en
Feedback
HPPPDSO BID INVITATION (የሐረሪ ህዝብ ክልላዊ መንግስት የመንግሰት ግዥ እና ንብረት ማስወገድ አገልግሎት ሰጪ ጽ/ቤት ጨረታ ማስታወቂያ)

HPPPDSO BID INVITATION (የሐረሪ ህዝብ ክልላዊ መንግስት የመንግሰት ግዥ እና ንብረት ማስወገድ አገልግሎት ሰጪ ጽ/ቤት ጨረታ ማስታወቂያ)

Open in Telegram

የሐረሪ ህዝብ ክልላዊ መንግስት የመንግሰት ግዘዥናንብረት ማስወገድ አገልግሎት ሰጪ ጽ/ቤት በጋዜጣ የሚወጡትን ጨረታ ማስታወቂያዎችን ለሁሉም አቅራቢዎች መረጃው በፍጥነት ተዳራሸ ለማድረግ የተቀረፀ የጽ/ቤቱ የቴለግራም ሚዲያ ነው

Show more
433
Subscribers
+124 hours
+37 days
-430 days
Posts Archive
Fuulbana 14/2016 Beeksisa caalbaasii Bitta Gaazeexaa addis zaman gubatti bahe turee caalbaasi Koodii PPPDSo/005/2016 bitta konkolaata pirotokoolaafi pikaapi sirni baninsa caalbaasi arra gaafa 30/1/2016 iddoo dorgomtoonni /bakka bu’oonni fi qaamni dhimmi ilaalatu argamanitti galma waajjirichaati sa’aa 3:30 Cufuun/ Saamsuun fi 3:45 banuun sirni baninsa caalbaasi raawwatamee xumuramee jira.

በ2015 በጀት ዓመት የአቅርቦት ግዴታቸውን ባልተወጡ አቅራቢዎች ላይ ቀጣይነት ያለው መሻሻል ለማምጣት የጋራ ምክክር ወሳኝ አካል መሆኑ ታውቋል።  ይህንንም ለመፍታት አቅራቢዎችን ፣የመንግስት ግዥና ንብረት ማስወገድ አገልግሎት ጽ/ቤት የስራ ኃላፊዎችን እና የውሃና ፍሳሽ ባለስልጣን  ቤት ኃላፊ እና ተወካዮችን ጋር የጋራ ምክክር ተዘጋጅቷል።  ይህ የትብብር ጥረት የውሳኔ አሰጣጥ ሂደቶችን ለማመቻቸት፣ ስጋቶችን ለማቃለል እና በውሃ እና ፍሳሽ ባለስልጣን በሚከናወኑ ፕሮጀክቶች ላይ ቀጣይነት ያለው መሻሻልን ለመፍጠር ያለመ ነው። የጽህፈት ቤቱ ኃላፊ አቶ ያህያ አብዱራሂም ከ አቅራቢዎች ጋር በጋራ ምክክር ማድረግ አስፈላጊ መሆኑን አጽንኦት ሰጥተዋል።  ውጤታማ የግንኙነት መስመሮችን መዘርጋት፣ የሚጠበቁ ነገሮችን ማስተካከል፣ ጉዳዮችን መፍታት፣ ቀጣይነት ያለው መሻሻልን ማሳደግ፣ ውሎችን ማስተዳደር እና የአቅርቦት ስራዎችን ውጤታማ ለማድረግ አጠቃላይ ግንኙነቶችን ማጠናከርን ጨምሮ በርካታ አላማዎችን እንደሚያገለግል አመልክተዋል። በመቀጠል አቅራቢዎች ለእንደዚህ አይነት ውይይቶች መዘጋጀት እና መሳተፍ ያለውን ጠቀሜታ አምነዋል።  ይህም የእቃዎች አቅርቦት በተሳካ ሁኔታ ለማቅረብ ወሳኝ ተግባር መሆኑን ተገንዝበዋል። በተጨማሪም የውሃ እና ፍሳሽ ባለስልጣን ኃላፊ አቶ ዲኒ ረመዳን ኮንትራቶችን በውጤታማነት ለመፈጸም የጋራ ምክክር ያለውን ወሳኝ ሚና አጽንኦት ሰጥተዋል።  የአቅርቦቶች መዘግየት ባለሥልጣኑ ለህብረተሰቡ ደረጃውን የጠበቀ አገልግሎት ለመስጠት ባለው አቅም ላይ አሉታዊ ተጽዕኖ እንደሚያሳድር ገልጻፆዋል። በመጨረሻም  በፍጥነት አቅራቦታቸውን ያጠናቀቁ አቅራቢዎች ማመስገን እንደሚገባ የጽህፈት ቤቱ ኃላፊ አቶ ያህያ በመግለፅ  አሁን ያለው አፈጻጸም በጣም ደካማ በመሆኑ አቅራቢዎች የተስማሙባቸውን ውሎች እና ሁኔታዎች በማክበር በፍጥነት ማጠናቀቅ እንደሚገባቸው  እና ውል ግዴታቸው በማይወጡ ቀጣይ እርምጃ እንደሚወሰድ በማስገንዘብ ተጠናቋል ። 

