HPPPDSO BID INVITATION (የሐረሪ ህዝብ ክልላዊ መንግስት የመንግሰት ግዥ እና ንብረት ማስወገድ አገልግሎት ሰጪ ጽ/ቤት ጨረታ ማስታወቂያ)
Open in Telegram
የሐረሪ ህዝብ ክልላዊ መንግስት የመንግሰት ግዘዥናንብረት ማስወገድ አገልግሎት ሰጪ ጽ/ቤት በጋዜጣ የሚወጡትን ጨረታ ማስታወቂያዎችን ለሁሉም አቅራቢዎች መረጃው በፍጥነት ተዳራሸ ለማድረግ የተቀረፀ የጽ/ቤቱ የቴለግራም ሚዲያ ነው
Show more433
Subscribers
+124 hours
+37 days
-430 days
Posts Archive
የባህል ቅርሶችን ማሰስ፡ የብሔር ብሔረሰቦች ቀንን በማስመልከት የሐረሪ ክልል ሙዚየሞችን ተጎበኙ።
ህዳር 11 ቀን 2016 የመንግስት ግዥና ንብረት ማስወገድ አገልግሎት ጽ/ቤት ሰራተኞች በሀረሪ ክልል የሚገኙ የባህል ቅርስ ሙዚየሞችን ጎብኝተዋል። ይህ ልዩ ዝግጅት የብሄረሰቡ ብሄረሰቦች ቀን ጋር የተገጣጠመ ሲሆን ይህም ለጉዞው ትልቅ ትርጉም አለው።
በዚህ ጉብኝት ወቅት፣ ቡድናችን በሙዚየሞች ውስጥ የሚታዩትን ልዩ ልዩ ቅርሶች እና ታሪካዊ ቅርሶችን ለማየትእና ለማድነቅ ልዩ እድል ነበረው። ለሀገራችን የበለጸገ የባህል እሴት ጥልቅ ግንዛቤ ማግኘታቸውን እና ከአስጎብኚ ባለሙያዎች ጋር በመነጋገር ስለ ክልሉ ወጎች፣ ልማዶች እና ባህሎች ጥበባዊና ታሪካዊ መግለጫዎች ጠቃሚ ግንዛቤዎችን ማግኘታቸው ገልፆዋል።
የመንግስት ግዥና ንብረት ማስወገድ አገልግሎት ጽ/ቤት ሰራተኞች እንደመሆናችን መጠን የባህል ቅርሶቻችንን የመጠበቅን አስፈላጊነት እንገነዘባለን። ይህ ጉብኝት ለግል እድገት እና መበልጸግ እድል ብቻ ሳይሆን የሀገራችንን ልዩ ልዩ ባህላዊ ቅርሶች ለመጠበቅ እና ለማስተዋወቅ ያለንን የጋራ ሀላፊነት መሆኑን ተግልፃዋል ።
ባጠቃላይ ህዳር 11 ቀን 2016 በሀረሪ ክልል ሙዚየሞች የተደረገው ጉብኝት ለቡድናችን ትርጉም ያለው ነው። ለሀገር አቀፍ የብሄር ብሄረሰቦች ቀን ያለንን አድናቆት ያጠናከረ እና የባህል ቅርሶቻችንን ለመጠበቅ እና ለማስተዋወቅ ያለንን ቁርጠኝነት እንደሚያጠናክር ተናግሮዋል ።
ውድ ደንበኞቻችን
በህዳር 9/2016
በኣዲስ ዘመን ጋዜጣ የወጣ የጨረታ ማስታወቂያ ይመለከታል
የሀረሪ ህዝብ ክልላዊ መንግሥት ግዥ እና ንብረት ማስወገድ አገልግሎት ሰጪ ጽ/ቤት በ2016 በጀት ዓመት ከዚህ በላይ የተዘረዘሩትን እቃዎች በጨረታ አወዳድሮ ለሙግዛት ይፈጋል።
1. የብቃትመስፈርቶች፡-ተጫራቾች በጨረታ ሰነዱ ተጠየቁ ጋዊነትን የሚያመለክቱ ሰነዶች ቅጂ እ ናሌሎች በጨረታ ሰነዱ የተጠየቁ ከስራው ጋር የተያያዙ ሰነዶችን ከጨረታው መልስ ጋር ማቅረብ የሚችሉ መሆን አለባቸው።
2.ጨረታው ፀንቶ የሚቆየው፡ ጨረታው ፀንቶ የሚቆየው ጨረታው ከተከፈተ በኋላ ለ60 ቀናት ይሆናል፡፡
3. የጨረታ ማስከበሪያ፡ ተጫራቾች የጨረታ ማስከበሪያ ሲፒኦ (ጥሬ ገንዘብ ክፍያ ማዘዣ) ወይም በቅድመ ሁኔታ ላይ ያልተመሰረተ የባንክ ዋስትና በመንግስት ግዥና ንብረት ማስወገድ አገልግሎት አቅራቢ ድርጅት ስም ማስያዝ ይጠበቅባቸዋል።
