cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

feker songs

በስልክ የተቀዱ መዝሙሮች...... 📲 አዳዲስ መዝሙሮች...... 🔊 በስልክ የተቀዳ ግጥም .....📣 የተጻፉ ግጥም.........📔 ጥቅስ ......📖📖📖 አዝናኝ መልእክት.........🤣🤣😂 ሁሉንም በአንድ ላይ......... 😇 አብረውን ለመስራት እና ለአስተያየት... 📝 አጋር ቻናላችን:- @Healing_Schooll 👇👇 @minti3 እህት ቻናል @onlyshowjesus

Show more
Advertising posts
637
Subscribers
No data24 hours
-37 days
-930 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

Show all...
ግሎሪ ሾው Glory Show ረቡኒ መዝሙር ከትንሳኤ በአል ጋር ምን አገናኘው?ዘማሪ ዳጊስ ምን አለ?

ሲ ኤ ሲ ኢትዮጵያ ቲቪ የሰማይ አምባሳደሮች የወንጌል ድምጽ ለህዝብ ሁሉ። CAC ETHIOPIA TV is Heavens Ambassadors Gospel Voice for all nation. Facebook

https://www.facebook.com/profile.php?id=100089446643927

Telegram

https://t.me/CACEthiopia

Twitter:

https://twitter.com/cacethiopiatv

Tiktok: CAC Ethiopia - Pastor Matewos (@cacethiopia) TikTok | Watch CAC Ethiopia - Pastor Matewos's Newest TikTok Videos ሲ ኤ ሲ ኢትዮጵያ ቲቪን በናይል ሳት ለመከታተል ተከታዮቹን መረጃዎች ይጠቀሙ Nile Sat Freq: 11636 Symb: 27500 FEC: ¾ POL: Ver

Repost from N/a
“ሕፃን ተወልዶልናልና ወንድ ልጅም ተሰጥቶናልና፤ አለቅነትም በጫንቃው ላይ ይሆናል፤ ስሙም ድንቅ መካር፥ ኃያል አምላክ፥ የዘላለም አባት፥ የሰላም አለቃ ተብሎ ይጠራል።” ኢሳ9፥6 የተወለደው ህፃን ብቻ ሳይሆን ሁሉ በሁሉ ነው! መጪው ዘመናችን ማንነቱን ይበልጥ በማወቅ በርሱ የምናርፍበት ይሁንልን! መልካም በአል!
Show all...
Repost from N/a
                   ሐዎርያው ጶውሎስ ስለ ቤተ ክርስቲያን መሪዎች ያለው አስተምህሮ          ፦ልክ እንደ ታማኝ ቤተሰብ አሰተዳዳሪ (መሪ) ነው በአግባቡ ትዳሩን የሚመራ ልጆቹን የሚያስተዳር መሆን እንዳለበት ያመለክታል ምክንያቱም የእግዚአብሄርን ቤት አደራ ለመወጣት የአባትነትና የአስተዳደር ህይወትን ይጠይቃል         1 Timothy 3 (አማ) - 1 ጢሞቴዎስ 4: ልጆቹን በጭምትነት ሁሉ እየገዛ የራሱን ቤት በመልካም የሚያስተዳድር፤         በተጨማሪም፦ እንግዳ ተቀባይ እንደሚገባ የሚሰራ ሰራተኛ የሆነ የአንዲት ሚስት ባል እንዲሆንም ጥሩ ምሳሌነትን እንደሚጠበቅበት ጠንከር ባለ መልኩ አጉልቶ ያስገነዝባል                 1 Timothy 3 (አማ) - 1 ጢሞቴዎስ 2: እንግዲህ ኤጲስ ቆጶስ እንዲህ ሊሆን ይገባዋል፤ የማይነቀፍ፥ የአንዲት ሚስት ባል፥ ልከኛ፥ ራሱን የሚገዛ፥ እንደሚገባው የሚሰራ፥ እንግዳ ተቀባይ፥ ለማስተማር የሚበቃ፥         እንዲሁም የራሱን ቤት ማስተዳደር ካልቻለ የእግዚአብሄርን ቤት ማስተዳደር ስለማይችል አጠቃላይ በሳል አስተዳደርን ይጠይቃል                                  1 Timothy 3 (አማ) - 1 ጢሞቴዎስ 5: ሰው ግን የራሱን ቤት እንዲያስተዳድር ባያውቅ፥ የእግዚአብሔርን ቤተ ክርስቲያን እንዴት ይጠብቃታል?           በተጨማሪም ለማስተማር የበቃ ጠንቃቃ መሆን ይጠበቅበታል        Titus 1 (አማ) - ቲቶ 6: የማይነቀፍና የአንዲት ሚስት ባል የሚሆን፥ የሚያምኑም ልጆች ያሉት፥ ስለ መዳራትም ወይም ስለ አለመታዘዝ የማይከሰስ ማንም ቢኖር፥ ሹመው። 9: ሕይወት በሚገኝበት ትምህርት ደግሞ ሊመክር ተቃዋሚዎቹንም ሊወቅስ ይችል ዘንድ፥ እንደተማረው በታመነ ቃል ይጽና።
Show all...
Repost from N/a
         እንግዲህ ሐዎርያው ጶውሎስ መሪነትነ ከመልካም አባትነት ጋር እንዲሁም ከምሳልያዊ ማለትም ከስካር ከዝሙት ካልተገቡ ባሀርያት የፀዳ በመሆን ለሚከተሉት ህዝብ ምሳልያዊ ህይወት ይጠበቅበታል ይለናል            በተጨማሪም ታታሪ ሰራተኝነትን እንግዳ ተቀባይነትን የተላበሰ እንዲሆን ያዛል የሚከተሏቸው ህዝብም እግዝያብሄር ሰራተኛ አምላክ እንደሆነ ህዝቡም ሰራተኞች እንዲሆኑ እንደሚፈልግም ማሳያ ነው አለበለዝያ ስራ ፈትነት ይሰፍናል እንግዳ በማይቀበል መሪም መተዳደር እንዲሁ ክፍና ህብረትን የሚጎዳ ስለሆነ የተወገዘ ነው በጶውሎስ መልዕክት           ማስተማር መምከር የሚችል መሆን አለበትም ይላል የሚመራውን ህዝብ በእግዚአብሄር ቃል ማነፅ ከስህተት መጠበቅና ይኖርበታል       በእምነት የጠነከረ አዲስ ክርስቲያን ያልሆነ በማለት ካመነ በሀላ ረዘም ላለ ግዜ በጌታ ቤት የቆየ መሆን ይጠበቅበታል በሀላ በትዕቢት ተነፍቶ አባታዊ መሪነትን ወደ ስልጣን አዙሮ ችግር እንዳይፈጥር ማለት ነው ይሰመርበት አባታዊ አስተዳደር         1 Timothy 3 (አማ) - 1 ጢሞቴዎስ 6: በትዕቢት ተነፍቶ በዲያቢሎስ ፍርድ እንዳይወድቅ፥ አዲስ ክርስቲያን አይሁን።         በአጠቃላይ ሁለንተናዊ ዕድገትን መልካም ስነምግባርን ምሳሌነትን ተግባቦትንና ቅድስናና አባታዊ አስተዳደር ላይ ያተኩራል
Show all...
Great! Now you need to add @youtube as an administrator to this channel.
Show all...
Done
Repost from Only Show Jesus
Show all...
Gospel Singer Wendesen Abera