራችንን ገንዘብ እንጠብቅ! 🛡️ ምንጭ: ወ/ሮ ሰብለ አሰፋ፣ ሕግ ባለሙያ Via- ጉርሻ =================== 💎⬇️⬇️👇👇👇👇👇👇👇👇 📚 JOIN :@GTutorialclass           JOIN :@GTutorialclass

The past and continuous tenses often work together to describe actions happening simultaneously in the past, or to describe an action that was interrupted. Here's how they go together with examples: 1. Describing Simultaneous Actions in the Past • When you want to show that two or more actions were happening at the same time in the past, you can use the past continuous for all of them. • Example: * "While I was studying, my roommate was listening to music." (Both actions were happening at the same time.) * "The birds were singing, and the sun was shining brightly." (A description of the scene at a particular moment in the past.) 2. Describing an Interrupted Action • You often use the past continuous to describe an action that was in progress when another action (usually in the past simple) interrupted it. • The past continuous describes the longer, ongoing action. • The past simple describes the shorter, interrupting action. • Example: * "I was walking down the street when I saw an old friend." (Walking was the ongoing action, and seeing the friend was the interruption.) * "She was cooking dinner when the phone rang." (Cooking was the ongoing action, and the phone ringing interrupted it.) * "As I was driving to work, I heard a strange noise." * "They were playing cards when the police arrived." 3. Using "while" or "as" to connect the clauses • Words like "while" and "as" can clearly link the past continuous and past simple clauses, showing the relationship between the actions. • Example: * "While I was eating breakfast, my sister took my car keys." * "As she was walking to school, it started to rain." * "While they were arguing, I left the room." 4. Background Description (Describing a Scene) • You can use the past continuous to set the scene or describe the background situation, and then use the past simple to describe specific events that happened within that scene. • Example: * "The wind was blowing fiercely, and the rain was pouring down. Suddenly, the lights went out." (The past continuous sets the scene, and the past simple tells what happened within that scene.) Common Structure: • When + Past Simple, Past Continuous • Past Continuous + when + Past Simple • While/As + Past Continuous, Past Simple • Past Simple + While/As + Past Continuous Key Points: • The past continuous emphasizes that an action was in progress at a specific time or over a period of time in the past. • The past simple emphasizes that an action was completed in the past. • The combination of the two tenses allows you to create more detailed and nuanced narratives about past events. Negative and Interrogative Forms: • You can use the negative and interrogative forms with both tenses in these combined sentences. • "I wasn't paying attention when he said my name." • "What were you doing when the fire started?" • "While I wasn't looking, someone took my lunch." Understanding how these two tenses interact will significantly improve your ability to describe past events in English clearly and effectively. To more Join here👇👇 📚 JOIN :@GTutorialclass           JOIN :@GTutorialclass