4.የጨረታ ሰነድ ግዥና ቋንቋ፡-የጨረታ ሰነዱ የተዘጋጀው በአማረኛ ቋንቋ ነው። በጨረታው መሳተፍ የሚፍልግ ተጫራች በጽ/ቤቱ ግዥ ፋይናንስ ናንብረት ስራ ክፍል የማይመለስ ለግዥ መለያ ቁጥር PPPDSO/010/2016 PPPDSO/015/2016 ፣PPPDSO/016/2016 እና PPPDSO/017/2016 ሰነድ ብር 400 /አራትመቶ/ ለእያንዳንዳቸው በመክፈል መግዛት ይችላሉ፡፡
5. የጨረታው አቀራረብ እና አይነት፡
5.1. ተጫራቾች ይህ ማስታወቂያ በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ከወጣበት ቀን ጀምሮ ባሉት 15 ተከታታይ ቀናት ውስጥ የጨረታ ሰነዳቸውን በተዘጋጀው ሳጥን ውስጥ ማስገባት አለባቸው።
5.2. የግዥ መለያ ቁጥር
PPPDSO/010/2016 ፣ PPPDSO/015/2016 ፣ PPPDSO/016/2016 እና PPPDSO/017/2016 ሰነድ የጨረታው ዓይነት ባለ አንድ ኤንቨሎፕ ሲሆን ተጫራቾች ቴክኒካልና ፋይናንሺያል ሰነዶቻቸውን በጨረታ መመሪያው መሠረት በማያያዝ ለእያንዳንዳቸው አንድ ኦርጅናልና አንድ ኮፒ ማቅረብ አለባቸው።
6. የጨረታ መክፈቻና መዝጊያ ቀን፡.
6.1. የግዥ መለያ ቁጥር
PPPDSO/010/2016፡ ጨረታ ሰነዱ የሚከፈትበት እና የሚዘጋበት ቀን በ24/3/2016 ከጠዋቱ በ4:15 ተዘግቶ ፤በ4:30 በጽ/ቤቱ አዳራሽ ይከፈታል።
6.2. የግዥ መለያ ቁጥር ፡
PPPDSO/015/2016 ጨረታ ሰነዱ የሚከፈትበት እና የሚዘጋበት ቀን በ25/3/2016 ከጠዋቱ በ4:15 ተዘግቶ፤በ4:30 በጽ/ቤቱ አዳራሽ ይከፈታል፡፡
6.3 የግዥ መለያ ቁጥር ፡
PPPDSO/016/2016 ጨረታ ሰነድ የሚከፈትበት እና የሚዘጋበት ቀንበ26/3/2016 ከጠዋቱ በ4:15 ተዘግቶ፤በ4:30 በጽ/ቤቱአ ዳራሽ ይከፈታል፡፡
6.4. የግዥ መለያ ቁጥር፡
PPPDSO/017/2016 ጨረታ ሰነድ የሚከፈትበት እና የሚዘጋበት ቀን 27/3/2016 ከጠዋቱ በ4:15 ተዘግቶ፤በ4:30 በጽ/ቤቱ አዳራሽ ሰነድ ይከፈታል፡፡
7. ከላይ የተጠቀሱት ቀናት በዓላት ወይም ዝግ ከሆኑ በሚቀጥለው የስራ ቀን ጨረታው የሚከፈትይሆናል።
8. የመሰረዝ መብት፡- መ/ቤቱ አስፈላጊ ሆኖ ካገኘው ጨረታውን በሙሉም ሆነ በከፊል የመሰረዝ መብቱ የተጠበቀ ነው።
9.የመ/ቤት አድራሻ፡- ለበለጠ መረጃ እባክዎን 0256660169 ወይም 0256590017 ይደውሉ።
10. ጨረታው የሚከፈትበት ቦታ፡ የሀረሪ ህዝብ ክልልየ መንግስት ግዥና ንብረት ማስወገድ አገልግሎት ጽ/ቤት አሚር ሀቦባ ስታዲየም ፊትለፊት (የድሮስታዲየም) ፊትለፊት።ስልክ 0256660169/ 0256590017 https://WWW.facebook.com/ hppdso web site፡ http// hppdso.gov.et Telegram https:t.me//hppds2
በሐረሪ ህዝብ ክልላዊ መንግስት የመንግስት ግዥ እና ንብረት ማስወገድ አገልግሎት ሰጪ ጽ/ቤት
በግዥ አፈፃፀም ሂደቶች ቅሬታ ውይም አቤቱታ አሎት? ካሎት ቅሬታ ውይም አቤቱታውን ለማቅረብ የሚከተሉትን ሂደቶችን ሊከተሉ ይገባል
***
በግዥ አፈፃፀም ሂደት በተጫራች የሚቀርብ ቅሬታ ውይም አቤቱታ ለማን ይቀርባል?
