አቂዳን በማወቅ ላይ አደራ
📚ታላቁ አሊም ኢብኑ ባዝ ረሂመሁሏሁ ፣እንዲህ ይላሉ እውቀትን በሚፈልግ ሰው ላይ ግደታው ፣ ጥመትን ቅናቻን ባጢልን ሀቅን ጡሩውን መጥፎውን ሊለይ ነው!! ጥሜትን ያገኘ ሰው በሱ ላይ ይቃወም በሱም ያስጠንቅቅ።(في شرح كتاب الاستقامة/60) @AQIDAHQURAANWESUNNAH2008
Show moreThe country is not specifiedThe language is not specifiedThe category is not specified
222
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
- Subscribers
- Post coverage
- ER - engagement ratio
Data loading in progress...
Subscriber growth rate
Data loading in progress...
♦️ኢስላማዊ ስርዓቶችና መልካም ምግባሮች
▪️የአነጋገር ስረአቶች
〰 〰 〰 〰
♦️የሰማውን ሁሉ አለማውራት፣
➡️ነብዩ ስለሏሁአለይሂ ወስለም እንድህ ብለዋል የሰማውን ሁሉ ማውራት ለአንድ ሰው በቂ ሀጢአት ነው። በሌላ ዘገባም እንድህ ብለዋል የሰማውን ሁሉ ማውራት ለውሽታምነቱ በቂነው።
📚(ሙስሊምዘግቦታል
♦️እውነተኛ ቢሆን እንኳን ክርክርን መተው፣
➡️ነብዩ ስለሏሁ አለይሂ ወሰለም እንድህ ብለዋል። እውነተኛ ቢሆን እንኳን ክርክርን የተወ የጀነት ዙሪያ ቤት እንደሚኖረው ዋስ እሆንለታለሁ።
📚(አቡዳውድ ኢብኑ ማጃህ ዘግበውታል
♦️ሰዎችን ለማሳቅ ብሎ ከመዋሸት መጠንቀቅ፣
➡️ነብዩ ስለሏሁ አለይሁ ወሰለምእንድህ ብለዋል ሰዎችን ለማሳቅ ብሎ የሚዋሽ ሰው ወየውለት ወየውለት።
📚አቡዳውድ አህመድ ቲርሚዚይ ዳሪሚይ ዘግበውታል
♦️ንግግርን ለታላቅ ቅድሚያ መስጠት:-
➡️ራፊዕ ኢብን ኽዲጅና ሰሕል ኢብን ሀስማ እንደዘገቡት አብደሏህ ኢብኑ ሰሕልና ሙሐይሳ ወደኽይበር በሃዱበት ተለያዩና አብደላህ ተገደለ ከዚያ አብዱራሕማን ሁወይሳና ሙሐይሳ ወደ ነብዩ ሰለሏሁአለይሂ ወስለም በመምጣት ስለጓደኛቸው ለመናገር አብዱራህማን ሲጀምር ከሌሎች ልጅ ነበርና ነብዩ ስለሏሁአለይሂ ወሰለም ታላቅን አስቀድም አሉት።
📚ቡኻሪ ሙስሊም ዘግበውታል
♦️ንግግርን አቋርጦ ጣልቃ አለመግባት
➡️አቡሁረይራ እንዳሉት ነብዩ ስለሏሁአለይሂ ወሰለም ተቀምጠው ለህዝቦች ንግግር እያደረጉ ሳሉ አንድ የገጠር ሰው መጣና ቂያማ መቸነው ? አላቸው ነብዩ ስለሏሁአለይሂ ወሰለም መልስ ሳይሰጡት ንግግራቸውን ሲቀጥሉ አንዳንድ ሰው ሰውዬው ያለውን ሰምተዋል ምላሽ ያልሰጡት ግን ንግግሩን ስላልወደዱነው አሉ። አንዳንዱ ደግሞ ኧረ አልሰሙም አሉ ።ነብዩም ስለሏሁአለይሂ ወሰለም ንግግራቸውን ከጨረሱ በሗላ ስለቂያማ የጠየቀው የት አለ? አሉ እነርሱም ይሀውና የአላህ መልእክተኛ ሆይ አላቸው እሳቸውም አደራ ሲጠፋ ቂያማን ተጠባበቅ አሉት እሱም እንዴት ነው የሚጠፋው? ሲላቸው እንድህ ብለው መለሱለት ጉዳዮችን የማይገባቸው ሰዎች ማስተናገድ ሲጀምሩ ቂያማን ጠብቅ አሉት።
📚ቡኻሪ ዘግቦታል
♦️በርጋታ መናገር:-
➡️ አኢሻ - ረዲዬሏሁ ዓንሃ እንዳስተላለፈችው የአላህ መልእክተኛ ልክ እናንተ እንደምታደርጉት እያከታተሉ አያወሩም ነበር። በንግግራቸው ክፍተት እያደረጉ ግልጽ አድርገው ስለሚያወሩ ንግግር ልባቸውን አድማጭ ይሸመድደዋል።
📚ቡኻሪ ሙስሊም ዘግበውታል።
♦️ድምጽን ዝግ በማድረግ በቀስታ መናገር
➡️አሏህ ሱብሃነሁ ተዓላ እንድህ ብሏል
وَٱغْضُضْ مِن صَوْتِكَ ۚ إِنَّ أَنكَرَ ٱلْأَصْوَٰتِ لَصَوْتُ ٱلْحَمِيرِ
« ከድምጽህ ዝቅ አድርግ፡፡ ከድምጾች ሁሉ አስከፊው የአህዮች ድምጽ ነውና፡
♦️ሰዎች ሊረዱት በሚችሉ አቅም ማናገር
➡️ዓሊይ ረዲየሏሁ አንሁ እንድህ ብለዋል ሰዎች በሚረዱት አነጋግሯቸው አላህና መልእክተኛው በንግግራችሁ ምክንያት እንዲስተባበሉ ትፈልጋላችሁን?
