en
Feedback
HPPPDSO BID INVITATION (የሐረሪ ህዝብ ክልላዊ መንግስት የመንግሰት ግዥ እና ንብረት ማስወገድ አገልግሎት ሰጪ ጽ/ቤት ጨረታ ማስታወቂያ)

HPPPDSO BID INVITATION (የሐረሪ ህዝብ ክልላዊ መንግስት የመንግሰት ግዥ እና ንብረት ማስወገድ አገልግሎት ሰጪ ጽ/ቤት ጨረታ ማስታወቂያ)

Open in Telegram

የሐረሪ ህዝብ ክልላዊ መንግስት የመንግሰት ግዘዥናንብረት ማስወገድ አገልግሎት ሰጪ ጽ/ቤት በጋዜጣ የሚወጡትን ጨረታ ማስታወቂያዎችን ለሁሉም አቅራቢዎች መረጃው በፍጥነት ተዳራሸ ለማድረግ የተቀረፀ የጽ/ቤቱ የቴለግራም ሚዲያ ነው

Show more
433
Subscribers
+124 hours
+37 days
-430 days
Posts Archive
             ውድ ደንበኞቻችን            በግንቦት  13/2015 በኣዲስ ዘመን ጋዜጣ የወጣ የጨረታ ማስታወቂያ የሽያጭ መለያ ቁጥር ሐረ-ተሸ.ሽያጭ /005/2015 ያገለገሉ የተሽከርካሪዎች  ጨረታው ሰኞ ግንቦት 28 /2015 ከጠዋቱ  በ4:00 ተዘግቶ በአለቱ በ4:30 ተጫራቾች  በተገኙበት  በጽ/ቤቱ አዳራሽ ተከፍቶ ተጠናቋል ፡፡ስለ ተቋማችን አገልግሎቶች ወቅታዊ እና ትክክለኛ መረጃዎችን ለማግኘት ይፋዊ የwebsit  ገፃችንን ይከተሉ፤ ለወዳጅዎ ያጋሩ፡፡ ➡️ድህረ ገፅ:-https://hppdso.gov.et

