cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

አዲስ ምልከታ🌍

+ አዲስ የሳይንስ እይታ + አዲስ አስተሳሰብ + አዲስ እውቀት + ሃይማኖት + ፖለቲካ + ኢኮኖሚ + ሙዚቃ # የኢትዮጵያ ትንሳኤ

Show more
Advertising posts
1 602Subscribers
+824 hours
+537 days
+20330 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

ምድር ድቡልቡል ወይም ኳስ ቅርጽ ያላት ከሆነች፣ ካለንበት ቦታ ሆነን ወደፊት ስናይ ምድሪቱ ወደታችን እየወረደች፣ እየወረደች ትመጣለች። ከዚያም ከኛ ሙሉ በሙሉ ትሸፈናለች። ይህንን የሚያደርገው ደግሞ ክቡ ቅርጿ ነው። (ማለትም ምድር ድቡልቡል ከሆነች ያ አይነት ነገር መከሰት አለበት) በዚህም ምክንያት ከኛ እጅግ ርቀው የሚገኙ አካላት በትልቁ ይሸፈናሉ፣ አንዳንድ ነገሮችን እንዲያውም በፍጹም አናያቸውም። ምክንያቱም ከርቩ እንደ ጉብታ ሆኖ በኛና በዚያ አካል መሃል ስለሚቀመጥ። ስለዚህ ይከልለናል። ይህ የሚሆነው አይናችን በቀጥታ (እስትሬት) ያለ ነገርን ብቻ ስለሚያይ ነው። የዚህ ምክንያቱ ደግሞ ብርሃን ቀጥታ መስመር ይዞ ስለሚሄድ ነው። በተመሳሳይ መልኩም፣ ከላይ ያነሳነው መሳርያ ቀጥታ መስመር ይዞ ነው የሚሄደው። ስለዚህ በሱ ስትሬት ያለ 160 ኪሎሜትር ርቆ የሚሄድን አካል ነው መምታት ያለበት። ነገር ግን ምድር ድቡልቡል ከሆነች ይህ በፍጹም ሊፈጠር አይችልም። ግሎብ ላይ ነገሮች ርቀው ሲሄዱ ምን ያህል ከኛ ይሸፈናሉ የሚለው በፎርሙላ ተሰርቶ አለ። በዚህ ፎርሙላ መሠረት 100 ማይል ወይም 160 ኪሎሜትር ርቀው የሚገኙ አካላት በ2 ኪሎሜትር ከፍታ ይሸፈናሉ። ማለትም ግሎብ ምድር ላይ 160 ኪሎሜትር ላይ ያለ አካል ለማየት ከፈለግን ያ አካል ቁመቱ 2 ኪሎሜትር መሆን አለበት፣ ምክንያቱም የምድር ከርቭ ያንን ያህል ነገሮች ስለሚሸፍን። ስለዚህ ከላይ ያለውን መሳርያ እናስበው። እንዴት ነው 160 ኪሎሜትር ያለ ታርጌት ሊመታ የሚችለው? በዓለም ላይ ከተሰሩ ነገሮች ውስጥ 2 ኪሎሜትር ቁመት ያለው ነገር የለም። ደግሞ መሳርያው ለመርከቦች ታስቦ ነው የተሰራው። ስለዚህ እንዴት ሊሰራ ይችላል? ስለዚህ ምድር ግሎብ አይደለችም ማለት ነው።
Show all...
👍 6 1🙏 1
ይህ የምትመለከቱት በአሜሪካ ባሕር ሃይል የተሰራ "Rail Gun" የተሰኘ እጅግ አደገኛ የጦር መሳርያ ነው። መሳርያው ኤሌክትሮ-ማግኔቲዝምን በመጠቀም የሚሰራ ሲሆን ጥይቱን በ8270 feet/s ወይም 2700 ሜትር በሰከንድ በሆነ ፍጥነት መተኮስ ይችላል። ይህም Mach 8 ወይም የድምጽን ፍጥነት 8 እጥፍ እንደማለት ነው። መሳርያው እስከ 100 ማይል ማለትም 160 ኪሎሜትር ርቀት ያሉ ኢላማዎችን መምታት የሚችል ሲሆን የባሕር ሃይሉ መርከቦች ላይ ተጠምዶ ሙከራ ተደርጎበታል። ታዲያ ይህ መሳርያ ምድር ዝርግ (flat) እንደሆነች ያረጋግጥልናል። እንዴት? መልሱን ቀጥለን እንይ።
Show all...