ውድ ደንበኞቻችን መስከረም 14/2016 አመት በኣዲስ ዘመን ጋዜጣ የወጣ የጨረታ ማስታወቂያ ######### የመንግስት ግዥ እና ንብረት ማስወገድ አገልግሎት ሰጪ ጽቤት ለ2016 በጀት አመት ተሽከርካሪ መኪና እና ሞቶር ሳይክል  በጨረታ አወዳድሮ ለመግዛት ይፈልጋል  ፡፡     1. የብቃት መስፈርቶች፡- ተጫራቾች በጨረታ  ሰነዱ የተጠየቁ ህጋዊነትን  የሚያመለክቱ ሰነዶች ቅጂ እና ሌሎች በጨረታ  ሰነዱ የተጠየቁ  ከስራው ጋር የተያያዙ ሰነዶችን ከጨረታው መልስ ጋር ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸው። ** 2. ጨረታው ፀንቶ የሚቆየው ፡ ጨረታው ፀንቶ የሚቆየው ጨረታው ከተከፈተ በኋላ ለ60 ቀናት ይሆናል፡፡ *** 3. የጨረታ ማስከበሪያ፡ ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ሲፒኦ (ጥሬ ገንዘብ ክፍያ ማዘዣ) ወይም በቅድመ ሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና በመንግስት ግዥና ንብረት ማስወገድ አገልግሎት አቅራቢ ድርጅት ስም ማስያዝ ይጠበቅባቸዋል። ** 4. የጨረታ ሰነድ ግዥና ቋንቋ፡- የጨረታ ሰነዱ የተዘጋጀው በአማረኛ ቋንቋ ነው። በጨረታው መሳተፍ የሚፍልግ ተጫራች በጽ/ቤቱ ግዥ ፋይናንስና ንብረት ስራ ክፍል የማይመለስ  ለግዥ ቁጥር PPPDSO/005/2016 ብር 500/አምስት መቶ /  የግዥ ቁጥር PPPDSO/006/2016 ሰነድ በመክፈል መግዛት ይችላሉ፡፡ 5. የጨረታው አቀራረብ እና አይነት፡ 5.1.  ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 15 ተከታታይ ቀናት ውስጥ የጨረታ ሰነዳቸውን በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸው። 5.2. የጨረታው ዓይነት ባለአንድ ኤንቨሎፕ ሲሆን ተጫራቾች ቴክኒካልና ፋይናንሺያል  ሰነዶቻቸውን በጨረታ መመሪያው መሠረት በማያያዝ ለእያንዳንዳቸው አንድ ኦርጅናልና አንድ ኮፒ ማቅረብ አለባቸው። **** 6. የጨረታ መክፈቻና መዝጊያ ቀን፡. 6.1.  የግዥ መለያ ቁጥር PPPDSO/005/2016፡ ቴክኒካል እና ፋይናንሺያል ጨረታ ሰነዱ የሚከፈትበት እና የሚዘጋበት ቀን በ30/01/2016 ከጠዋቱ  በ3:30 ተዘግቶ ፤ በ3:45 በጽ/ቤቱ አዳራሽ ይከፈታል። 6.2.  የግዥ መለያ ቁጥር፡PPPDSO/006/2016 ቴክኒካል እና ፋይናንሺያል ጨረታ ሰነድ የሚከፈትበት እና የሚዘጋበት ቀን በ30/01/2016 ከጠዋቱ  በ4:15 ተዘግቶ ፤ በ4:30  በጽ/ቤቱ አዳራሽ ይከፈታል፡፡ 7. ከላይ የተጠቀሱት ቀናት በዓላት ወይም ዝግ ከሆኑ በሚቀጥለው የስራ ቀን ጨረታው የሚከፈት ይሆናል። 8. የመሰረዝ መብት፡- መ/ቤቱ አስፈላጊ ሆኖ ካገኘው ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው። 9.የመ/ቤት አድራሻ፡- ለበለጠ መረጃ እባክዎን 0256660169 ወይም 0256590017 ይደውሉ። 10. ጨረታው የሚከፈትበት ቦታ፡ የሀረሪ ህዝብ ክልል የመንግስት ግዥና ንብረት ማስወገድ አገልግሎት ጽ/ቤት አሚር ሀቦባ ስታዲየም ፊት ለፊት (የድሮ ስታዲየም) ፊት ለፊት።