        ውድ ደንበኞቻችን በአዲስ ዘመን ጋዜጣ  በግንቦት 13/2015 የወጣ ንብረት ሽያጭ   የጨረታ ማስታወቂያ በሐረሪ ህዝብ ክልላዊ መንግስት በመንግሥት ግዥና ንብረት ማስወገድ አገልግሎት ሰጪ ጽ/ቤት አዱዲስና ያገለገሉ ሳኒተሪ እቃዎች የኤሌክትሪክ እቃዎች 'የተለያዩ ብረታ ብረቶች  በር እና መስኮቶች እና  የተለያዩ ያገለገሉ ተሸከርካሪዎችን በግልፅ ጨረታ መሽጥ ይፈልጋል፡ ሀ/ የጨረታ መለያ ቁጥር ሐረ-ን.ሽያጭ /005/2015  / የተለያዩ አዳዲስና  ያገለገሉ ሳኒተሪ ፣ የኤሌክትሪክ እቃዎች፣የተለያዩ ብረታ ብረቶች ፣ በር እና መስኮቶች ብዛት 64244፣ ቁርጭራጭ  ብረታ ብረቶች ፣ በግምት 20,000 ኪ.ግ እንዲሁም የተለያዩ  መፅሀፍቶች፣በግምት 70,000 ኪ.ግ ለ/ ሐረ-ተሺሽያጭ /006/2015- ከባድ ተሽከርካሪዎች፣ቀላልና መለስተኛ ተሽከርካሪዎችሞተር ሳይክሎች አጠቃላይ ብዛት  18/አስራ ስምንት/ 1. በጨረታዉ ለመሳተፍ የሚፈልጉ ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት  ግንቦት 13/2015 ቀን ጀምሮ ባሉት 15 ቀናት ዉስጥ ዘዉትር በስራ ሰዓት በመቅረብ የጨረታ ሰነዱን ለንብረት እና ለተሸከርካሪ ለእያንዳንዱ 200 (ሁለት መቶ ብር) በመክፈል ከመንግስት ግዢና ንብረት ማስወገድ አገልግሎት0ሰጪ ጽ/ቤት ቢሮ ቁጥር 03 መግዛት ይችላሉ። 2. ተጫረቾች ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ እስከ ጨረታው መዝጊያ ባሉት ተከታታይ 15 ቀናት ውስጥ ዘዉትር በስራ ሰዓት በጨረታ ዶክመንት ዉስጥ በተጠቀሰዉ መስሪያ ቤት ድረስ በመሄድ የሚወዳደሩባቸውን ንብረቶች እና ተሸከርካሪዎች መመልከት ይችላሉ፡ 3. ተጫራቾች ለሚጫረቱባቸዉ ንብረት እቃዎች ጠቅላላ ዋጋ በመነሻ ዋጋ 5% እና ለሚጫረቱባቸው ተሸከርካሪዎች  ጠቅላላ ዋጋ በመነሻ ዋጋ 10% የሚሆነዉን ጨረታ ማስከበሪያ ዋስትና/ Bid Bond/ በባንክ በተረጋገጠ ቼክ /CPO/ ወይም በጥሬ ገንዘብ ከሚያቀርቡት ከጨረታ ሰነድ ጋር በማያያዝ በፖስታ በማሸግ ለጨረታ በተዘጋጀዉ ሳጥን ዉስጥ ማስገባት ይኖርባቸዋል :: (የሚዘጋጀዉ / CPO/ በሐረሪ ህዝብ ክልላዊ መንግስት በመንግስት ግዢ እና ንብረት ማስወገድ አገልግሎት ሰጪ ጽ/ቤት ስም መሆን አለበት)፡፡ 4. ተጫራቾች የመጫረቻ ሰነድ ሲያቀርቡ በታሸገ ፖስታ ሆኖ በፖስታው ላይ የተጫራቾች ሙሉስም ፊርማ እናአድራሻ በማይለቅ ቀለም በመፃፍ ማቅረብ ይኖርባቸዋል 5. ተጫራቾች ከመጫረቻ ሰነድ ጋር ማቅረብ የሚጠበቅባቸው ማስረጃዎች እድሜው 18 አመትና ከዚያ በላይ የሆነ ፣ ማንነቱን የሚገልፅ መታወቂያ ማቅረብ የሚችል መሆን አለበት፡፡ 6. የሽያጭ መለያ ቁጥር ሐረ-ተሽ.ሽያጭ /005/2015 ግንቦት 28/2015 ቀን ከጠዋቱ በ4:00 ተዘግቶ 1 ጥቅምት በዕለቱ በ4:30 ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በመንግስት ግዥ እና ንብረት ማስወገድ አገልግሎት ሰጪ ጽ/ቤት ይከፈታል፡፡ 7. የሽያጭ መለያ ቁጥር ሐረ-ን.ሽያጭ /006/2015 ግንቦት 29/2015 ቀን ከጠዋቱ በ4:00 ተዘግቶ በዕለቱ  በ4:30 ተጫራቾች ወይም ሕጋዊ ወኪሎቻቸው በተገኙበት በመንግስት ግዥ እና ንብረት ማስወገድ አገልግሎት ሰጪ ጽ/ቤት ይከፈታል፡ 8. የጨረታው አሸናፊ የሽያጭ ውል ከተዋዋለበት ቀን ጀምሮ ባሉት 15 ቀናት ውስጥ ያሸነፈባቸውን ንብረቶች እና ተሸከርካሪዎች ጠቅላላ ክፍያ በመፈፀም ማንሳት ይኖርበታል፡፡ 9. ተጫራቾች ያሸነፉትን ንብረት እና ተሸከርካሪዎች በሚወስዱበት ወቅት የማጓጓዣ ክፍያዎች ተጫራች የሚሸፍን ይሆናል፡ 10. የበለጠ ለመረዳት በስልክ ቁጥር 0256590017 በመደወል ማነጋገር ይቻላል፡ 11. ጽ/ቤቱ የተሻለ መንገድ ካገኘ ጨረታውን በከፊል ወይም ሙሉ በሙሉ የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው፡፡ ጨረታው የሚከፈትበትና ለማብራሪያ ጥያቄ ዓላማ የሚያገልግል የሻጭ አድራሻ የጽ/ቤት ድህረ-ገፅ፡http//hppdso.gov.et ቴሌግራም፡https://t.me/Hppdso ስልክ   0256660037/0256590017 ጨረታው የሚከፈትበት አድራሻየሐረሪ ህዝብ ክልላዊ መንግስት የመንግስት ግዥ እና ንብረት ማስወገድ አገልግሎት ሰጪ ጽ/ቤት አሚር ሀቦባ ስታዲየም ፊት ለፊት