ከምፅዋ ታሪክ‼️ የብርጋዴር ጀኔራል ተሾመ ተሰማ የመጨረሻዋ መልዕክት-ከምፅዋ‼️ ከጥዋቱ 1:30 ሲሆን ጀነራል ተሾመ ተሰማ ምጽዋ ከተማ ላይ የተወሰኑ የጦር መኮንኖችንና ማዕረግተኞችን ሰብስበው ንግግ
+1
ከምፅዋ ታሪክ‼️ የብርጋዴር ጀኔራል ተሾመ ተሰማ የመጨረሻዋ መልዕክት-ከምፅዋ‼️ ከጥዋቱ 1:30 ሲሆን ጀነራል ተሾመ ተሰማ ምጽዋ ከተማ ላይ የተወሰኑ የጦር መኮንኖችንና ማዕረግተኞችን ሰብስበው ንግግር አደረጉ። "ሻዕብያ ያለ የሌለ ሃይሉን ተጠቅሞ ምጽዋን ለመያዝ ቆርጦ መነሳቱ ጥርጥር የለውም። እኔ የሚጠበቅብኝን አደራ ተወጥቻለሁ። ከጥር 30 ጀምሮ እስከ የካቲት 9/1982 የሞት ሽረት ትግል አድርጌያለሁ። ከዚህ በኋላ የራሴን ህይወት በክብር ማጥፋትና ለኢትዮጵያ ጀግኖች ታላቅ ተምሳሌት ከመሆን ሌላ አማራጭ የለኝም። ጀግንነት ማለት በሁሉም መልክ ለጠላት ምቹ ሁኖ አለመገኘት ነው። እኔ ዛሬ ብሞት ብሸነፍም በታሪክና በመጭው የኢትዮጵያ ትውልድ ፊት አልሸነፍም። የአጼ ቴወድሮስን እድል በማግኘቴ በጣም እኮራለሁ። ጎበዝ ስሙኝ! ይህ የአደራ መልክቴ ነው። ነገ ለኢትዮጵያ ህዝብ ይደርስ ይሆናል። ምን አልባት አምላክ ካለ ከእናንተ አንዱ መልዕክቴን ያደርስልኛል። ዛሬ ሻብያ ምጽዋን ይቆጣጠራል ይህ ደግሞ ለኢትዮጵያ ሀገሬ እና ህዝቧ ትልቅ አደጋ ነው ምናልባትም የኢትዮጵያ የተፈጥሮ ደንበር የሆነውንና ለዘመናት በአባቶቻችን የደም ዋጋ ጸንቶ የቆየውን የባህር በራችንን በመዝጋት በምድር ተወስነን እንድንቆይ ይደረግ ይሆናል። ይህ ደግሞ የሞት ሞት ነው። የፈለገ ጊዜ ይጠይቅ እንጂ የኢትዮጵያ ህዝብ የባህር በር አልባ ሁኖ በኢምፔሪያሊስቶችና ጋሻ ጃግሬወቻቸው ተሸንፎና እጁን አጣጥፎ አይቀመጥም። ይህ ከሆነ የአጼ ዮሐንስ፣ የራስ አሉላ አባነጋና የእኔን ጨምሮ የአብዮታዊ ሰራዊት አባላት አጥንትና ደም በኢትዮጵያውያን ትውልድ ሁሉ እስከ ዘላለሙ ይፈርዳል። ጊዜውን ጠብቆ የኢትዮጵያ ጀግና ምጽዋን ለኢትዮጵያ ህዝብ እንደሚያስረክብ እምነቴ የጸና ነው። አንድ ሰው ቤት ሲሰራ የሚሰራው ቤት በርና መስኮት አሉት። አንድ ሰው ደግሞ ሞተ እንበል መቃብሩ በርና መስኮት የለውም። ይህ ምሳሌ ከገባችሁ ባህር በር የሌላት ሀገር ሞቶ ከተቀበረ ሰው የምትለየው በትንሹ ነው። ቀይ ባህር ለእኔ ዘላለማዊ ቤቴ እንዲሆን ወስኛለሁ። ደስተኛ እና እድለኛ ጀነራል ነኝ። (ታደሰ ቴሌ ሳልባኖ-አየ ምፅዋ ) =================== 💎⬇️⬇️⬇👇👇👇👇👇👇👇👇 የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇 https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s https://t.me/+Vl6V8k9V3YNEOp2s

የት/ት ሚኒስቴር መልዕክት‼️ በ2017 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስዳችሁ ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ የመንግስት ዩኒቨርስቲዎች በመደበኛው ፕሮግራም ለመማር ያለ
የት/ት ሚኒስቴር መልዕክት‼️ በ2017 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስዳችሁ ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ የመንግስት ዩኒቨርስቲዎች በመደበኛው ፕሮግራም ለመማር ያለፋችሁ እና በምደባ ወቅት አዎንታዊ ድጋፍ ለምትሹ ተማሪዎች ማመልከቻችሁን በ https://student.ethernet.edu.et በኩል እስከ መስከረም 16/2018 ዓ.ም ድረስ እንድታመለክቱ እየገለጽን ምንም አይነት ማመልከቻ በአካል የማይቀበል መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል። ዘንድሮ በሪሚዲያል ፕሮግራም ለሚገቡ ተማሪዎች የ12ኛ ክፍል ውጤት ከ40% በላይ ያመጡ ሊሆን እንደሚችል ፕሮፌሰር ብርሃኑ ነጋ የተናገሩ ሲሆን የሪሚዲያል ፕሮግራም ቀስ በቀስ እየቀረ ይሄዳል ብለዋል። =================== 💎⬇️⬇️⬇👇👇👇👇👇👇👇👇 የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇 📚 JOIN :@GTutorialclass           JOIN :@GTutorialclass

