en
Feedback
AAU-SSCCSF

AAU-SSCCSF

Open in Telegram

Addis Ababa University Sefere Selam Campus Evangelical Students' Fellowship 💒 - የምስራች ወንጌል Fellowship Acc (CBE):1000764582032 Eden temesgen and kirubel kebede Leaders @Harepi7 @Addisu1243 @Eeetewa @Edentemesgen @EyuYoBa @Abdi412 @kirambelkebede

Show more
1 042
Subscribers
-124 hours
+67 days
+1030 days
Posts Archive
2nd years አልተቻሉም🔥

Congratulations 🎉🎉 🥇.Samuel 3rd year 🥈. Bikiltu 2nd year 🥉. Yabsira 2nd year የተሳተፉችሁ ሁሉ ጌታ ይባርካችሁ🤗

አሸናፊዎቹን ልናሳውቅነው🥉🥉🥇
አሸናፊዎቹን ልናሳውቅነው🥉🥉🥇

photo content

5 minutes left

8 minutes left🔥

1. የተራኪውን ወደ ሳውዲ አረቢያ መሄድ ዋና ዓላማ በትክክል የሚገልጸው የትኛው ነው? A. በሳውዲ ቋሚ ሥራ ማግኘትና ከዚያ ቤተሰቡን ማምጣት B. ገንዘብ ማግኘት፣ ከዚያም እድሉ ካለ ወደ አውሮፓ መውጣት C. በሳውዲ የእስልምና ትምህርት መማርና ከዚያ ወደ ኢትዮጵያ መመለስ D. በንጉሳዊ ቤተሰብ ቤት ለመሥራት በተለይ ተመርጦ መሄድ E. ከሱስ ለመላቀቅ ወደ ሌላ ሀገር መሰደድ 2. አብደረሃማን ለተራኪው በመጀመሪያ የነበረው ሚና ከሚከተሉት የትኛው ጥምረት ነው? A. አሰሪው፣ የመንፈሳዊ አባቱና የአረብኛ መምህሩ B. የንጉሳዊ ቤተሰቡ አባል፣ አለቃውና ሹፌሩ C. ሹፌር፣ ተቀባይና እስኪለምድ ድረስ የመግባቢያ እገዛ የሚያደርግ D. የመስጊድ ኢማም፣ አስተማሪና የሥራ ተቆጣጣሪ E. የእስልምና ጉዳይ ቢሮ ሠራተኛና የሰርተፊኬት አዘጋጅ 3. ስለ አሚር ስዑድ ትክክለኛው የቱ ነው? A. የቤቱ ዋና አሚር እና የሁሉም ሠራተኞች የመንፈሳዊ አባት B. የእስልምና ጉዳይ ቢሮ ኃላፊና የሰርተፊኬት ሰጪ C. የአብደረሃማን አለቃ፣ የሥራ አሰልጣኝና የመስጊድ ኢማም D. የሽማግሌው አሚር ሹፌርና የቤቱ የሥራ አስኪያጅ E. የግቢው መንፈሳዊ አባት፣ የሠራተኞች ተቆጣጣሪ 4. ተራኪው “አሊ” የሚለውን ስም ለመምረጥ ቀጥተኛ ምክንያቱ ምን ነበር? A. አሚር ስዑድ የመረጠለት ስም ስለነበር B. በሳውዲ የተሰጠውን ስም ለመቀበል ግዴታ ስለነበረበት C. የሰፈሩ ሙስሊም ጓደኛው አሊ እንደነበርና እሱን ስለዘከረው D. በጣም ልጅ ሳለ ጓደኞቹ አሊ ይሉት ስለነበረ E. የአረብ ልዑል ስም ስለሆነ ለሥራ እንደሚጠቅመው 5. ተራኪው “እስልምና ትክክል ከሆነ በቃ የምሬን ሙስሊም ልሁን” የሚለውን ውሳኔ ከመወሰኑ በፊት ምን አደረገ? A. እስላማዊ ትምህርት የሚሰጡ መጽሐፍትን ሰበሰበ B. ወደ ኢትዮጵያ ለመመለስ ቪዛ እንድታስመታለት እናቱን ጠየቀ C. የክርስቲያን ስብሰባ ፈልጎ ተቀላቀለ D. መንጃ ፈቃድ ለማውጣት ወደ ደላ ሄደ E. ከአሚር ስዑድ ጋር ረጅም ክርክር አደረገ 6.ተራኪው መጽሐፍ ቅዱስን ለማግኘት የተጠቀመበት የሰዎች ቅደም ተከተል የትኛው ነው? A. ነብዩ → ግርማ → ሙስሊሙ ሰው B. ነብዩ → ሙስሊሙ ሰው → ግርማ C. ግርማ → ነብዩ → ሙስሊሙ ሰው D. ሙስሊሙ ሰው → ነብዩ → ግርማ E. ሙስሊሙ ሰው → ግርማ → ነብዩ 7. ተራኪው መጽሐፍ ቅዱስን ማንበብ የጀመረው የትኛውን መንገድ በመከተል ነው? A. ከወንጌላት ጀምሮ ወደ ብሉይ ኪዳን B. ከመዝሙር ጀምሮ ወደ ወንጌላት C. ከዘፍጥረት መጀመሪያ ምዕራፍና ቁጥር ጀምሮ D. ከሐዋርያት ሥራ ጀምሮ E. ከመጨረሻው መጽሐፍ ጀምሮ ወደ መጀመሪያው 8. መንጃ ፈቃድ ለተራኪው ከተራ የሥራ ማስፋፊያ የበለጠ ጠቃሚ የሆነው ለምንድነው? A. የበለጠ ደሞዝ ስለሚያገኝ B. ወደ አውሮፓ በቀጥታ ለመሄድ ቪዛ ስለሚያስገኝ C. ከአሚር ስዑድ ጋር የበለጠ ለመቀራረብ D. የሳውዲ እስልምናን በተሻለ ለመማር E. ከቁጥጥሩ ርቆ ክርስቶስን ለመከተል እድል ስለሚሰጠው 9. ተራኪው በመጨረሻ ለቀጣይ 30 ዓመታት ያቀዳቸውን ሦስት ዋና አቅጣጫዎች በትክክል የያዘው የትኛው ነው? A. 40 አጥቢያዎች ፣ የአቅበተ እምነት ማዕከል ፣ የሬዲዮ ጣቢያ B. 40 አጥቢያዎች፣ የስልጠና ማዕከል፣ የሬዲዮ ጣቢያ C. 40 አጥቢያዎች፣ የስልጠና ማዕከል፣  ቲቪ ቻናል D. የስልጠና ማዕከል፣ የአቅበተ እምነት ማዕከል ፣ የመጽሐፍ ቤት E. 40 አጥቢያዎች፣ የመንጃ ማሰልጠኛ፣ የሳተላይት ሬዲዮ 10. ተራኪው ከሳውዲ ከተመለሰ በኋላ ምን ዓይነት ሥራዎችን ጀመረ?