👍 1
Yuval Noah Harari: When the flood comes elite will build an ark and leave the rest to drown Harari, whose middle name happens to be Noah, has a long history of warning about the “technological Noah’s Ark” he believes is destined to save the 'elite' while leaving the rest of humanity to die in a mass casualty event.
Show all...
👍 1
በአሁኑ ጊዜ ነገሮች ከመበለሻሸታቸው የተነሳ ሰዎች ስላለው ሁኔታ መናገር ሁሉ አይፈልጉም። በአደባባይ የውስጣቸውን ሀሳብ አይናገሩም ይልቁንስ ተቀባይነት ያለውን ውሸት ይዋሻሉ። ይህ ወደ ፋሺስት ስርአት መግባታችንን ነው የሚያሳየው። በፋሺዝም ስርአት ገዢው ውሸት ነው። ሰዎች በራሳቸው ፈቃድ እውነትን ከመናገር ራሳቸውን ያቅባሉ። ውሸትን ለመናገር ይፈጥናሉ። ደፍሮ እውነትን መናገር እንደ ትልቅ ወንጀል ይቆጠራል። አምላክን የመናገር ያህል ይወሰዳል። እጅግ አደገኛ ስርአት ነው። ወደዚህ ስርአት የመግባታችን ምክንያቱ ደግሞ ውሸትን የሚወዱ ሰዎች መብዛታቸው ነው። እነሱ ሲበራከቱ ለአገዛዙ መንገድን ይጠርጋሉ። የሀሳብ ፖሊስ ይሆኑታል። ከዚያ አንተ የሆነች ነገር ስትል አፍ አፍህን ይሉሃል። ሁሉም ቦታ ይህ ሲደጋገምብህ ዝም ማለትን፣ መዋሸትን እየለመድክ ትመጣለህ። ዶስቶዬቭስኪ እንዳለው ሰዎችን ላለማስከፋት ተብሎ እውነትን ከመናገር የሚታቀቡበት ጊዜ ደርሷል። ፋሺዝም ማለት ይሄ ነው። የፈጣሪ ያለህ ያስብላል።
Show all...
👍 15 2
አሁን ያለው የሀገራችን ሁኔታ ያሳስባል። ወደ አንዱ ማጥ ገባን ብለን ስንገረም ከዛም የባሰ ሌላ ገደል ይጠብቀናል። ነገር ተበላሸ ብለን ተገርመን ሳንጨርስ ከዛም በላይ ተበላሽቶ እናያለን። ሀገሪቷ በኢኮኖሚም፣ በፖለቲካም በሁሉም ነገር እየዘቀጠች፣ እየዘቀጠች እየሄደች ነው። መንግስት ያለውን ብር በጦርነት ጨርሶታል። ከዛ ብር ሲያጥረው የኛኑ ብር ከባንክ ስናወጣና ስንልክ መቁረጥ ጀመረ። ግብር ከአቅም በላይ መጠየቅ ጀመረ... አንዱን ጦርነት ሲጨርስ ደግሞ ሌላ ጦርነት ገባ። እንደሱ ቢሆን በዚኛው ጦርነት... ምንም ምንም እንዳይተርፍ አድርጎ ቀብሮ ያዳፍነን ነበር። ሴማውያን ብሎ የሰየማቸውን ህዝቦች ተራ በተራ እያጨደ ጠራርጎ ሊያጠፋ ነበር። በሱ ቤት እግዚአብሔር የለም። እግዚአብሔር ግን መኖሩን አሳየው። ተራ ገበሬዎችን፣ የደርግ ጊዜ ክላሽ ብቻ የነበራቸው...