cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

Rîhàn Dínëł isłam

https://t.me/join chat/AAAAAEEPwb1FnnhGPvBiHA ከተዋደድን ለአላህ ቃል ሙስሊም መሆናችን ይበቃል ☞ telegeram.me/link

Show more
The country is not specifiedThe language is not specifiedThe category is not specified
Advertising posts
549
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days

Data loading in progress...

Subscriber growth rate

Data loading in progress...

አንተ ብቻ አደለህም በህይወት ውስጥ ደክሞህ እሚያውቀው…አንተ ብቻ አደለህም እምታዝነው እና እሚከፋህ…አንተ ብቻ አደለህም ብዙ ነገር ፈልገህ ያጣህው🤷‍♀…ሁሉም ሰው የራሱ ፈተና አለው…ማሸነፍ እሚገባው ጦርነት ሁሉም አለው… የአንተን መንገድ ከሌሎች ጋር አታወዳድር …የአንተን ስኬት በሌሎች ሚዛን አትለካ💪…የአንተን ደስታ ሌሎች ውስጥ አትፈልግ …አንተን ከ አንተ ጋር ብቻ አወዳድር.....…ከትላንትህ የተሻለ ለመሆን ሞክር …ከሌሎች ተማር ግን እነሱን ለመሆን አትሞክር📖…አንተ መሆን ያለብህ እንደራስህ ነው… ..... ህልምህን እስከምታሳካው ድረስ ለህልምህ ታገል። 👇👇👇👇👇👇👇👇👇 @Rihandinelislam @Rihandinelislam
Show all...
አንተ ብቻ አደለህም በህይወት ውስጥ ደክሞህ እሚያውቀው…አንተ ብቻ አደለህም እምታዝነው እና እሚከፋህ…አንተ ብቻ አደለህም ብዙ ነገር ፈልገህ ያጣህው🤷‍♀…ሁሉም ሰው የራሱ ፈተና አለው…ማሸነፍ እሚገባው ጦርነት ሁሉም አለው… የአንተን መንገድ ከሌሎች ጋር አታወዳድር …የአንተን ስኬት በሌሎች ሚዛን አትለካ💪…የአንተን ደስታ ሌሎች ውስጥ አትፈልግ …አንተን ከ አንተ ጋር ብቻ አወዳድር.....…ከትላንትህ የተሻለ ለመሆን ሞክር …ከሌሎች ተማር ግን እነሱን ለመሆን አትሞክር📖…አንተ መሆን ያለብህ እንደራስህ ነው… ..... ህልምህን እስከምታሳካው ድረስ ለህልምህ ታገል። 👇👇👇👇👇👇👇👇👇 @Rihandinelislam @Rihandinelislam
Show all...
አንተ ብቻ አደለህም በህይወት ውስጥ ደክሞህ እሚያውቀው…አንተ ብቻ አደለህም እምታዝነው እና እሚከፋህ…አንተ ብቻ አደለህም ብዙ ነገር ፈልገህ ያጣህው🤷‍♀…ሁሉም ሰው የራሱ ፈተና አለው…ማሸነፍ እሚገባው ጦርነት ሁሉም አለው… የአንተን መንገድ ከሌሎች ጋር አታወዳድር …የአንተን ስኬት በሌሎች ሚዛን አትለካ💪…የአንተን ደስታ ሌሎች ውስጥ አትፈልግ …አንተን ከ አንተ ጋር ብቻ አወዳድር.....…ከትላንትህ የተሻለ ለመሆን ሞክር …ከሌሎች ተማር ግን እነሱን ለመሆን አትሞክር📖…አንተ መሆን ያለብህ እንደራስህ ነው… ..... ህልምህን እስከምታሳካው ድረስ ለህልምህ ታገል። 👇👇👇👇👇👇👇👇👇 @Rihandinelislam @Rihandinelislam
Show all...
በአለም ላይ 74500000000 ሰዎች አሉ . . . . ዝምታህን አብዛባቸው ልክ ቁጥሩን ዝም ብልክ ዘለክ እንዳለፍከው👍😂😂😂 👇👇👇👇👇👇 @Rihandinelislam @Rihandinelislam
Show all...
"ለጠላቶችክ ደስታ ብለክ ሳይሆን መሸነፍክ ለሚያስከፋቸው ሰዎች ብለክ ጠንካራ ሁን" ዛሬ ውስጥህ ሰላም አጥቶ መኖር አስጠልቶካል? ተስፋ እንዳትቆርጥ ነገ ሌላ ቀን ነው። ዛሬ ሰዎች ከሰው ክብር ዝቅ አርገውክ በሚጠሉክ ሰዎች ተከበሀል? የሚወዱክ ይመጣሉ፤ ነገ ሌላ ቀን ነው። ዛሬ ስንት የደከምክበት ቢዝነስ ብልሽትሽቱ ወጥቷል? ቀና በልና አማራጮችን ተመልከት፤ ነገ ሌላ ቀን ነው። ዛሬ በትዕምርትህ የተዘጋጀከውንና የደከምክበትን ያህል ውጤት አላመጣህም? ትምርት በቃኝ እንዳትል፤ ነገ ሌላ ቀን ነው። የተሸነፍከው የወደክ ፣ የተሰበርክ ቀን አይደለም። የተሸነፍከው በወደክበት ለመቅረት አምነክ የተቀመጥክና ዳግም መሞከር ያቆምክ ዕለት ነው። በል ተነስ የእኔ አንበሳ፤ ይቺ ምድር ለተሸናፊ ቦታ የላትምና "ለችግሮችህ በሙሉ ትልቅ ችግር ሁንባቸው።" Share#share 👇👇👇👇👇👇👇 ☘@Rihandinelislam @Rihandinelislam