ወጥ የሆነ ታሪፍ‼️ በመላ ሀገሪቱ ወጥ የሆነ የትራንስፖርት ታሪፍ ተግባራዊ ሊደረግ ነው‼️ ክልሎችንና የከተማ አስተዳደሮችን ጨምሮ በመላ ሀገሪቱ ወጥ የሆነ የሕዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት ታሪፍ ተግ
ወጥ የሆነ ታሪፍ‼️ በመላ ሀገሪቱ ወጥ የሆነ የትራንስፖርት ታሪፍ ተግባራዊ ሊደረግ ነው‼️ ክልሎችንና የከተማ አስተዳደሮችን ጨምሮ በመላ ሀገሪቱ ወጥ የሆነ የሕዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት ታሪፍ ተግባራዊ ሊደረግ መሆኑን የትራንስፖርትና ሎጀስቲክስ ሚኒስቴር ለአሐዱ አስታውቋል። ተሽከርካሪዎች ከአንዱ ክልል ወደሌላኛው ክልል ሲንቀሳቀሱ የተለያየ ታሪፍ እንደሚጠቀሙ በሚኒሰቴሩ የትራንስፖርት አገልግሎትና ቁጥጥር ዘርፍ አማካሪ አቶ አሰፋ ሀዲስ ለአሐዱ ተናግረዋል። በአዲስ አበባ እና ሸገር ከተማ እንኳን የነበረው ታሪፍ ተመሳሳይ እንዳልነበረ የገለጹም ሲሆን፤ ለአብነትም ከመገናኛ ወደ ጣፎ ሲሄድና ከጣፎ ወደ መገናኛ ሲመጣ ይለያይ እንደነበር አንስተዋል። የታሪፍ ወጥነት አለመኖር የአስተዳደር ጉዳዮችን ጨምሮ በርካታ ችግሮችን ያስከትል እንደነበር የተናገሩት አማካሪው፤ በመላ ሀገሪቱ ወጥ የሆነ ታሪፍ እንዲኖር ለማድረግ ሲሰራበት መቆየቱን ገልጸዋል። በዚህም መሠረት ከክልሎች ጋር ውይይት በማድረግ ቅድመ ዝግጅት ሥራዎች መጀመራቸውን አስረድተዋል። አጠቃላይ ታሪፉ ከነዳጅ በተጨማሪ የተሽከርካሪው ደህንነት፣ የሹፌርና የረዳት ደመወዝ እንዲሁም፤ የገበያ ሁኔታውን በተመለከተ ጥናት እንደተካሄደበት የገለጹም ሲሆን፤ ታሪፍ የሚወጣው ይህ ሁሉ ግምት ውስጥ ገብቶ ነው ብለዋል። በዚህም መሠረት በቅርብ ጊዜ ውስጥ ተግባራዊ እንደሚደረግ አስታውቀዋል። =================== 💎⬇️⬇️⬇👇👇👇👇👇👇👇👇 የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇 📚 JOIN :@GTutorialclass           JOIN :@GTutorialclass

ማሳሰቢያ‼️ በ2017 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ወስዳችሁ የማለፊያ ውጤት ላመጣችሁ ተማሪዎች በሙሉ፤ በ2017 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስዳ
ማሳሰቢያ‼️ በ2017 የትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ወስዳችሁ የማለፊያ ውጤት ላመጣችሁ ተማሪዎች በሙሉ፤ በ2017 ትምህርት ዘመን የ12ኛ ክፍል ማጠቃለያ አገር አቀፍ ፈተና ወስዳችሁ የዩኒቨርስቲ መግቢያ ውጤት ያመጣችሁና ለትምህርት ሚኒስቴር ተጠሪ በሆኑ የመንግስት ዩኒቨርስቲዎች በወጪ መጋራት (ስኮላርሽፕ) ለመማር ፍላጎት ያላችሁ ተማሪዎች የዩኒቨርሲቲ እና የትምህርት መስክ ምርጫችሁን በየትምህርት ቤታችሁ በተወከሉ መምህራን በኩል እስከ መስከረም 14/2018 ዓ.ም ድረስ ማስተካከል የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን። ማሳሰቢያ፡- 1. የኢትዮጵያ ሲቪል ሰርቪስ ዩኒቨርሲቲ ከ2018 ዓ.ም የትምህርት ዘመን ጀምሮ በተለያዩ የትምህርት ዘርፎች ተማሪዎችን ስሚቀበል ምርጫችሁ ውስጥ ማካተት የምትችሉ መሆኑን እንገልጻለን። 2.አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ፣ አዲስ አበባ ሳይንስና ቴክኖሎጂ እና አዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲዎች ምርጫ ውስጥ የማይካተቱ መሆኑን ትምህርት ሚኒስቴር አሳውቋል። =================== 💎⬇️⬇️⬇👇👇👇👇👇👇👇👇 የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇 📚 JOIN :@GTutorialclass           JOIN :@GTutorialclass

