S H E K A Y I N A H
ይህ #የሸካይና ፔጅ ነው የዚህ አገልግሎት አላማ #ቤተክርስቲያን ወደ ተገለጠው የእግዚአብሔር ክብር (ኢየሱስ) እለት ተዕለት እንድትጠጋ ማገዝ ነው:: ይህ ቻናል የተከፈተው #የእግዚአብሔርን_ክብር ለተጠሙ ገንዘብ፣ዝሙት፣ውሸት አና ሀጢያትን #ከእግዚአብሔር ጋር በሰዋች ህይወት እና አገልግሎቶች አንድ ላይ ማየት ለሚያስለቅሳቸው #ተሀድሶ ለሚሹ አማኞች ነው።@yabinasa
Show more599Subscribers
No data24 hours
-27 days
-330 days
Posting time distributions
Data loading in progress...
Find out who reads your channel
This graph will show you who besides your subscribers reads your channel and learn about other sources of traffic.Publication analysis
Posts | Views | Shares | Views dynamics |
01 . #መድሃኒቴ
ወንድወሰን - የትንሳኤ ዝማሬ
▷ @shekayinah◁
▷ @shekayinah ◁
△Join Us△ | 74 | 2 | Loading... |
02 የመታዘዝ ትምህርት ጥጉ መስቅል ላይ እየሱስ የሰራው ስራ ነው
አዳም ፍሬ እሳካለመብላት መታዘዝ ከበደው ኢየሱስ ግን እስክ መስቀል ሞት ታዘዘ
”በአንዱ ሰው አለመታዘዝ ብዙዎች ኀጢአተኞች እንደ ሆኑ፣ በአንዱ ሰው መታዘዝ ደግሞ ብዙዎች ጻድቃን ይሆናሉ።“
ሮሜ 5:19
#ትሁት_ታዛዥ
@shekayinah
#ፋሲካ_ወንጌል_ነው_በዓል_አይደለም
#SHEKAYINAH_PASSOVER
#ይህ_ሁሉ_ለእኔ_ነው
#SHEKAYINAH_MESSAGE | 73 | 0 | Loading... |
03 የሚከተላቹ ሰው የመሰላቹትን ነው ሚመስለው ጻውሎስን የሚመስል ሰው ኢየሱስን ነው ሚመስለው::
እናንተ ብቻ ኢየሱስን ምሰሉ የተከተላቹ ኢየሱስን አለመምስሰል አይችልም::
ፊሊ 3:17
ወንድሞች ሆይ፥ እኔን የምትመስሉ ሁኑ፥ እኛም እንደ ምሳሌ እንደምንሆንላችሁ፥ እንዲሁ የሚመላለሱትን ተመልከቱ።
@shekayinah
#SHEKAYINAH_MESSAGE | 116 | 1 | Loading... |
04 ባሸነፈበት ፈውስ, ተአምራት እና የጥበብ ንግግር ሳይሆን የተሸነፈ በሚመስልበት መስቀል ላይ ዘላለማችን ተቀይሯል
ተምራዊ ኢየሱስን-የአይሁድ ህዝብ
ጠቢቡ ኢየሱስን-የግሪክ ህዝብ
ተስቅሎ የሞተውን ማን ይፈልጋል?