****
**በመጀመሪያ ደረጃ ለግዥ ፈፃሚ መስሪያ ቤት ሐላፊ
✵ በመጀመሪያ ደረጃ በተስጠው ቅሬታ ምላሽ ያላረካው ከሆነ በሁለተኛ ደረጃ ለመንግስት ግዥና ንብረት ኣወጋገድ ውሳኔ ሰጪ ቦርድ
✵ በሁለተኛ ደረጃ በተስጠው ቅሬታ ምላሽ ያላረካው ከሆነ ፍርድ ቤት ማቅረብ ይችላል
በግዥ አፈፃፀም ሂደት በተጫራች የሚቀርብ ምን አይነት አቤቱታ ይም ቅሬታ ተቀባይነት አለው?
**
✵ በተከናወነ ወይም ሳይከናወን በቀረ ተግባር ምክንያት የሚቀርብ አቤቱታ ኣቤቱታ ኣቅራቢው ለአቤቱታው መሠረት የሆነውን ውሳኔ ካወቀበት ወይም ማወቅ ይገባው ከነበረው ቀን ቀጥሎ ካለው ቀን ጀምሮ በሚቆጠር 3 የሥራ ቀን ጊዜ ውስጥ ከሆነ ፡፡
✵ ጨረታ ሰነዱን በግዥ ፈፃሚ መስሪያ ቤት በመግዛት በጨረታው የተሳተፉ ከሆን ቅሬታ ውይም አቤቱታ ማቅረብ ይችላሉ
***"""
በግዥ አፈፃፀም ሂደት በተጫራች የሚቀርብ
ምን አይነት አቤቱታ ውይም ቅሬታ ተቀባይነት የለውም?
✵ በተመረጠው ግዥ ዘዴ ላይ
✵ ለጥቃቅንና አነስተኛ በተስጠ ልዩ አስተያየት
✵ በጨረታ ስነዱ ኣስቀድሞ በስፈረ የተጫራቾች ማወዳደሪያ መስፈርት ላይ
*ለአቤቱታው መሠረት የሆነውን ውሳኔ ካወቀበት ወይም ማወቅ ይገባው ከነበረው ቀን ቀጥሎ ካለው ቀን ጀምሮ በ3 የሥራ ቀን ጊዜ ውስጥ ቅሬታ ውይም አቤቱታው ያልቀረበ ከሆነ ⠀⠀
✵ በግዥ ጨረታው የተሳተፉ ካልሆኑ ውይም ተጫራች ካልሆኑ ቅሬታ ውይም አቤቱታ ተቀባይነት ኣይኖረውም
**
በግዥ አፈፃፀም ሂደት በተጫራች የሚቀርብ ቅሬታ ወይም አቤቱታ ለማቀረብ ምን ያስፈልጋል?