እየተደራጁ፣ ወደ አንድ እየመጡ... ጥቁር ክላሽ፣ ዲሽቃ፣ መድፍ...እያሉ ወደ ሌላ ደረጃ እየመጡ ነው። መከላከያው ኮለኔሎችና ጄነራሎችን ጭምር እያጣ ነው... ያለውን ሃይል እና ገንዘብ ሁሉ አሟጦ ወደዛ እየላከ፣ የላከውም እየከሰመ ነው። በዚህ ሁሉ ውስጥ ግን ምንም እንዳልተፈጠረ ልማት፣ ብልጽግና..ወዘተ እያለ ስብከቱ አልቀረም.. በዋናው ከተማ የአክሲዮን ገበያ፣ ካፒታል ማርኬት፣ እስታርት አፕ የመሳሰሉ ደመቅ ደመቅ ያሉ ሀሳቦችን እያሰማ ነው። የውጪ ድርጅቶች ወደ ውስጥ እንዲገቡ፣ የቴሌን የአየር መንገድን አክሲዮን እንዲገዙ፣ ጤፍ ቡና ሰሊጥ እንዲነግዱ መንገድ እየከፈተ ነው። ያ እድገት፣ ብልጽግና፣ መሰልጠንን ያመጣል ተብሎ ታስቧል። ግን ያ ለደሃው ምን ይጨምርለታል? እንኳን ደሃውን፣ ደፋ ቀና ብሎ ጉልት የሚሸጠውም አሁን ህይወቱ አደጋ ላይ ነው። እንዴት ነው ዘመናዊ ትምርህት ያልተማረ፣ የፋይናንስ እውቀት ያልቀሰመ ደሃ ከፈረንጅ ነጋዴ ጋ የሚወዳደረው? አይችልምኮ። አይመጣጠንም። ደሃውን ከድህነቱ የሚያወጣ ነገር አደለም ይሄ። ይልቅስ "ዘመናዊ ሁን ከጊዜው ጋ ተጓዝ፣ መጓዝ ካልቻልክ ትበላለህ" ነው እየተባለ ያለው። ትበላለህ በቃ። ደሃ ሆንክ አልሆንክ ጣጣው አደለም። survival of the fittest ነው። ዳርዊኒዝም በተግባር ሊተገበር ነው በቃ። አቅም ያለው ብልጥ የሆነው አምልጦ ይወጣል። ዶላርና ክሪፕቶ እየነገደ ሚሊዬነር ይሆናል። ምስኪኑ ደሃ ደግሞ በቃ በረሃብ ያልቃል። አለፍ ሲልም ባርያ ይሆናል። ሌላ outcome የለውም። በቃ ለደሃ ያለው ቦታ ይህ ነው። "ደሃ ተበደለ ፍርድ ተጓደለ" የሚለው የጥንቱ አባባል አሁን አይሰራም። "የታባቱ ለምን ድራሹ አይጠፋም" ነው የአሁኑ ፖሊሲ። በቃ ሀብታም መሆን አለብህ። ሰርተህ ለፍተህ ሊሆን ይችላል፣ ወይም ክሪፕቶ ነግደህ ሊሆን ይችላል፣ ወይ ቲክቶክ ሰርተህ፣ ወይም ደግሞ ዋሽተህ ሰርቀህ አጭበርብረህ ሊሆን ይችላል እስካልተያዝክ ድረስ... ብቻ የሆነ ነገር ይኑርህ። አንተ ታመልጣለህ። ሌላው እንደ ኖህ ዘመን ጎርፍ ቢወስደው አንተ አምልጠሃል ስለሱ አይመለከትህም። አሁን ላይ እየመጣ ያለው አስተሳሰብ እንዲህ አይነት ነው። ፈረንጆቹ ያሰቡልን የ eugenics ድግስ ሊተገበር ነው፣ ልንጠፋ...በቃ በነሱ ቤት እግዚአብሔር የለም...ደሃ ያልቃል ይጠፋል....