ውድ ደንበኞቻችን ሐሙስ ሚያዚያ 26/2015 በአዲስ ዘመን ጋዜጣ የወጣው የግዥ/መ/ቁ pppdso /027/2015 የውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን የElectromechanical EquipmentsIII ግዥ ጨረ
       ውድ ደንበኞቻችን ሐሙስ ሚያዚያ 26/2015 በአዲስ ዘመን ጋዜጣ የወጣው የግዥ/መ/ቁ pppdso /027/2015 የውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን የElectromechanical EquipmentsIII  ግዥ ጨረታ ሰነድ , ማክስኞ ግንቦት 15/2015 ቀን ከጠዋቱ በ4:15 ተዘግቶ በእለቱ በ4:30 ተጫራቾች በተገኙበት በጽ/ቤቱ አዳራሽ በመክፈት ጨረታ አከፋፈት ስነ ስርአቱ ተጠናቋል።

Ebla 26/2015 Beeksisa caalbaasii Gaazeexaa addis zaman gubatti bahe turee caalbaasi bittaa Koodii PPPDSo/026/2015 bittaa meeshaa pipe fi fitting 3 kan Abaa Taaytaa bishaanifi Dhangala’oo sirni baninsa caalbaasi Guyyaa arra Gaafa 14/9/2015 iddoo dorgomtoonni /bakka bu’oonni fi qaamni dhimmi ilaalatu argamanitti galma waajjirichaati sa’aa 4:15 Cufuun/ Saamsuun fi sa’aa 4:30 banuun raawwatamee xumuramee jira.

ሚያዚያ 26/2015 አዲስ ዘመን ወርጊብቲ ለአይቤ ዚወጠኣ መሴመ ዚርረ ኮድ PPPDSo/026/2015 ዚ ሚኢ ኩይ አቡሱልጠ ዚ pipe and fittin 3 መህዋች ዊኻቦት ዚርረ መክፈት ሔራው ሆጂ አያም 14/09/2015 ሒንጫይ አትጋፈሪያችዋ ዩጠቅሰዩ ቃማች ዚትረኸቡ አታይ መክተበ ጋርዞ ገልመቤ 40 ፡ 15 መቆፈልቤ ዋ 40 ፡ 30 ቤ መክፈትቤ ተኸመለማ ተሄለደ ፡፡

ውድ ደንበኞቻችን ሐሙስ ሚያዚያ 26/2015 በአዲስ ዘመን ጋዜጣ የወጣው የግዥ/መ/ቁ pppdso - 026/2015 የውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን የpipe & fitting 3 እቃዎች ግዥ ጨረታ ሰነድ ስኞ
ውድ ደንበኞቻችን ሐሙስ ሚያዚያ 26/2015 በአዲስ ዘመን ጋዜጣ የወጣው የግዥ/መ/ቁ pppdso - 026/2015 የውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን የpipe & fitting 3 እቃዎች ግዥ ጨረታ ሰነድ ስኞ ግንቦት 14/2015 ቀን ከጠዋቱ በ4:15 ተዘግቶ በእለቱ በ4:30 ተጫራቾች በተገኙበት በጽ/ቤቱ አዳራሽ በመክፈት ጨረታ አከፋፈት ስነ ስርአቱ ተጠናቋል።