Let's Go🔥🔥🔥

ለጥያቄና መልሱ የሚረዱን ህጎች 👉20 ደቂቃ ላይ መልሶቻችሁን መላክ አለባችሁ 👉የተላከውን መልስ Edit ማድረግ ከ ውድድሩ ውጭ ያስደርጋል 👉ተመሳሳይ ውጤት ከመጣ ቀድሞ የላከው አሸናፊ ይሆናል 👉መልሶቻችሁን @harepi7 ላይ መላክ መልካም ዕድል🔥

We need more reactions to start! 🔥

We need more reactions to start! 🔥

Are u ready? 👍

5 minutes Left🔥🔥🔥

ለጥያቄና መልሱ 1 hour left 💥💥💥💥

2 hours left💥💥💥

ዛሬ ማታ 3 ሰዓት ላይ ከጽሁፉ(የዛሬ 21 ዓመት it's only 17 pages)የጥያቄና መልስ ይኖረናል እና 👉Campusም ይሁን 👉ቤት ያላችሁ also 👉Postgraduates or any families of our channel መሳተፍ ትችላላችሁ ለአሸናፊዎች የካርድ ሽልማት እናበረክታለን       🥇. የ100 ብር ካርድ       🥈. የ50 ብር ካርድ       🥉. የ25 ብር ካርድ ⛪️በዚህ Channel lay ⏰ ዛሬ ማታ 3:00 ላይ

........ነገር ግን በዚህ እስልምናን የማወቅ ጥረቴ መካከል እስከ ዛሬ ድረስ በሚገርመኝ ሁኔታ አንድ ነገር ተከሰተ። የምር እና ከልቤ የሆነ ፀሎት ፀለይኩኝ። ሳውዲ በገባሁ በሰባተኛው ወር መኝታ ክፍሌ ገብቼ በህይወቴ ለመጀመሪያ ጊዜ በጉልበቴ ተንበርክኬ እውነተኛ ፀሎት ፀለየኩ። “እግዚአብሔር ሆይ አንተ በእውነት ካለህ ትክክለኛውን ሃይማኖት ጠቁመኝ” ብዬ በምጥ ፀሎት ለመንሁት። እስከዚያ ጊዜ ድረስ በራሴ እጨነቃለሁ እንጂ እግዚአብሔርን ለምኜ አላውቅም ነበርና። ከዚያም ቀን በኋላ በልቤ አንድ ሃሳብ መጣልኝ “እስልምና እውነተኛ ሃይማኖት ከሆነ የምሬን ሙስሊም ልሁን ነገር ግን እስኪ ስለ ክርስትናም ልወቅ ለዚህ ጥረቴም ያግዘኛል” ብዬ አሰብሁ። ለዚህም እርምጃዬ እንዲረዳኝ በቅድሚያ “መፅሐፍ ቅዱስ ማንበብ አለብኝ” ብዬም ወሰንኩ። ነገር ግን በሳውዲ አረቢያ ምድር ደግሞ መፅሐፍ ቅዱስ ከየት ይገኛል?። ሳውዲ አረቢያ እኮ ነው! ሳውዲ እስልምና መቶ እጅ ነው ተብሎ የሚነገርባት ሀገር ነች። መፅሐፍ ቅዱስ በሪያድ ከተማ ካሉ መጽሃፍት መደብሮች ሮጥ ተብሎ የሚገዛ ነገር አይደለም።..... የዛሬ 21 ኣመት page 5/17