Show all...
"አቧራ የጠገበን ምንጣፍ በዱላ የምትመታው አቧራውን ለማራገፍ እንጂ ምንጣፉን ለመጉዳት አይደለም። የሰውን ድክመት የምትነግረውም ስህተትን እንዲያርም እንጂ ሰውዬው በእራሱ ላይ ተስፋ እንዲቆርጥ አይደለም።" 👇👇👇👇👇👇👇 @Rihandinelislam @Rihandinelislam
Show all...
ለ_ፈ_ገ_ግ_ታ ፈገግታ ሱና ነው ! ስለሆነም እስኪ ለፈገግታ ይችን ፅሑፍ እንጋብዛችሁ ። 🌺🌺አስገራሚ ትህትና🌸🌸 በአንድ ወቅት አንድ ሰው ከአንድ ነጋዴ ጋር ይጓዛል። ይህ ሰው እስኪደክመው ድረስ በጉዞው ላይ የሚያስፈልጉ ስራዎችን በሙሉ ይከውናል። ምግብ 🍳በማዘጋጀት የጉዞ ጓደኛውን ይመግባል። ከጉዞ እየተመለሱ እያለ ምግባቸውን ለማብሰል አንድ ቦታ ላይ አረፉ። አንደኛው እግሩን ዘርግቶ ተኛ ። ሌላኛው ጭነቱን አወረደ ለጓደኛውም "እኔ ስጋ🍖🍗🍗🍗 እስክቆራርጥ ተነሳና እንጨት ሰብስብ" አለው "ወላሂ ረጅም መንገድ መጓዙ አድክሞኛል" በማለት መለሰለት። ራሱ እንጨት ሰበሰበና "እሺ እንጨት አቀጣጥል🔥🔥" አለው። "ወደ እሳት ስቀርብ ጭሱ ያፍነኛል" አለ። ራሱ አቀጣጠለና "ስጋውን በመቁረጥ አግዘኝ" ሲል አዘዘው።" እጄን ቢላዋ 🍴ሊቆርጠኝ ስለሚችል ይቅርብኝ" በማለት መለሰለት። ሰውዬው ራሱ ቆራረጠና "እሺ ስጋውን መጥበሻው ላይ አድርገህ አብስል🥘 ?" "ምግቡ እስኪበስል ድረስ ቁጭ ብሎ መጠበቅ እጅግ በጣም አድካሚ ነገር ነው ይለፈኝ" አለ ራሱ አበሰለና በጣም ደክሞት ስለነበር ጋደም አለና "ሡፍራውን አንጥፈህ ምግቡን በሳህን አድርገህ አቅርብ🍽" ሲል ጠየቀው "እኔ በጣም ደክሞኛል አሁን ይህን የምሰራበት ምንም አቅም የለኝም " አለው። ሠውዬው ተነሳና ምግቡን🍛 አቀረበ። "እሺ ተነስተህ መብላት ትችላለህ?"ብሎ ሲጠይቀው ምን ቢል ጥሩ ነው ?? "ወላሂ ሁሉንም ነገር እንቢ ማለት በጣም አሳፈረኝ።" እስኪ አሁን እንኳን እሺ ልበልህ አለና ተነስቶ መብላት ጀመረ👍ይባላል Share #share 👇👇👇👇👇👇👇 @Rihandinelislam @Rihandinelislam
Show all...
🌴 "የአንድን ሰው ዝምታ እንደ ኩራት አትቁጠረው ምናልባት ከራሱ እና ከማንነቱ ጋር ጂሀድ ላይ ይሆናል።" አሊይ ኢብን አቢ ጣሊብ (ረ.ዐ) @Rihandinelislam @Rihandinelislam
Show all...
❤️ እናታችን ዓኢሻ -ረዲየ አላሁ ዓንሀ- እንዲህ ብለዋል:– የአላህ መልእክተኛ ሆይ! ለይለተል-ቀድርን ባገኝ (ያቺ ለሊት ለይለተል-ቀድር መሆኖን ባውቅ) ምን ብዬ ዱዓእ ላድርግ? ብዬ ጠየቅኳቸው። እሳቸውም:– 👉« አላሁመ ኢነከ ዓፉዉን ቱሂቡ አል-ዓፍው ፈዕፉ ዓኒ » ( አላህ ሆይ! አንተ ይቅር ባይ ነህ ይቅርታንም ትወዳለህ ይቅር በለኝ) በይ አሉኝ። (ቲርሚዚይ፣ኢብኑ ማጃህ፣ ኢማሙ አህመድ እና ሃኪም ዘግበውታል) -------------------- @Rihandinelislam @Rihandinelislam -----------------------------
Show all...
"رَبَّنَا لَا تُزِغْ قُلُوبَنَا بَعْدَ إِذْ هَدَيْتَنَا وَهَبْ لَنَا مِن لَّدُنكَ رَحْمَةً ۚ إِنَّكَ أَنتَ ٱلْوَهَّابُ" «ጌታችን ሆይ! ቅኑን መንገድ ከመራኸን በኋላ ልቦቻችንን አታዘምብልብን፡፡ ከአንተ ዘንድ የኾነን ችሮታም ለኛ ስጠን፡፡ አንተ በጣም ለጋስ ነህና፡፡»🤲 @Rihandinelislam
Show all...