922
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
ለ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ነገ scholastic ፈተና የሚሰጥ ሲሆን በተጨማሪም ሶሻል ሳይንስ ተማሪዎች አርብ 16/10/15 9:00ሰዓት ጀምሮ Model exam on Ethiopian History ላይ ትኩረት የደረገ 100 ጥያቄዎች የምትፈተኑ መሆኑን እንዲሁም
ለNatural sci Biology model exam የሚሰጥ መሆኑን አውቃችሁ ዝግጅት እንድታደርጉና በሰዓቱ እንድትገኙ እናሳውቃለን አቴንዳንስ ይያዛል፨
ለ12ኛ ክፍል ተማሪዎች በሙሉ ነገ ማክሰኞ ሰኔ 13 /2015 9:00 ሰዓት ላይ የሂሳብና አፕቲቲዩድ ፈተና 164 ጥያቄዎች ተፈትናችሁ የጥያቄዎቹ መልሶች ስለሚሰራላችሁ ሁላችሁም በሰዓቱ እንነድትገኙ አቴንዳስ ይያዛል፨
ት/ቤቱ
