cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

S H E K A Y I N A H

ይህ #የሸካይና ፔጅ ነው የዚህ አገልግሎት አላማ #ቤተክርስቲያን ወደ ተገለጠው የእግዚአብሔር ክብር (ኢየሱስ) እለት ተዕለት እንድትጠጋ ማገዝ ነው:: ይህ ቻናል የተከፈተው #የእግዚአብሔርን_ክብር ለተጠሙ ገንዘብ፣ዝሙት፣ውሸት አና ሀጢያትን #ከእግዚአብሔር ጋር በሰዋች ህይወት እና አገልግሎቶች አንድ ላይ ማየት ለሚያስለቅሳቸው #ተሀድሶ ለሚሹ አማኞች ነው።@yabinasa

Show more
Advertising posts
599Subscribers
No data24 hours
-27 days
-330 days
Posting time distributions

Data loading in progress...

Find out who reads your channel

This graph will show you who besides your subscribers reads your channel and learn about other sources of traffic.
Views Sources
Publication analysis
PostsViewsSharesViews dynamics
01
.           #መድሃኒቴ ወንድወሰን - የትንሳኤ ዝማሬ ▷ @shekayinah◁ ▷ @shekayinah ◁            △Join Us△
742Loading...
02
የመታዘዝ ትምህርት ጥጉ መስቅል ላይ እየሱስ የሰራው ስራ ነው አዳም ፍሬ እሳካለመብላት መታዘዝ ከበደው ኢየሱስ ግን እስክ መስቀል ሞት ታዘዘ ”በአንዱ ሰው አለመታዘዝ ብዙዎች ኀጢአተኞች እንደ ሆኑ፣ በአንዱ ሰው መታዘዝ ደግሞ ብዙዎች ጻድቃን ይሆናሉ።“ ሮሜ 5:19 #ትሁት_ታዛዥ @shekayinah #ፋሲካ_ወንጌል_ነው_በዓል_አይደለም #SHEKAYINAH_PASSOVER #ይህ_ሁሉ_ለእኔ_ነው #SHEKAYINAH_MESSAGE
730Loading...
03
የሚከተላቹ ሰው የመሰላቹትን ነው ሚመስለው ጻውሎስን የሚመስል ሰው ኢየሱስን ነው ሚመስለው:: እናንተ ብቻ ኢየሱስን ምሰሉ የተከተላቹ ኢየሱስን አለመምስሰል አይችልም:: ፊሊ 3:17 ወንድሞች ሆይ፥ እኔን የምትመስሉ ሁኑ፥ እኛም እንደ ምሳሌ እንደምንሆንላችሁ፥ እንዲሁ የሚመላለሱትን ተመልከቱ። @shekayinah #SHEKAYINAH_MESSAGE
1161Loading...
04
ባሸነፈበት ፈውስ, ተአምራት እና የጥበብ ንግግር ሳይሆን የተሸነፈ በሚመስልበት መስቀል ላይ ዘላለማችን ተቀይሯል ተምራዊ ኢየሱስን-የአይሁድ ህዝብ ጠቢቡ ኢየሱስን-የግሪክ ህዝብ ተስቅሎ የሞተውን ማን ይፈልጋል? እኛ ግን ተአምራት የሰራውን እና ጥበብን ያወራውን ብቻ ሳይሆን የተሰቀለውን ክርስቶስን እንሰብካለን #DAY_2 @shekayinah #ይህ_ሁሉ_ለእኔ_ነው #ፋሲካ_ወንጌል_ነው_በዓል_አይደለም #SHEKAYINAH_PASSOVER
3854Loading...
05
በግርግም የተወለደው በመስቀል ሊሞትልን ነው በመስቀል የሞተው ደግሞ እኛን ዳግም ሊወልደን ነው @shekayinah #ይህ_ሁሉ_ለእኔ_ነው #ፋሲካ_ወንጌል_ነው_በዓል_አይደለም #SHEKAYINAH_PASSOVER
1271Loading...
06
ኢየሱስ ፍፁም ሰው ነው ፍፁም አምላክ ነው:: ግማሽ ሰው ግማሽ አምላክ የለንም @shekayinah #SHEKAYINAH_SAYING
1260Loading...