****
✵ አቤቱታ አቅራቢው ኣቤቱታውን በፁሑፍ ማቅረብ
✵ አቤቱታው በአቤቱታ አቅራቢው ውይም ህጋዊ ወኪሉ ማቅረብ
✵ አቤቱታ አቅራቢው ማንነቱን የሚያሳይ የታደሰ መታወቂያ
✵ አቤቱታ አቅራቢው በጨረታ መሳተፋችውን የሚያሳይ ማስረጃ
✵ ለአቤቱታ አቅራቢው የጨረታው ውጤት የተገለጸበት ማስረጃ
የተከበራችሁ ደንበኞች፣
በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ጥቅምት 16 ቀን 2016E.C የወጡትን የጨረታ ማስታወቂያዎች ጨረታዎች ጨረታ አከፋፈት ስነ- ስርኣት መጠናቀቁን ማሳወቅ እንወዳለን። አገልግሎቶቻችንን በሚመለከት በጣም አስተማማኝ እና ወቅታዊ መረጃ ለእርስዎ ለማቅረብ እንጥራለን።
እባክዎን ከዚህ በታች የተገለፁ የግዥ ማመሳከሪያ ቁጥሮችን እና ተዛማጅ እቃዎችን ጨረታ አከፋፈት ስነ- ስርኣት በዚህ ሳምንት መጀመሪያ ከ4/3/2016E.C እስከ 7/3/2016 በመክፈት የተጠናቀቁ ናቸው። ከዚህ በታች መረጃውን ያግኙ።
1. የግዥ ማጣቀሻ ቁጥር 1.PPPDS0/007/2016፡- ለአይቲ ማሰልጠኛ ማዕከል የኤሌክትሮኒክስ ዕቃዎች ግዥ ነው።
2. የግዥ ማጣቀሻ ቁጥር 2.PPPDS0/008/2016፡- ለአይቲ ማሰልጠኛ ማዕከል የቤት ዕቃዎች ግዥ ነው።
3. የግዥ ማጣቀሻ ቁጥር 3.PPPDS0/011/2016፡- ጨረታው ጄኔሬተር፣ ATS (Automatic Transfer Switch) እና ለዶሮ መፈልፈያ ኢንኩቤተር ዕቃዎች ግዥን ያካትታል።
4. የግዥ ማጣቀሻ ቁጥር 4.PPPDS0/014/2016፡ የኤሌክትሮ መካኒካል ዕቃዎች ግዥ ነው።
ስለ ተቋሙ አገልግሎታችን ወቅታዊ መረጃ ለማግኘት ፣የእኛን ኦፊሴላዊ ድረ-ገጽ እንድትጎበኙ እናበረታታዎታለን። ለትክክለኛ እና ወቅታዊ ዝመናዎች ምርጡ ምንጭ ነው። በተጨማሪም፣ ይህንን መረጃ ለጓደኞችዎ ማጋራት ከቻሉ እናደንቃለን።
ለበለጠ መረጃ እና ለተጨማሪ ጥያቄ እባክዎን ድህረ ገፃችንን ➡️ድረ-ገጽ፡-https://hppdso.gov.et ይጎብኙ።
ለቀጣይ ተሰትፎ እና በተቋም ጨረታ ለመሳተፍ ላሳዩት ፍላጎትዎ እናመሰግናለን።
የሀረሪ ህዝብ ክልላዊ መንግሥት ግዥ እና ንብረት ማስወገድ አገልግሎት ሰጪ ጽ/ቤት
ጥቅምት 16/2016 በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ወቶ የነበረው የሽያጭ ጨረታ ኮድ PPPDSo/014/2016 የኤሌክትሮመካኒካል እቃዎች ግዥ ቴክኒካል ጨረታ አከፋፈት ስነ ስርኣት በዛሬው እለት በቀን 7/3/2016 ተወዳዳሪዎች/ተወካዮች በተገኙበት በጽ/ቤ አዳራሽ 40 ፡ 15 በማሸግ እና 40 ፡ 30 በመክፈት የጨረታ መክፈት ስነ ስርኣቱ ተጠናsል፡፡
Onkololleessa 16/2016 Beeksisa caalbaasii bitta Gaazeexaa addis zaman gubatti bahe turee caalbaasi Koodii PPPDSo/014/2016 bitta meeshaa Elaktroniksii caalbaasiin teknikaa isaa arra Gaafa 7/3/2016 iddoo dorgomtoonni /bakka bu’oonni fi qaamni dhimmi ilaalatu argamanitti galma waajjirichaati sa’aa 4:15 Cufuun/ Saamsuun fi sa’aa 4:30 banuun sirni baniinsa caalbaasii raawwatamee xumuramee jira.