መብራት ለምን ተቋረጠ❓❓👇 በአዲስ አበባ እና በተወሰኑ የክልል ከተሞች በከፊል የኃይል መቋረጥ ተከስቷል‼️ ከሰበታ ቁጥር 1 የኃይል ማከፋፊያ ጣቢያ ወደ ጥቁር አንበሳ ኃይል ማከፋፊያ ጣቢያ፤ ከጥቁ
+1
መብራት ለምን ተቋረጠ❓❓👇 በአዲስ አበባ እና በተወሰኑ የክልል ከተሞች በከፊል የኃይል መቋረጥ ተከስቷል‼️ ከሰበታ ቁጥር 1 የኃይል ማከፋፊያ ጣቢያ ወደ ጥቁር አንበሳ ኃይል ማከፋፊያ ጣቢያ፤ ከጥቁር አንበሳ ኃይል ማከፋፊያ ጣቢያ ወደ አዲስ ዌስት ወይም ኮልፌ ማከፋፈያ ጣቢያ በተዘረጋዉ 132 ኪ.ቮ ኃይል ማስተላለፊያ መስመር ላይ መደበኛ የጥገና ሥራ ሲከናወን ውሏል፡፡ ይሁንና ጥገናው ተጠናቆ መስመር በሚሞከርበት ጊዜ በተፈጠረ የመስመሮች መነካካት በአዲስ አበባ እና በተወሰኑ የክልል ከተሞች የኃይል አቅርቦት መቋረጡን እና መስመሩን መልሶ ለማገናኘት እርብርብ እየተደረገ መሆኑን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ገልጿል።፡ =================== 💎⬇️⬇️⬇👇👇👇👇👇👇👇👇 የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇 📚 JOIN :@GTutorialclass           JOIN :@GTutorialclass

መብራት ተቋርጧል‼️ መብራት በደብረብርሃን፣በወልዲያ፣ በቆቦ፣በሸዋሮቢት፣በሰቆጣ፣በአዳማ፣በሁመራ፣በወላይታ፣ በቢሾፍቱ፣በአላማጣ፣በጅጅጋ፣ በቀብሪ ደሃር፣በባሌሮቤ በአፋር፣በአዲስ አበባ የተወሰኑ ቦታዎች
መብራት ተቋርጧል‼️ መብራት በደብረብርሃን፣በወልዲያ፣ በቆቦ፣በሸዋሮቢት፣በሰቆጣ፣በአዳማ፣በሁመራ፣በወላይታ፣ በቢሾፍቱ፣በአላማጣ፣በጅጅጋ፣ በቀብሪ ደሃር፣በባሌሮቤ በአፋር፣በአዲስ አበባ የተወሰኑ ቦታዎች እና በሌሎች የሀገሪቱ ክፍል ከ ምሽቱ 1:20 ሰዓት ጀምሮ መብራት መቋረጡን የአዩዘሀበሻ ቤተሰቦች ያደረሱን ጥቆማ ያመላክታል። =================== 💎⬇️⬇️⬇👇👇👇👇👇👇👇👇 የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇 📚 JOIN :@GTutorialclass           JOIN :@GTutorialclass