07
”ጴጥሮስ በግቢው ውስጥ በታችኛው በኩል ሳለ፣ ከሊቀ ካህናቱ ገረዶች አንዲቱ መጣች፤ ጴጥሮስ እሳት ሲሞቅ አይታ ትኵር ብላ ተመለከተችውና፣ “አንተም ከናዝሬቱ ኢየሱስ ጋር ነበርህ” አለችው። እርሱ ግን፣ “የምትዪውን አላውቅም፤ አይገባኝምም” በማለት ካደ። ከዚያም ወደ መግቢያው በር ወጣ አለ፤ በዚህ ጊዜ ዶሮ ጮኸ። ገረዲቱም ባየችው ጊዜ እዚያ ለቆሙት፣ “ይህ ሰው ከእነርሱ አንዱ ነው” ብላ እንደ ገና ተናገረች። እርሱ ግን አሁንም ካደ። ከጥቂት ጊዜ በኋላ፣ በዚያ የቆሙት ሰዎች ጴጥሮስን፣ “የገሊላ ሰው እንደ መሆንህ መጠን፣ በርግጥ አንተ ከእነርሱ አንዱ ነህ” አሉት። እርሱ ግን፣ “እናንተ የምትሉትን ሰው እኔ አላውቀውም” እያለ ይምል ይገዘት ጀመር። ወዲያውም ዶሮ ሁለተኛ ጮኸ። ጴጥሮስም፣ “ዶሮ ሁለት ጊዜ ከመጮኹ በፊት ሦስት ጊዜ ትክደኛለህ” ያለው የኢየሱስ ቃል ትዝ አለው። ከዚያም ስቅስቅ ብሎ አለቀሰ።“ ማርቆስ 14:66-72 . . ”በልተው ካበቁ በኋላ፣ ኢየሱስ ስምዖን ጴጥሮስን፣ “የዮና ልጅ ስምዖን ሆይ፤ ከእነዚህ አብልጠህ ትወድደኛለህን?” አለው። እርሱም፣ “አዎን፣ ጌታ ሆይ፤ እንደምወድድህ አንተ ታውቃለህ” አለው። ኢየሱስም፣ “ጠቦቶቼን መግብ” አለው። ኢየሱስም ለሁለተኛ ጊዜ፣ “የዮና ልጅ፣ ስምዖን ሆይ፤ በእውነት ትወድደኛለህን?” አለው። እርሱም፣ “አዎን፣ ጌታ ሆይ፤ እንደምወድድህ አንተ ታውቃለህ” አለው። ኢየሱስም፣ “በጎቼን ጠብቅ” አለው። ሦስተኛም ጊዜ፣ “የዮና ልጅ፣ ስምዖን ሆይ፤ ትወድደኛለህን?” አለው። ጴጥሮስም ሦስተኛ ጊዜ ኢየሱስ፣ “ትወድደኛለህን?” ብሎ ስለ ጠየቀው ዐዝኖ፣ “ጌታ ሆይ፤ አንተ ሁሉን ታውቃለህ፤ እንደምወድድህም ታውቃለህ” አለው። ኢየሱስም እንዲህ አለው፤ “በጎቼን መግብ።“ ዮሐንስ 21:15-17 ✨ከክህደት ብሖላ የሚሾም ጌታ ብቻ ነው @shekayinah
280Loading...
08
"ዘመኑ እስከፊ ቢሆን የጌታ ፀጋ አላነሰንም" @shekayinah
1970Loading...
09
አስተማሪ ፈተና ላይ ዝም ይላል መልሱን ስለማያውቀው አይደለም እኛን ያስተማረርን ሊመዝን እንጂ #አስተማሪዬ ወርቅ አንጣሪ ወርቁን እሳት ውስጥ ያሳልፈዋል ወርቁን ስለማይውደው ሳይሆን ነጥሮ ንፁሁ ሆኖ እዲወጣለት እንጂ #ወርቅ_አደረከን @shekayinah
2664Loading...
10
Media files
2160Loading...
11
..........፤ እነሆም እኔ እስከ ዓለም ፍጻሜ ድረስ ሁልጊዜ ከእናንተ ጋር ነኝ።” — ማቴዎስ 28፥19-20🔥🔥🔥
640Loading...
12
Eyebedelkut_Chalegn_rXdJlAT1ykg_140.mp3
2331Loading...
13
..........፤ እነሆም እኔ እስከ ዓለም ፍጻሜ ድረስ ሁልጊዜ ከእናንተ ጋር ነኝ።” — ማቴዎስ 28፥19-20🔥🔥🔥 እውነተኛ ወዳጅ❤️ @shekayinah #SHEKAYINAH_SHARE
370Loading...
14
..........፤ እነሆም እኔ እስከ ዓለም ፍጻሜ ድረስ ሁልጊዜ ከእናንተ ጋር ነኝ።” — ማቴዎስ 28፥19-20🔥🔥🔥
10Loading...
15
የተከበበ በማይጠጣ በአለም ያለ ሰው ኢየሱስን ያጣ @shekayinah
2340Loading...
16
watch this movie and reflect your thoughts in comments section ይህን ፊልም ተምልክታቹ ምልከታቹን በኮመን ሴክሽን አስቀምጡ @shekayinah #SHEKAYINAH_REFELCTION
1600Loading...
17
https://youtu.be/i0ppqpfI4WA?si=E2HEevCWbN07jnYl
2312Loading...