በዛሬው እለት በቀን 15/1/2016 የ በሀረሪ ክልል የመንግስት ግዥና ንብረት ማስወገድ አገልግሎት ሰጪ ጽ/ቤት የወር ደሞዛቸው ዝቅተኛ ለሆኑ 14 ሰራተኞች የ 2016 የትምህርት ዘመን የመማሪያ ቁሳቁሰ ማለትም 23 ደርዘን ደብተር 14 ደርዘን እርሳስ እና ብእር ድጋፍ አደረገ ፡፡

ነሀሴ  21/ 2015 በአዲስ ዘመን  ጋዜጣ የወጣ የግዥ  መለያ ቁጥር PPPDSo/002/2016 ለኔትዎርክ ዝርጋታ ና ስልጠና ማእከል ግብኣት ግዥ ቴክኒካል እና ፋይናንሺያል ጨረታ ሰነድ በቀን 4 /1/2016 ተወዳዳሪዎች እና የሚመለከታቸው አካላት በተገኙበት በጽ/ቤቱ አዳራሽ በ 4፡15 ተዘግቶ በ 4 ፡ 30 በመክፈት የጨረታ መክፈት ስነ ስርኣቱ ተጠናቀቀ ፡፡

Hagayya 21/2015 Beeksisa caalbaasii Bitta Gaazeexaa addis zaman gubatti bahe turee caalbaasi Koodii PPPDSo/002/2016 diriirsa neetworkii fi galtee jiddu gala leenjii bituuf jacha sanada teeknikaafi finaanshi’yaala Guyyaa arra 4/1/2016 iddoo dorgomtoonni /bakka bu’oonni fi qaamni dhimmi ilaalatu argamanitti galma waajjirichaati sa’aa 4:15 Cufuun/ Saamsuun fi sa’aa 4:30 banuun sirni baninsa caalbaasi raawwatamee xumuramee jira.

ነሀሴ  21/ 2015 አዲስ ዘመን ወርጊብቲ ለአይቤ ዚወጠኣ  ዊኻቦት መላይቲ ሂልቂ   PPPDSO/002/2016  ዊኻቦት ዚርራ  መክፈት  ሔራው  አያም  04/01/2016   ሒንጫይ አትጋፈሪያችዋ ዩጠቅሰዩ ቃማች ዚትረኸቡ  አታይ መክተበ ጋርዞ ገልመቤ 4 ፡15ቤ መቆፈልቤ  ዋ 4 ፡ 30 ቤ  መክፈትቤ  ተከመላ  ፡፡