እኛ ግን ተአምራት የሰራውን እና ጥበብን ያወራውን ብቻ ሳይሆን የተሰቀለውን ክርስቶስን እንሰብካለን
#DAY_2
@shekayinah
#ይህ_ሁሉ_ለእኔ_ነው
#ፋሲካ_ወንጌል_ነው_በዓል_አይደለም
#SHEKAYINAH_PASSOVER | 385 | 4 | Loading... |
05 በግርግም የተወለደው በመስቀል ሊሞትልን ነው በመስቀል የሞተው ደግሞ እኛን ዳግም ሊወልደን ነው
@shekayinah
#ይህ_ሁሉ_ለእኔ_ነው
#ፋሲካ_ወንጌል_ነው_በዓል_አይደለም
#SHEKAYINAH_PASSOVER | 127 | 1 | Loading... |
06 ኢየሱስ ፍፁም ሰው ነው ፍፁም አምላክ ነው::
ግማሽ ሰው ግማሽ አምላክ የለንም
@shekayinah
#SHEKAYINAH_SAYING | 126 | 0 | Loading... |
07 ”ጴጥሮስ በግቢው ውስጥ በታችኛው በኩል ሳለ፣ ከሊቀ ካህናቱ ገረዶች አንዲቱ መጣች፤ ጴጥሮስ እሳት ሲሞቅ አይታ ትኵር ብላ ተመለከተችውና፣ “አንተም ከናዝሬቱ ኢየሱስ ጋር ነበርህ” አለችው። እርሱ ግን፣ “የምትዪውን አላውቅም፤ አይገባኝምም” በማለት ካደ። ከዚያም ወደ መግቢያው በር ወጣ አለ፤ በዚህ ጊዜ ዶሮ ጮኸ። ገረዲቱም ባየችው ጊዜ እዚያ ለቆሙት፣ “ይህ ሰው ከእነርሱ አንዱ ነው” ብላ እንደ ገና ተናገረች። እርሱ ግን አሁንም ካደ። ከጥቂት ጊዜ በኋላ፣ በዚያ የቆሙት ሰዎች ጴጥሮስን፣ “የገሊላ ሰው እንደ መሆንህ መጠን፣ በርግጥ አንተ ከእነርሱ አንዱ ነህ” አሉት። እርሱ ግን፣ “እናንተ የምትሉትን ሰው እኔ አላውቀውም” እያለ ይምል ይገዘት ጀመር። ወዲያውም ዶሮ ሁለተኛ ጮኸ። ጴጥሮስም፣ “ዶሮ ሁለት ጊዜ ከመጮኹ በፊት ሦስት ጊዜ ትክደኛለህ” ያለው የኢየሱስ ቃል ትዝ አለው። ከዚያም ስቅስቅ ብሎ አለቀሰ።“
ማርቆስ 14:66-72
.
.
”በልተው ካበቁ በኋላ፣ ኢየሱስ ስምዖን ጴጥሮስን፣ “የዮና ልጅ ስምዖን ሆይ፤ ከእነዚህ አብልጠህ ትወድደኛለህን?” አለው። እርሱም፣ “አዎን፣ ጌታ ሆይ፤ እንደምወድድህ አንተ ታውቃለህ” አለው። ኢየሱስም፣ “ጠቦቶቼን መግብ” አለው። ኢየሱስም ለሁለተኛ ጊዜ፣ “የዮና ልጅ፣ ስምዖን ሆይ፤ በእውነት ትወድደኛለህን?” አለው። እርሱም፣ “አዎን፣ ጌታ ሆይ፤ እንደምወድድህ አንተ ታውቃለህ” አለው። ኢየሱስም፣ “በጎቼን ጠብቅ” አለው። ሦስተኛም ጊዜ፣ “የዮና ልጅ፣ ስምዖን ሆይ፤ ትወድደኛለህን?” አለው። ጴጥሮስም ሦስተኛ ጊዜ ኢየሱስ፣ “ትወድደኛለህን?” ብሎ ስለ ጠየቀው ዐዝኖ፣ “ጌታ ሆይ፤ አንተ ሁሉን ታውቃለህ፤ እንደምወድድህም ታውቃለህ” አለው። ኢየሱስም እንዲህ አለው፤ “በጎቼን መግብ።“
ዮሐንስ 21:15-17
✨ከክህደት ብሖላ የሚሾም ጌታ ብቻ ነው
@shekayinah | 28 | 0 | Loading... |
08 "ዘመኑ እስከፊ ቢሆን