18
Mosses was not a rebellion leader but rather a missionary. @shekayinah #SHEKAYINAH_SAYING
1920Loading...
19
REBUNI introduction day 1
2823Loading...
20
t.me/rebuuni
991Loading...
21
#አይቀርም #ረቡኒ #ለሁሉም
6481Loading...
22
#መመኪያዬ #
2161Loading...
23
ተፅናኑ !!! ዛሬ ይሄ እንደዚህ ያልፋል ነገ ደግሞ መልካም ይሆናል #Daniel #SHEKAYINAH_POEM @shekayinah
2070Loading...
24
በምናልፍበት ሁኔታ ውስጥ ከማለፈችንን እና ከመሻገራችን በላይ የሚያሳልፈንን እና የሚያሻግረንን እግዚአብሄርን ማወቅ ትልቁ ስኬት ነው:: መትረፋቹ ሳይሆን ያተረፈፋቹን ማወቅ ህይወት ነው @shekayinah #SHEKAYINAH_SAYING
4552Loading...
25
ትላንት ያሳለፍኩት ያ ሁሉ አበሳ እንደዋዛ ሆና እንደቀልድ ሲረሳ ቀላል አልነበረም በጊዜው ችግሩ ለምስጋና የቆምኩት እረድቶኝ እግዜሩ #እረዳኝ @shekayinah #SHEKAYINAH_POEM
2432Loading...
26
Media files
3094Loading...
27
ኢየሱስ አምላክ ሆኖ ሰው መሆን ካልከበደው ታዲያ ሰው እንዴት ነው ሰው መሆን ያቃተው ዘማሪ ዘላለም ልጄ ሆይ ሰው ሁን #SHEKAYINAH_SAYINAG
860Loading...
28
Did you know that; 📌Adam’s name is from the Hebrew word a da ma, which means “the ground.” #SHEKAYINAH_FACTS
750Loading...
29
Media files
3391Loading...
30
Media files
30Loading...
31
ፀጋ እድሜ አይለይም @shekayinah
3710Loading...
32
ሞት ከልደታችን ጋር አብሮ የሚወለድ የህይወታችን አካል ነው ትንሳኤ ደግሞ ከድነታችን ጋር አብሮ የሚወልድ የክርስቶስ ስጦታ ነው @shekayinah #SHEKAYINAH_SAYING
5164Loading...
33
📍በስብከት ሞኝነት መጣን እንጂ ሞኞች አይደለንም @shekayinah #SHEKAYINAH_SAYING
4521Loading...
.           #መድሃኒቴ ወንድወሰን - የትንሳኤ ዝማሬ @shekayinah◁ ▷ @shekayinah ◁            △Join Us
Show all...
1
የመታዘዝ ትምህርት ጥጉ መስቅል ላይ እየሱስ የሰራው ስራ ነው አዳም ፍሬ እሳካለመብላት መታዘዝ ከበደው ኢየሱስ ግን እስክ መስቀል ሞት ታዘዘ ”በአንዱ ሰው አለመታዘዝ ብዙዎች ኀጢአተኞች እንደ ሆኑ፣ በአንዱ ሰው መታዘዝ ደግሞ ብዙዎች ጻድቃን ይሆናሉ።“ ሮሜ 5:19 #ትሁት_ታዛዥ @shekayinah #ፋሲካ_ወንጌል_ነው_በዓል_አይደለም #SHEKAYINAH_PASSOVER #ይህ_ሁሉ_ለእኔ_ነው #SHEKAYINAH_MESSAGE
Show all...
የሚከተላቹ ሰው የመሰላቹትን ነው ሚመስለው ጻውሎስን የሚመስል ሰው ኢየሱስን ነው ሚመስለው:: እናንተ ብቻ ኢየሱስን ምሰሉ የተከተላቹ ኢየሱስን አለመምስሰል አይችልም:: ፊሊ 3:17 ወንድሞች ሆይ፥ እኔን የምትመስሉ ሁኑ፥ እኛም እንደ ምሳሌ እንደምንሆንላችሁ፥ እንዲሁ የሚመላለሱትን ተመልከቱ። @shekayinah #SHEKAYINAH_MESSAGE
Show all...
3
ባሸነፈበት ፈውስ, ተአምራት እና የጥበብ ንግግር ሳይሆን የተሸነፈ በሚመስልበት መስቀል ላይ ዘላለማችን ተቀይሯል ተምራዊ ኢየሱስን-የአይሁድ ህዝብ ጠቢቡ ኢየሱስን-የግሪክ ህዝብ ተስቅሎ የሞተውን ማን ይፈልጋል? እኛ ግን ተአምራት የሰራውን እና ጥበብን ያወራውን ብቻ ሳይሆን የተሰቀለውን ክርስቶስን እንሰብካለን #DAY_2 @shekayinah #ይህ_ሁሉ_ለእኔ_ነው #ፋሲካ_ወንጌል_ነው_በዓል_አይደለም #SHEKAYINAH_PASSOVER
Show all...