Show all...
👍 11
📕አባቴና እምነቱ 📌የአለቃ አያሌው ታምሩ የሕይወት ታሪክ @amhbook1
Show all...
👍 7
#በጌቴ ሴማኔ~~ በጌቴ ሴማኔ፣ በአትክልቱ ቦታ(2) ለእኛ ሲል ጌታችን፣ በዓለም ተንገላታ(2) አዳምና ሔዋን፣ ባጠፉት ጥፋት(2) እኛም ነበረብን፣ የዘላለም ሞት(2) መስቀል ተሸክሞ፣ ሲወጣ ተራራ(2) ይገርፉት ነበረ፣ ሁሉም በየተራ(2) ድንግል አልቻለችም፣ እንባዋን ልትገታ(2) እያየች በመስቀል፣ ልጇ ሲንገላታ(2) በአምላክነቱ፣ ሳይፈርድባቸው(2) እንዲ ሲል ፀለየ፣ አባት ሆይ ማራቸው(2) በረቂቅ ሥልጣኑ(ጥበቡ)፣ ሁሉን የፈጠረ(2) በሰዎች ተገርፎ፣ ሞተ ተቀበረ(2) ፍቅሩን የገለጸው፣ ተወልዶ በስጋ(2) ኢየሱስ ጌታ ነው፣ አልፋና ኦሜጋ(2) በመስቀል ተሰቅሎ፣ እንዲያ እየቃተተ(2) አለምን ለማዳን፣ የማይሞተው ሞተ(2) ከሞት ሊታደገን፣ በመጣልን ፈጥኖ(2) መስቀል አሸከሙት፣ ውለታው ይህ ሁኖ(2) መከራውን ሳስብ፣ ሳስታውስ ቀኑን(2) ይቆስላል ይደማል፣ ልቤ በሃዘን(2) መች ለራሱ ነበር፣ ይሁሉ መከራ(2) መስቀል ተሸክሞ፣ የወጣ ተራራ(2) ሲያጎርሱት ሚናከስ፣ ሰው ክፉ ነውና እውሩን ቢያበራ ጎባጣን ቢያቀና ጌታዬን ሰቀሉት፣ አይሁድ ጨከኑና(2) ምነው አያሳዝን፣ የአይሁድ ክፋት(2) የዝናቡን ጌታ፣ ውሃ ሲነፍጉት(2) በተንኮል በሃጢያት፣ ቀሩ እንደሰከሩ(2) ሙታን ከመቃብር፣ ተነስተው ሲያስተምሩ(2) እናታችን ሄዋን፣ ወዮ በይ አልቅሺ ያንቺን ህመም፣ ታሞ ከሞት ሊያድንሺ የህያዋን ጌታ፣ ተሰቀለልሺ(2) አዬጉድ አዬ ጉድ፣ አለም የዃላሽ(2) መድሃኒት ክርስቶስ፣ በግፍ ሞተብሽ(2) በመስቀል ተሰቅሎ፣ ስጋውን ሲቆርስ በችንካር ተወግቶ፣ ደሙንም ሲያፈስ ዋለች በመከራ፣ ድንግል(እናት) ስታለቅስ(2) ሰውነትሽ ራደ፣ ሃዘን ከበበሽ ስቃይ መከራውን፣ ዳግም ፀናብሽ ተሰቅሎ ስታይው፣ አንድ አምላክ ልጅሽ(2) ቢፈስም እንባዬ ሆኖ መንታ መንታ መች ዋጋ ይሆናል ለአንዲቱ ጠብታ ላለቀሺው ለቅሶ፣ ድንግል(እናት) የዚያን ለታ(2) ባለቀሺው ለቅሶ፣ በልጅሽ ህመም(2) ከሃጢያት ነፃሁኝ፣ ዳንኩኝ ከገሃነም(2)
Show all...
8
ይህኛው የተሻለ ቅጂ ነው። ጽሑፉም የተሻለ ይነበባል ሳይዙም መጠነኛ ነው።
Show all...