የጌታ ፀጋ አላነሰንም"
@shekayinah | 197 | 0 | Loading... |
09 አስተማሪ ፈተና ላይ ዝም ይላል
መልሱን ስለማያውቀው አይደለም እኛን ያስተማረርን ሊመዝን እንጂ
#አስተማሪዬ
ወርቅ አንጣሪ ወርቁን እሳት ውስጥ ያሳልፈዋል ወርቁን ስለማይውደው ሳይሆን ነጥሮ ንፁሁ ሆኖ እዲወጣለት እንጂ
#ወርቅ_አደረከን
@shekayinah | 266 | 4 | Loading... |
10 Media files | 216 | 0 | Loading... |
11 ..........፤ እነሆም እኔ እስከ ዓለም ፍጻሜ ድረስ ሁልጊዜ ከእናንተ ጋር ነኝ።”
— ማቴዎስ 28፥19-20🔥🔥🔥 | 64 | 0 | Loading... |
12 Eyebedelkut_Chalegn_rXdJlAT1ykg_140.mp3 | 233 | 1 | Loading... |
13 ..........፤ እነሆም እኔ እስከ ዓለም ፍጻሜ ድረስ ሁልጊዜ ከእናንተ ጋር ነኝ።”
— ማቴዎስ 28፥19-20🔥🔥🔥
እውነተኛ ወዳጅ❤️
@shekayinah
#SHEKAYINAH_SHARE | 37 | 0 | Loading... |
14 ..........፤ እነሆም እኔ እስከ ዓለም ፍጻሜ ድረስ ሁልጊዜ ከእናንተ ጋር ነኝ።”
— ማቴዎስ 28፥19-20🔥🔥🔥 | 1 | 0 | Loading... |
15 የተከበበ በማይጠጣ
በአለም ያለ ሰው ኢየሱስን ያጣ
@shekayinah | 234 | 0 | Loading... |
16 watch this movie and reflect your thoughts in comments section
ይህን ፊልም ተምልክታቹ ምልከታቹን በኮመን ሴክሽን አስቀምጡ
@shekayinah
#SHEKAYINAH_REFELCTION | 160 | 0 | Loading... |
17 https://youtu.be/i0ppqpfI4WA?si=E2HEevCWbN07jnYl | 231 | 2 | Loading... |
18 Mosses was not a rebellion leader but rather a missionary.
@shekayinah
#SHEKAYINAH_SAYING | 192 | 0 | Loading... |
19 REBUNI introduction day 1 | 282 | 3 | Loading... |
20 t.me/rebuuni | 99 | 1 | Loading... |
21 #አይቀርም
#ረቡኒ
#ለሁሉም | 648 | 1 | Loading... |
22 #መመኪያዬ
# | 216 | 1 | Loading... |
23 ተፅናኑ !!!
ዛሬ ይሄ እንደዚህ ያልፋል
ነገ ደግሞ መልካም ይሆናል
#Daniel
#SHEKAYINAH_POEM
@shekayinah | 207 | 0 | Loading... |
24 በምናልፍበት ሁኔታ ውስጥ ከማለፈችንን እና ከመሻገራችን በላይ የሚያሳልፈንን እና የሚያሻግረንን እግዚአብሄርን ማወቅ ትልቁ ስኬት ነው::
