en
Feedback
Aboker prepartory school official channel

Aboker prepartory school official channel

Open in Telegram
922
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
Posts Archive
I wish you all the best on your exam.Good Luck Abadi

ቀን 22/11/2015   ለ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ተፈታኝ ተማሪዎች በሙሉ      በ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ የሀገር አቀፍ ፈተና ተፈታኝ  የተፈጥሮ ሳይንስ (natural  Science)ተማሪዎች በሙሉ በቅድሚያ እንኳን ለምትናፍቁት እና የልፋታችሁን ፍሬ ለምትሰበስቡበት ቀን አደረሳችሁ እያልን  ፈተናው የተሳካ እንዲሆንላችሁ መልካሙን ሁሉ እየተመኘን ነገ ሀምሌ 23/2015 ዓ.ም ከጠዋቱ 1:00 ሰዓት ላይ በት/ቤታችሁ ቅጥር ግቢ በመገኘት  ወደ መፈተኛ ጣቢያችሁ እንድገቡ ሲል ት/ ቤቱ ያሳውቃል።      ማሳሰቢያ 1. ማንኛውም ተማሪ ት/ት ሚኒስተር      ያስቀመጠውን ህገ-ደንብ የመፈፀም    ግዴታ አለበት። ነገር ግን የተባለውን      ጋዜጣዊ መግለጫ ተላልፎ የሚገኝ ማንኛውም ተማሪ ኃላፊነቱን የሚወስደው እራሱ ተማሪው ነው። 2. ተማሪዎች  ወደ ፈተና ጣቢያ ሲትሄዱ የት/ቤቱን ህግ-ደንብ በማክበር  መገኘት። 3.ነገ ማለት ሀምሌ 23/2015 ዓ.ም ወደ ፈተና ጣቢያ ስትሄዱ መታወቂያ እና አድሚሽን ካርዳችሁን መያዘችሁን አረጋግጡ። 4. ዩኒፎርማችሁን በመልበስ ነገ ሀምሌ 23/2015 ዓ.ም ወደ ፈተና  ጣቢያ የምትገቡ መሆኑን እናሳስባለን።   ሰዓት ይከበር!!!!                                         ት/ቤቱ

Repost from Teshale Hunegnaw
For all my Natural Science students, I wish all the best for the upcoming national exam.dont worry about any gossip!!!! Good luck!!!!!!

To ABOKER Natural Science students I wish all the best for the upcoming ESSLCE. GOOD LUCK. Abadi

ቀን 16/11/2015   ለ12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና ተፈታኝ ተማሪዎች በሙሉ      በ2015 ዓ.ም የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ የሀገር አቀፍ ፈተና ተፈታኝ  የማህበራዊ ሳይንስ (Social Science)ተማሪዎች በሙሉ በቅድሚያ እንኳን ለምትናፍቁት እና የልፋታችሁን ፍሬ ለምትሰበስቡበት ቀን አደረሳችሁ እያልን  ፈተናው የተሳካ እንዲሆንላችሁ መልካሙን ሁሉ እየተመኘን ነገ ሀምሌ 17/2015 ዓ.ም ከጠዋቱ 1:00 ሰዓት ላይ በት/ቤታችሁ ቅጥር ግቢ በመገኘት  ወደ መፈተኛ ጣቢያችሁ እንድገቡ ሲል ት/ ቤቱ ያሳውቃል።      ማሳሰቢያ 1. ማንኛውም ተማሪ ት/ት ሚኒስተር      ያስቀመጠውን ህገ-ደንብ የመፈፀም    ግዴታ አለበት። ነገር ግን የተባለውን      ጋዜጣዊ መግለጫ ተላልፎ የሚገኝ ማንኛውም ተማሪ ኃላፊነቱን የሚወስደው እራሱ ተማሪው ነው። 2. ተማሪዎች  ወደ ፈተና ጣቢያ ሲትሄዱ የት/ቤቱን ህግ-ደንብ በማክበር  መገኘት። 3.ነገ ማለት ሀምሌ 17/2015 ዓ.ም ወደ ፈተና ጣቢያ ስትሄዱ መታወቂያ እና አድሚሽን ካርዳችሁን መያዘችሁን አረጋግጡ። 4. ዩኒፎርማችሁን በመልበስ ነገ ሀምሌ 17/2015 ዓ.ም ወደ ፈተና  ጣቢያ የምትገቡ መሆኑን እናሳስባለን።   ሰዓት ይከበር!!!!                                         ት/ቤቱ

የፌዴራል ግብረ ኃይል ውሳኔ እንዲያውቁት "✍️አስቸኳይ ማሳሰቢያ ለሁሉም ዩኒቨርሲቲዎች በተፈቀዱ ነገሮች ውስጥ ስልክን ጨምሮ የተከለከሉ ነገሮችን ደብቀው ወደ ዩኒቨርሲቲ ግቢ የመጡ ተፈታኞች እጅ ከፍንጅ የተያዙ እንደሆነ ሆነ ብለውና አስበው የፈተና እስር/ር መመሪያ ጥሰት ለመፈጸም የተዘጋጁ ስለሆነ ወደ መጡበት ወረዳቸው እንዲመለሱ እንዲደረግ እና ለዚሁ በተዘጋጀ ቅጽ ሪፓርት እንዲደረግልን እናሳውቃለን። ፈተና ስርቆትና ኩረጃ ትውልድ ገዳይ ስለሆነ በጋራ እንእከላከል። ከአክብሮት ጋር እሸቱ ከበደ ዋና ዳይሬክተር"

Wish you a Good luck for those of you who are taking the grade 12 Entrance exam. Your diligent work and dedication will influence your result to emerge. Hope you pass with flying colors. Good luck! Y.Bekele

Wish you a Good luck for those of you who are taking the grade 12 Entrance exam. Your diligent work and dedication will influence your result to emerge. Hope you pass with flying colors. Good luck! Y.Bekele

Wish you a Good luck for those of you who are taking the grade 12 Entrance exam. Your diligent work and dedication will influence your result to emerge. Hope you pass with flying colors. Good luck!

Repost from Teshale Hunegnaw
For all Grade 12D Aboker preparatory schools students, You must return back your text to me on Friday 4:15, your home room teacher Teacher Teshale.H!!

4_5884287418097471498.docx0.12 KB

ቀን 8/11/2015 ለአቦከር ተ/ቤት ተማሪዎች በሙሉ ነገ እሁድ ሀምሌ 9ቀን 2015 ዓም የወላጆች ቀን የሚከበርና የውጤት መግለጫ በመሆኑ ከ9-11 ክፍል ያላችሁ ተማሪዎች ከወላጆቻችሁ ጋር ጠዋት 2:30 እንድትገኙ ጥሪያችንን እናስተላልፋለን ት/ቤቱ

ABOKER GRADE 12 FINAL MODEL EXAM SCHEDULE.docx0.12 KB

+7
Grade 12 Biology Module.pdf5.13 MB

grade 10 short notes.pdf1.61 MB