6
በግርግም የተወለደው በመስቀል ሊሞትልን ነው በመስቀል የሞተው ደግሞ እኛን ዳግም ሊወልደን ነው @shekayinah #ይህ_ሁሉ_ለእኔ_ነው #ፋሲካ_ወንጌል_ነው_በዓል_አይደለም #SHEKAYINAH_PASSOVER
Show all...
💯 5 1
ኢየሱስ ፍፁም ሰው ነው ፍፁም አምላክ ነው:: ግማሽ ሰው ግማሽ አምላክ የለንም @shekayinah #SHEKAYINAH_SAYING
Show all...
💯 4 1
”ጴጥሮስ በግቢው ውስጥ በታችኛው በኩል ሳለ፣ ከሊቀ ካህናቱ ገረዶች አንዲቱ መጣች፤ ጴጥሮስ እሳት ሲሞቅ አይታ ትኵር ብላ ተመለከተችውና፣ “አንተም ከናዝሬቱ ኢየሱስ ጋር ነበርህ” አለችው። እርሱ ግን፣ “የምትዪውን አላውቅም፤ አይገባኝምም” በማለት ካደ። ከዚያም ወደ መግቢያው በር ወጣ አለ፤ በዚህ ጊዜ ዶሮ ጮኸ። ገረዲቱም ባየችው ጊዜ እዚያ ለቆሙት፣ “ይህ ሰው ከእነርሱ አንዱ ነው” ብላ እንደ ገና ተናገረች። እርሱ ግን አሁንም ካደ። ከጥቂት ጊዜ በኋላ፣ በዚያ የቆሙት ሰዎች ጴጥሮስን፣ “የገሊላ ሰው እንደ መሆንህ መጠን፣ በርግጥ አንተ ከእነርሱ አንዱ ነህ” አሉት። እርሱ ግን፣ “እናንተ የምትሉትን ሰው እኔ አላውቀውም” እያለ ይምል ይገዘት ጀመር። ወዲያውም ዶሮ ሁለተኛ ጮኸ። ጴጥሮስም፣ “ዶሮ ሁለት ጊዜ ከመጮኹ በፊት ሦስት ጊዜ ትክደኛለህ” ያለው የኢየሱስ ቃል ትዝ አለው። ከዚያም ስቅስቅ ብሎ አለቀሰ።“ ማርቆስ 14:66-72 . . ”በልተው ካበቁ በኋላ፣ ኢየሱስ ስምዖን ጴጥሮስን፣ “የዮና ልጅ ስምዖን ሆይ፤ ከእነዚህ አብልጠህ ትወድደኛለህን?” አለው። እርሱም፣ “አዎን፣ ጌታ ሆይ፤ እንደምወድድህ አንተ ታውቃለህ” አለው። ኢየሱስም፣ “ጠቦቶቼን መግብ” አለው። ኢየሱስም ለሁለተኛ ጊዜ፣ “የዮና ልጅ፣ ስምዖን ሆይ፤ በእውነት ትወድደኛለህን?” አለው። እርሱም፣ “አዎን፣ ጌታ ሆይ፤ እንደምወድድህ አንተ ታውቃለህ” አለው። ኢየሱስም፣ “በጎቼን ጠብቅ” አለው። ሦስተኛም ጊዜ፣ “የዮና ልጅ፣ ስምዖን ሆይ፤ ትወድደኛለህን?” አለው። ጴጥሮስም ሦስተኛ ጊዜ ኢየሱስ፣ “ትወድደኛለህን?” ብሎ ስለ ጠየቀው ዐዝኖ፣ “ጌታ ሆይ፤ አንተ ሁሉን ታውቃለህ፤ እንደምወድድህም ታውቃለህ” አለው። ኢየሱስም እንዲህ አለው፤ “በጎቼን መግብ።“ ዮሐንስ 21:15-17 ✨ከክህደት ብሖላ የሚሾም ጌታ ብቻ ነው @shekayinah
Show all...
"ዘመኑ እስከፊ ቢሆን የጌታ ፀጋ አላነሰንም" @shekayinah
Show all...
11🥰 3
አስተማሪ ፈተና ላይ ዝም ይላል መልሱን ስለማያውቀው አይደለም እኛን ያስተማረርን ሊመዝን እንጂ #አስተማሪዬ ወርቅ አንጣሪ ወርቁን እሳት ውስጥ ያሳልፈዋል ወርቁን ስለማይውደው ሳይሆን ነጥሮ ንፁሁ ሆኖ እዲወጣለት እንጂ #ወርቅ_አደረከን @shekayinah
Show all...
14🔥 5👍 1
🙏 3