መትረፋቹ ሳይሆን ያተረፈፋቹን ማወቅ ህይወት ነው
@shekayinah
#SHEKAYINAH_SAYING | 455 | 2 | Loading... |
25 ትላንት ያሳለፍኩት ያ ሁሉ አበሳ
እንደዋዛ ሆና እንደቀልድ ሲረሳ
ቀላል አልነበረም በጊዜው ችግሩ
ለምስጋና የቆምኩት እረድቶኝ እግዜሩ
#እረዳኝ
@shekayinah
#SHEKAYINAH_POEM | 243 | 2 | Loading... |
26 Media files | 309 | 4 | Loading... |
27 ኢየሱስ አምላክ ሆኖ ሰው መሆን ካልከበደው
ታዲያ ሰው እንዴት ነው ሰው መሆን ያቃተው
ዘማሪ ዘላለም
ልጄ ሆይ ሰው ሁን
#SHEKAYINAH_SAYINAG | 86 | 0 | Loading... |
28 Did you know that; 📌Adam’s name is from the Hebrew word a da ma, which means “the ground.”
#SHEKAYINAH_FACTS | 75 | 0 | Loading... |
29 Media files | 339 | 1 | Loading... |
30 Media files | 3 | 0 | Loading... |
31 ፀጋ እድሜ አይለይም
@shekayinah | 371 | 0 | Loading... |
32 ሞት ከልደታችን ጋር አብሮ የሚወለድ የህይወታችን አካል ነው
ትንሳኤ ደግሞ ከድነታችን ጋር አብሮ የሚወልድ የክርስቶስ ስጦታ ነው
@shekayinah
#SHEKAYINAH_SAYING | 516 | 4 | Loading... |
33 📍በስብከት ሞኝነት መጣን እንጂ ሞኞች አይደለንም
@shekayinah
#SHEKAYINAH_SAYING | 452 | 1 | Loading... |
የመታዘዝ ትምህርት ጥጉ መስቅል ላይ እየሱስ የሰራው ስራ ነው
አዳም ፍሬ እሳካለመብላት መታዘዝ ከበደው ኢየሱስ ግን እስክ መስቀል ሞት ታዘዘ
”በአንዱ ሰው አለመታዘዝ ብዙዎች ኀጢአተኞች እንደ ሆኑ፣ በአንዱ ሰው መታዘዝ ደግሞ ብዙዎች ጻድቃን ይሆናሉ።“
ሮሜ 5:19
#ትሁት_ታዛዥ
@shekayinah
#ፋሲካ_ወንጌል_ነው_በዓል_አይደለም
#SHEKAYINAH_PASSOVER
#ይህ_ሁሉ_ለእኔ_ነው
#SHEKAYINAH_MESSAGE
የሚከተላቹ ሰው የመሰላቹትን ነው ሚመስለው ጻውሎስን የሚመስል ሰው ኢየሱስን ነው ሚመስለው::
እናንተ ብቻ ኢየሱስን ምሰሉ የተከተላቹ ኢየሱስን አለመምስሰል አይችልም::
ፊሊ 3:17
ወንድሞች ሆይ፥ እኔን የምትመስሉ ሁኑ፥ እኛም እንደ ምሳሌ እንደምንሆንላችሁ፥ እንዲሁ የሚመላለሱትን ተመልከቱ።
@shekayinah
#SHEKAYINAH_MESSAGE
❤ 3
ባሸነፈበት ፈውስ, ተአምራት እና የጥበብ ንግግር ሳይሆን የተሸነፈ በሚመስልበት መስቀል ላይ ዘላለማችን ተቀይሯል
ተምራዊ ኢየሱስን-የአይሁድ ህዝብ
ጠቢቡ ኢየሱስን-የግሪክ ህዝብ
ተስቅሎ የሞተውን ማን ይፈልጋል?