ነሀሴ 21/ 2015 በአዲስ ዘመን ጋዜጣ የወጣ የግዥ መለያ ቁጥር PPPDSo/001/2016 የተለያዩ ብዛት ያላቸው ፈርኒቸር እቃዎች ለ ሁለት የስብሰባ አዳራሽ እና CCtv camera ና ተያያዥ አገልግሎትን በቀን 3/1/2016 ተወዳዳሪዎች እና የሚመለከታቸው አካላት በተገኙበት በጽ/ቤቱ አዳራሽ በ 4፡15 ተዘግቶ በ 4፡ 30 በመክፈት የጨረታ መክፈት ስነ- ስርኣቱ ተጠናቀቀ ፡፡

Hagayya 21/2015 Beeksisa caalbaasii Bitta Gaazeexaa addis zaman gubatti bahe turee caalbaasi Koodii PPPDSo/001/2016 farniichari fi CCtv camera Galma walgahii lamaaf akkasumaas tajaajila walqabatan paakeejiin waajjira pireezdaanti Naano keenyaatiif bituuf jacha Guyyaa arra 3/1/2016 iddoo dorgomtoonni /bakka bu’oonni fi qaamni dhimmi ilaalatu argamanitti galma waajjirichaati sa’aa 4:15 Cufuun/ Saamsuun fi sa’aa 4:30 banuun sirni baninsa caalbaasi raawwatamee xumuramee jira.

ነሀሴ 21/ 2015 አዲስ ዘመን ወርጊብቲ ለአይቤ ዚወጠኣ ዊኻቦት መላይቲ ሂልቂ PPPDSo/001/2016 ኢስበልበላት ቢዝሀ ዛለዩ ፈርኒቸር መሀዋች ኮኦት ዲብላን ገልመሌ ዋ CCtv camera ይትለሀዲ ኺድማች ፓኬጅቤ ሁስኒዚና ረኢስ መክተበ ጋርሌ መውኸብሌ አያም 3/1/2016 ሒንጫይ አትጋፈሪያችዋ ዩጠቅሰዩ ቃማች ዚትረኸቡ አታይ መክተበ ጋርዞ ገልመቤ 4፡15 መቆፈልቤ ዋ 4 ፡ 30 ቤ መክፈትቤ ዚርረ መክፈት ሄራ ተመላ ፡፡

ውድ ደንበኞቻችን በነሃሴ 16/2015 በኣዲስ ዘመን ጋዜጣ የወጣ የጨረታ ማስታወቂያ የሽያጭ መለያ ቁጥር ሐረ-ን /001/2015 ያገለገሉ የተለያዩ ብረታ ብረቶች ጨረታ አርብ ጵጉሜ3 /2015 ከጠዋቱ
    ውድ ደንበኞቻችን            በነሃሴ 16/2015 በኣዲስ ዘመን ጋዜጣ የወጣ የጨረታ ማስታወቂያ   የሽያጭ መለያ ቁጥር ሐረ-ን /001/2015  ያገለገሉ የተለያዩ ብረታ ብረቶች  ጨረታ  አርብ ጵጉሜ3  /2015 ከጠዋቱ  በ4:30 ተጫራቾች  በተገኙበት  በጽ/ቤቱ አዳራሽ ተከፍቶ ተጠናቋል ፡፡

Hagayya 16/2015 Beeksisa caalbaasii gurgurtaa Gaazeexaa addis zaman gubatti bahe turee caalbaasi Koodii PPPDSo/001/2016 sirni baninsa caalbaasi sibiiloota cicctaa tajaajila kennani ture, feeroofi staafa , taankaroota sibiila, janareetaroota,mootara bishaan harkisu fi makiina shara hodhu/seenjara Guyyaa arra Gaafa 3/13/2015 iddoo dorgomtoonni /bakka bu’oonni fi qaamni dhimmi ilaalatu argamanitti galma waajjirichaati sa’aa 4:00 Cufuun/ Saamsuun fi sa’aa 4:30 banuun raawwatamee xumuramee jira.