ሚያዚያ 18/2015 በአዲስ ዘመን ጋዜጣ የወጣው ግዥ መለያ ቁጥር PPPDSo/023/2015 ለፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ለስልጠና ግብአት የሚውል የኤሌክትሪክ እቃዎች ግዥ ጨረታ አከፋፈት ስነ ስርኣት በዛሬው እለት በቀን 03/09/2015 ተወዳዳሪዎች/ተወካዮች በተገኙበት በጽ/ቤቱ አዳራሽ 4 ፡ 30 በመክፈት አከፋፈት ስነ ስርኣቱ ተጠናቋል፡፡ስለ ተቋማችን አገልግሎቶች ወቅታዊ እና ትክክለኛ መረጃዎችን ለማግኘት ይፋዊ የwebsit  ገፃችንን ይከተሉ፤ ለወዳጅዎ ያጋሩ፡፡ ➡️ድህረ ገፅ:-https://hppdso.gov.et

Ebla 18/2015 Beeksisa Gaazeexaa addis zaman gubatti bahe turee caalbaasii bittaa Koodii PPPDSo/023/2015 bittaa meeshaa Elaktrooniksi kan koolleejii pooli teeniki sirni baninsa caalbaasi Guyyaa arra Gaafa 03/09/2015 iddoo dorgomtoonni /bakka bu’oonni fi qaamni dhimmi ilaalatu argamanitti galma waajjirichaati sa’aa 4:15 Cufuun/ Saamsuun fi sa’aa 4:30 banuun raawwatamee xumuramee jira.

ሚያዚያ 18/2015 አዲስ ዘመን ወርጊብቲ ለአይቤ ዚወጠኣ ዊኻቦት መላይቲ ሂልቂ  PPPDSo/023/2015 ዚ ሐረሪ ፖሊ ቴክኒክ ኮሌጅ ኤሌክቲሪክ መሀዋች ዊኻቦት ዚርራ መክፈት ሔራው ሆጂ አያም 03/09/2015 ሒንጫይ አትጋፈሪያችዋ ዩጠቅሰዩ ቃማች ዚትረኸቡ አታይ መክተበ ጋርዞ ገልመቤ 4 ፡ 15ቤ መቆፈልቤ ዋ 4 ፡ 30 ቤ መክፈትቤ ተከመለማ ፡፡

ሚያዚያ 18/2015 በአዲስ ዘመን ጋዜጣ የወጣ የግዥ መለያ ቁጥር PPPDSO/021/2015 የ ሴክተር መስራቤቶች የፎቶ ኮፒና የ ፕሪንተር ቀለም ግዥ ጨረታ አከፋፈት ስነ ስርኣት በዛሬው እለት በቀን 02/09/2015 ተወዳዳሪዎች/ተወካዮች በተገኙበት በጽ/ቤ አዳራሽ 4 ፡ 15 በማሸግ እና 4 ፡ 30 በመክፈት አከፋፈት ስነ ስርኣቱ ተጠናቋል፡፡

Ebla 18/2015 Gaazeexaa addis zaman gubatti bahee Kan turee caalbaasii bittaa Koodii PPPDSo/021/2015 seektaroota mootummaaf bittaa Qalama phooto koppiifi Printara sirni baninsa caalbaasi Guyyaa arra Gaafa 02/09/2015 iddoo dorgomtoonni /bakka bu’onni fi qaamni dhimmi ilaalatu argamanitti galma waajjirichaati sa’aa 4:15 Cufuun/ Saamsuun fi sa’aa 4:30 banuun raawwatamee xumuramee jira.