እኛ ግን ተአምራት የሰራውን እና ጥበብን ያወራውን ብቻ ሳይሆን የተሰቀለውን ክርስቶስን እንሰብካለን
#DAY_2
@shekayinah
#ይህ_ሁሉ_ለእኔ_ነው
#ፋሲካ_ወንጌል_ነው_በዓል_አይደለም
#SHEKAYINAH_PASSOVER
❤ 6
በግርግም የተወለደው በመስቀል ሊሞትልን ነው በመስቀል የሞተው ደግሞ እኛን ዳግም ሊወልደን ነው
@shekayinah
#ይህ_ሁሉ_ለእኔ_ነው
#ፋሲካ_ወንጌል_ነው_በዓል_አይደለም
#SHEKAYINAH_PASSOVER
💯 5❤ 1
”ጴጥሮስ በግቢው ውስጥ በታችኛው በኩል ሳለ፣ ከሊቀ ካህናቱ ገረዶች አንዲቱ መጣች፤ ጴጥሮስ እሳት ሲሞቅ አይታ ትኵር ብላ ተመለከተችውና፣ “አንተም ከናዝሬቱ ኢየሱስ ጋር ነበርህ” አለችው። እርሱ ግን፣ “የምትዪውን አላውቅም፤ አይገባኝምም” በማለት ካደ። ከዚያም ወደ መግቢያው በር ወጣ አለ፤ በዚህ ጊዜ ዶሮ ጮኸ። ገረዲቱም ባየችው ጊዜ እዚያ ለቆሙት፣ “ይህ ሰው ከእነርሱ አንዱ ነው” ብላ እንደ ገና ተናገረች። እርሱ ግን አሁንም ካደ። ከጥቂት ጊዜ በኋላ፣ በዚያ የቆሙት ሰዎች ጴጥሮስን፣ “የገሊላ ሰው እንደ መሆንህ መጠን፣ በርግጥ አንተ ከእነርሱ አንዱ ነህ” አሉት። እርሱ ግን፣ “እናንተ የምትሉትን ሰው እኔ አላውቀውም” እያለ ይምል ይገዘት ጀመር። ወዲያውም ዶሮ ሁለተኛ ጮኸ። ጴጥሮስም፣ “ዶሮ ሁለት ጊዜ ከመጮኹ በፊት ሦስት ጊዜ ትክደኛለህ” ያለው የኢየሱስ ቃል ትዝ አለው። ከዚያም ስቅስቅ ብሎ አለቀሰ።“
ማርቆስ 14:66-72
.
.
”በልተው ካበቁ በኋላ፣ ኢየሱስ ስምዖን ጴጥሮስን፣ “የዮና ልጅ ስምዖን ሆይ፤ ከእነዚህ አብልጠህ ትወድደኛለህን?” አለው። እርሱም፣ “አዎን፣ ጌታ ሆይ፤ እንደምወድድህ አንተ ታውቃለህ” አለው። ኢየሱስም፣ “ጠቦቶቼን መግብ” አለው። ኢየሱስም ለሁለተኛ ጊዜ፣ “የዮና ልጅ፣ ስምዖን ሆይ፤ በእውነት ትወድደኛለህን?” አለው። እርሱም፣ “አዎን፣ ጌታ ሆይ፤ እንደምወድድህ አንተ ታውቃለህ” አለው። ኢየሱስም፣ “በጎቼን ጠብቅ” አለው። ሦስተኛም ጊዜ፣ “የዮና ልጅ፣ ስምዖን ሆይ፤ ትወድደኛለህን?” አለው። ጴጥሮስም ሦስተኛ ጊዜ ኢየሱስ፣ “ትወድደኛለህን?” ብሎ ስለ ጠየቀው ዐዝኖ፣ “ጌታ ሆይ፤ አንተ ሁሉን ታውቃለህ፤ እንደምወድድህም ታውቃለህ” አለው። ኢየሱስም እንዲህ አለው፤ “በጎቼን መግብ።“
ዮሐንስ 21:15-17
✨ከክህደት ብሖላ የሚሾም ጌታ ብቻ ነው
@shekayinah
አስተማሪ ፈተና ላይ ዝም ይላል
መልሱን ስለማያውቀው አይደለም እኛን ያስተማረርን ሊመዝን እንጂ
#አስተማሪዬ
ወርቅ አንጣሪ ወርቁን እሳት ውስጥ ያሳልፈዋል ወርቁን ስለማይውደው ሳይሆን ነጥሮ ንፁሁ ሆኖ እዲወጣለት እንጂ
#ወርቅ_አደረከን
@shekayinah
❤ 14🔥 5👍 1