1 205
Subscribers
-224 hours
-37 days
-1130 days
Posts Archive
1 205
የሂልሳይድ ት/ቤት አንደኛ ደረጃ ትምህርት ክፍል/1-6/ ተማሪዎችና ወላጆች በሙሉ
1.የሶስተኛ ተርም የደረጃ ተማሪዎች
ሽልማት ነገ በ2/10/18 የተማሪዎች የሰልፍ ስነ-ስነርዓት ላይ የሚሰጥ ሲሆን ወላጆች በዝግጅቱ ላይ መገኘት የምትችሉ መሆኑን እናስታውቃለን ።
2.የ6ተኛ ክፍል ተማሪዎች ያልጨርሷቸው በርካታ የክፍል ውስጥ ተግባራት ስላሉ ሁሉንም የትምህርት ዓይነቶች ደብተሮች እና የታዘዟቸውን ስራዎች ይዘው እንዲመጡ እያሳሰብን በቀጣይ ቀናት የሚኖፘቸውን ተግባራት በተከታታይ የምናሳውቅ መሆኑን እየገለጽን ወላጆች መረጃዎችን በመከታተል ተግባራዊ እንድታደርጉ ለማሳሰብ እንወዳለን።
Available now! Telegram Research 2025 — the year's key insights 