ጭማሪው አልተራዘመም‼️ ከያዝነው መስከረም ወር ጀምሮ ለመንግሥት ሠራተኞች ይፋ የተደረገው የደሞዝ ማሻሻያ አልተራዘመም፣ከመስከረም ወር ጀምሮ ታሳቢ የተደረገ ጭማሪ የተደረገው የደመወዝ ክፍያ ይፈፀማል
+1
ጭማሪው አልተራዘመም‼️ ከያዝነው መስከረም ወር ጀምሮ ለመንግሥት ሠራተኞች ይፋ የተደረገው የደሞዝ ማሻሻያ አልተራዘመም፣ከመስከረም ወር ጀምሮ ታሳቢ የተደረገ ጭማሪ የተደረገው የደመወዝ ክፍያ ይፈፀማል። "ተራዝሟል የሚለው መረጃ ከየት እንደመጣ አላውቅም። መረጃው ለህዝብ ይፋ ከተደረገ ጀምሮ ከመስከረም የሚጀምር የደሞዝ ጭማሪ ለማስፈፀም ስራ ስንሰራ ቆይተናል"- ሲሉ አንድ የሲቪል ሰርቪስ ኮሚሽን ባልደረባ ለመሰረት ሚዲያ ተናግረዋል። በዚህም አዲስ የደሞዝ ማሻሻያ መሰረት ዝቅተኛው የመንግሥት ሠራተኛ ደሞዝ ከብር 4,760 ወደ ብር 6,ዐዐዐ እንዲያድግ መደረጉ ይታወሳል። በተጨሜሪም ከፍተኛው የመንግሥት ሠራተኛ ደሞዝ ከብር 21,492 ወደ ብር 39,000 እንዲሁም የዲግሪ ተመራቂ መነሻ ደመወዝ ከብር 6,940 ወደ ብር 11,500 መደረጉ በወቅቱ ይፋ ተደርጎ ነበር። ይህም ለደመወዝ የሚወጣውን ጠቅላላ ዓመታዊ የመንግሥት ወጪ 56ዐ ቢሊዮን ብር ያደርሰዋል ተብሏል። ================== 💎⬇️⬇️⬇👇👇👇👇👇👇👇👇 የቴሌግራም ቻናላችንን join በማድረግ ወቅታዊ መረጃዎችን በቀላሉ ይከታተሉ፣ሊንክ👇 📚 JOIN :@GTutorialclass           JOIN :@GTutorialclass

በአማካይ አንድ ሰው 80 አመት ቢኖር... ይህ ማለት 960 ወራት ብቻ ነው ያለን።  ወይም 4,160 ሳምንታት ብቻ። እስኪ ቆም ብለህ አስብ.. የህይወትህ "ባትሪ" ያለው 4,160 ሳምንታት ብቻ ነው። አሁን እድሜህ 30 ከሆነ፣ 1,560 ሳምንታትህ አልቋል! ቀሪው 2,600 ብቻ ነው። እድሜህ 25 ከሆነ፣ 1,300 ሳምንታትህ ተቃጥሏል! ቀሪው 2,860 ነው። ጨዋታው ይሄ ነው፡ እያንዳንዱ ሳምንት አንድ 'Block' ነው አስበው፣ የህይወትህን ሳምንታት በሙሉ በወረቀት ላይ እንደ ትናንሽ ሳጥኖች ብትስላቸው።ከዛ እያንዳንዱ ያለፉት ሳምንታቶችህ በጥቁር ቀለም ቢቀቡና ያንን ምስል ብትመለከተው፣ ምን ይሰማሃል? ምን ያህል ብዙ ሳጥኖች በጥቁር እንደተቀቡ ስታይ ትደነግጣለህ። ምን ያህል ትንሽ ነጭ ሳጥኖች እንደቀሩህ ስታይ ትፈራለህ። ይህ ፍርሃት ግን ጥሩ ነው! ምክንያቱም እያንዳንዱ የቀረህ ነጭ ሳጥን ምን ያህል ውድ እንደሆነ እንድትረዳ ያደርግሃል! ለቀጣዩ አንድ ሳምንት፣ ይህንን አንድ ጥያቄ እራስህን ጠይቅ፦ "ይህ ሳምንት በህይወቴ ታሪክ ውስጥ ቢፃፍ፣ ርዕሱ ምን ይሆን ነበር?" ስለ ቢዝነሴ ያቀድኩበት ሳምንት? በከንቱ ጭንቀት ያሳለፍኩት ሳምንት? "ከምወዳቸው ሰዎች ጋር ጊዜ ያሳለፍኩበት ሳምንት" "ቲክቶክ ላይ Scroll እያረኩ ያባከንኩት ሳምንት"? ይህንን  ጥያቄ ስትጠይቅ፣ ጊዜን እንደ ገንዘብ ማየት ትጀምራለህ። እያንዳንዱን ቀን በዕቅድ ትኖራለህ። ለማይጠቅሙ ነገሮች ጊዜህን መግደል ታቆማለህ የቀሩህን ነጭ ሳጥኖች፣ በህይወትህ ውስጥ ምርጥ በሆኑት ታሪኮች ትሞላቸዋለህ። ጊዜህን እየገደልክ ነው ወይስ ኢንቨስት እያደረክበት ነው? 📚 JOIN :@GTutorialclass           JOIN :@GTutorialclass From That library.