በሰኞ ዕለት የነበረን የGeneral Fellowship የትምህርትና የፎቶ ማስታወሻ (2/12/2018) 💫የገላትያ መጽሐፍ Theme Exposition💫 📖ምዕራፍ 3፣ 4 እና 5📖 📝ጳውሎስ እውነ
+9
በሰኞ ዕለት የነበረን የGeneral Fellowship የትምህርትና የፎቶ ማስታወሻ (2/12/2018) 💫የገላትያ መጽሐፍ Theme Exposition💫 📖ምዕራፍ 3፣ 4 እና 5📖 📝ጳውሎስ እውነተኛ ወንጌል የኢየሱስ ክርስቶስን መስቀል በሰው ልብ ውስጥ በግልጽ እንደሚስል ይነግራቸውና በእምነት የጀመሩትን በስጋ ፍጹም ለማድረግ መጣራቸውን ይነቅፋል። ይህንንም ለማስረገጥ አብርሃምን እንደ ምሳሌ ያነሳና አብርሃም አምኖ እንደጸደቀ እንዲሁ አህዛብም በእምነት እንደሚጸድቁ ይነግራቸዋል። 📌የረሱትን እውነት ማለትም ከህግ በታች እያሉ በእርግማን ስር ወይም በእግዚአብሄር ቁጣ ስር እንደነበሩ፣ ከዚህም እርግማን ነጻ ያውጣን ዘንድ በእንጨት ላይ ሞቶ ስለ እኛ እርግማን የሆነልን ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ እንደሆነ ያስታውሳቸዋል። 📖ህግ ያስፈለገበትም ምክንያት ሁሉም ኃጢአተኛ መሆኑን አውቆ ይድን ዘንድ ወደ ጌታ ኢየሱስ ክርስቶስ እንዲመለከት እንደሆነ ይነግራቸዋል። እኛም ከዚህ ድህነት ተካፋዮች ሆነን የእግዚአብሄርን ልጅነት እንድናገኝ ኢየሱስ ክርስቶስ ሰው ሆኖ ተገለጠ፤ ከዚህም የተነሳ የእግዚአብሔር መንግስት ወራሾች ለመሆን በቅተናል። 📎ሐዋርያውም ከዚህ እውነተኛ ወንጌል የተለየው የሚሰብክ ማንም ይሁን ማን ፍርዱን እንደሚቀበል ይነግራቸዋል። በመጨረሻም የህግ ሁሉ ማሰሪያ ፍቅር እንደሆነና በጌታ ላይ ባለን እምነት ከጸደቅን በመንፈስ ልንኖር እንደሚገባ ያስረዳል። #AAUSSCCSF #GENERAL_FELLOWSHIP #MONDAY #SERMON_TIME #AAUSefereSelamFELLOWSHIP

20 minutes prayer for Unreached People ነገድ ብሔር፣ ወይቶ የህዝቡ ስም፡ ነገደ ወይጦ የሚገኙበት ቦታ፡ ሰሜን ምዕ. ኢትዮጲያ የህዝቡ ቁጥር 2,500 የህዝቡ ቋንቋ፡ አማርኛ የ
20 minutes prayer for Unreached People
ነገድ ብሔር፣ ወይቶ
የህዝቡ ስም፡ ነገደ ወይጦ የሚገኙበት ቦታ፡ ሰሜን ምዕ. ኢትዮጲያ የህዝቡ ቁጥር 2,500 የህዝቡ ቋንቋ፡ አማርኛ የህዝቡ ዋነኛው ሃይማኖት፡ እስልምና ክርስትና በ%፡ 4.40% ወንጌል አማኞች በ%፡ 0.67% መፅሐፍ ቅዱስ በቋንቋቸው ፡ አለ የኢየሱስ ፊልም በቋንቋቸው ፡ አለ መዝ 67፥1-7

ነገድ ብሔር፣ ወይቶ የህዝቡ ስም፡ ነገደ ወይጦ የሚገኙበት ቦታ፡ ሰሜን ምዕ. ኢትዮጲያ የህዝቡ ቁጥር 2,500 የህዝቡ ቋንቋ፡ አማርኛ የህዝቡ ዋነኛው ሃይማኖት፡ እስልምና ክርስትና በ%፡ 4.40% ወ
ነገድ ብሔር፣ ወይቶ
የህዝቡ ስም፡ ነገደ ወይጦ የሚገኙበት ቦታ፡ ሰሜን ምዕ. ኢትዮጲያ የህዝቡ ቁጥር 2,500 የህዝቡ ቋንቋ፡ አማርኛ የህዝቡ ዋነኛው ሃይማኖት፡ እስልምና ክርስትና በ%፡ 4.40% ወንጌል አማኞች በ%፡ 0.67% መፅሐፍ ቅዱስ በቋንቋቸው ፡ አለ የኢየሱስ ፊልም በቋንቋቸው ፡ አለ መዝ 67፥1-7