ጥቅምት 16/ 2016 አዲስ ዘመን ወርጊብቲ ለአይቤ ዚወጠኣ ዊኻቦት ዚርረ ኮድ PPPDSo/014/2016 ዚኤሌክትሮሜካኒካል መህዋች ዊኻቦት ቴክኒካል ዚርረ መክፈት ሔራው ሆጂ አያም 7/3/2016 ሒንጫይ አትጋፈሪያችዋ ዩጠቅሰዩ ቃማች ዚትረኸቡ አታይ መክተበ ጋርዞ ገልመቤ 4፡15 መቆፈልቤ ዋ 40 ፡ 30 ቤ መክፈትቤ ዚርረ መክፈት ሄራው ተኸመለማ ተሄለደ ፡፡
ጥቅምት 16/2016 በአዲስ ዘመን ጋዜጣ ወቶ የነበረው የሽያጭ ጨረታ ኮድ PPPDSo/011/2016 ጀነሬተር እና ATS and checken Hatchery incubator እቃዎች ግዥ ጨረታ አከፋፈት ስነ ስርኣት በዛሬው እለት በቀን 6/3/2016 ተወዳዳሪዎች/ተወካዮች በተገኙበት በጽ/ቤ አዳራሽ 4 ፡ 15 በማሸግ እና 4 ፡ 30 በመክፈት የጨረታ መክፈት ስነ ስርኣቱ ተጠናsል፡፡
Onkololleessa 16/2016 Beeksisa caalbaasii bitta Gaazeexaa addis zaman gubatti bahe turee caalbaasi Koodii PPPDSo/011/2016 bitta Janareetara fi ATS akkasumaas Hatchery caalbaasiin isaa arra Gaafa 6/3/2016 iddoo dorgomtoonni /bakka bu’oonni fi qaamni dhimmi ilaalatu argamanitti galma waajjirichaati sa’aa 4:15 Cufuun/ Saamsuun fi sa’aa 4:30 banuun sirni baniinsa caalbaasii raawwatamee xumuramee jira.
ጥቅምት 16/ 2016 አዲስ ዘመን ወርጊብቲ ለአይቤ ዚወጠኣ ዊኻቦት ዚርረ ኮድ PPPDSo/011/2016 ጀነሬተር እና ATS and Hatchery መህዋች ዊኻቦት ዚርረ መክፈት ሔራው ሆጂ አያም 6/3/2016 ሒንጫይ አትጋፈሪያችዋ ዩጠቅሰዩ ቃማች ዚትረኸቡ አታይ መክተበ ጋርዞ ገልመቤ 4፡15 መቆፈልቤ ዋ 4 ፡ 30 ቤ መክፈትቤ ዚርረ መክፈት ሄራው ተኸመለማ ተሄለደ ፡፡
ውድ ደንበኞቻችን
ጥቅምት 16/2016
በአዲስ ዘመን ጋዜጣ
የወጣ ጨረታ ማስታወቂያ
የግዥ መለያ ቁጥር
0PPPDS0/008/2016 ለአይቲ ስልጠና ማእከል የፈርኒቸር እቃዎች እቃዎች ግዥ ጨረታ አከፋፈት ስነ- ስርኣት በቀን 5/3/2016 ተወዳዳሪዎች በተገኙበት በጽ/ቤቱ አዳራሽ በ 4 ፡ 30 በመክፈት የጨረታ መክፈት ስነ- ስርኣቱ ተጠናቋል፡፡
ስለ ተቋማችን አገልግሎቶች ወቅታዊ እና ትክክለኛ መረጃዎችን ለማግኘት ይፋዊ የwebsit ገፃችንን ይከተሉ፤ ለወዳጅዎ ያጋሩ፡፡ ➡️ድህረ ገፅ:-https://hppdso.gov.et
Onkololleessa 16/2016 Beeksisa caalbaasii bitta Gaazeexaa addis zaman gubatti bahe turee caalbaasi Koodii PPPDSo/008/2016 Jiddu gala leenji IT tiif bitta meeshaa farnicharii caalbaasiin isaa arra Gaafa 5/3/2016 iddoo dorgomtoonni /bakka bu’oonni fi qaamni dhimmi ilaalatu argamanitti galma waajjirichaati sa’aa 4:15 Cufuun/ Saamsuun fi sa’aa 4:30 banuun sirni baniinsa caalbaasii raawwatamee xumuramee jira.
ጥቅምት 16/ 2016 አዲስ ዘመን ወርጊብቲ ለአይቤ ዚወጠኣ ዊኻቦት ዚርራ መላይቲ ሂልቂ PPPDSo/008/2016 ዚአይቲ መግበርቲ መርከዝ ፈርኒቸር መህዋች ዊኻቦት ዚርራ መክፈት ሔራው አያም 5/3/2016 ሒንጫይ አትጋፈሪያችዋ ዩጠቅሰዩ ቃማች ዚትረኸቡ አታይ መክተበ ጋርዞ ገልመቤ
4 ፡ 30 ቤ መክፈትቤ ዚርራ መክፈት ሄራው ተከመላ ፡፡