📚ቡኻሪ ዘግበውታል
♦️አድማጭ እስኪሰማ ንግግርን መደጋገም:-
➡️አነስ እንደዘገቡት ነብዩ ስለሏሁአለይሂ ወሰለም አንድን ነገር ሲናገሩ አድማጭ እስኪረዳ ሶስት ግዜ ይደጋግሙ ነበር።
📚(ቡኻሪ ዘግቦታል
♦️ከንግግር በፊት ሰላምታን ማስቀደም:-
➡️ነብዩ ስለሏሁአለይሂ ወሰለም እንድህ ብለዋል ሰላምታ ከንግግር ይቀድማል።
📚(ቲርሚዚይ ዘግቦታል
♦️ሶስት ሰዎች አንድ ላይ ካሉ ሁለቱ ተነጥለው ማውራት የለባቸውም :-
➡️ነብዩ ስለሏሁአለይሂ ወሰለም እንድህ ብለዋል ሶስት ከሆናችሁ ከሌሎች ሰዎች እስክትቀላቀሉ ሁለታችሁ ለብቻ በግል እንዳታወሩ አንዱ ይከፈዋልና።
📚(አቡዳውድ ቲርሚዚይና ሃኪም ዘግበውታል
♦️ጆይን በማለት ወደ ቻናላችን ይቀላቀሉ
➷➷➷➷➷➷➷➷➷➷
https://t.me/TEWUHIDSUNNAH
አቂዳን በማወቅ ላይ አደራ
📚ታላቁ አሊም ኢብኑ ባዝ ረሂመሁሏሁ ፣እንዲህ ይላሉ እውቀትን በሚፈልግ ሰው ላይ ግደታው ፣ ጥመትን ቅናቻን ባጢልን ሀቅን ጡሩውን መጥፎውን ሊለይ ነው!! ጥሜትን ያገኘ ሰው በሱ ላይ ይቃወም በሱም ያስጠንቅቅ።(في شرح كتاب الاستقامة/60) @AQIDAHQURAANWESUNNAH2008
አዲስ ሙሓዶራ
ርዕስ – "ለሙብተዲዕ ጥብቅና ከሚቆምና በባጢል መከራከርን መንሐጅ አድርጎ ከያዘ አካል ጋር መወያየት የሰለፎች ጎዳና አይደለም!!"
በሸይኽ ሐሰን ገላው ብን ሐሰን ሃፊዞሁሏህ
መጋቢት ‐ 06 ‐ 2014
Size.... 12.8mb
የባህር ዳር አህለሱና መሻይኾች ገፅ
https://t.me/alateriqilhaq
كن على بصيرة
ለሙብተዲዕ_ጥብቅና_ከሚቆምና_በባጢል_መከራከርን_መንሐጅ_አድርጎ_ከያዘ_አካል_ጋር_መወያየት_የሰለፎች_ጎዳና.mp312.80 MB
#አዲስ_ወቅታዊ_ትምህርት
بعنوان:-
"الشهر الذي يَغفَل فيه الناس"
ርዕስ:‐
"ሰዎች የሚዘነጉት ወር"
ክፍል አንድ
🎙 በኡስታዝ አቡ ሀመዊያህ ሸምሱ ጉልታ ሀፊዘሁሏህ
🟩 ከዘነጉት አንሁን
🟩 ስራዎች ወደ አላህ የሚወጡበት ወር
🟩 ብዙ የሚፆምበት ወር
🟩 ወንጀሎች የሚዘረዙበት ወር
🟩
አላህ ወደ ቅርቢቷ ሰማይ ይወርዳል
።
👉 ሙሽሪክ ፣ ጠላትና ሙብተዲዕ የበለጠ የሚከስሩበት ወር
📝 كتبه: حسين بن محمد بن عبد الله السلطي
ሙሉ አረበኛውን ለማግኘት
https://t.me/AbuImranAselefy/4521
⚙ ትርጉም፦ አቡ ዓብዲልዓዚዝ/ዩሱፍ አህመድ ሃፊዘሁሏህ
በአማርኛ የተተረጎመውን ⬇️⬇️⬇️
https://t.me/AbuImranAselefy/4539ሰዎች የሚዘነጉት ወር 01.mp33.73 MB
❷ [ሁለት] አሳሳቢ
የመንሃጅ ነጥቦች
➡️ ድንበር አላፊና አውዳሚ ለዘብተኞች
➡️ የቢድዓህ ሰዎችን ስለመጠንቀቅ
➡️ በሰለፊየህ ላይ አትደራደር አትፍራም
🎙للشيخ أبي طلحة أبي ذر بن حسن الولوي «حَفِظَهُ اللَّهُ»
🎙 በሸይኽ አቡ ዘር ሀሰን አቡ ጦልሃ ሀፊዘሁሏህ
🕌 بالمدرسة الإصلاح في مدينة أديس أبابا [إثيوبيا]؛
🕌 በአድስ አበባ ከተማ በአል-ኢስላህ መድረሳ የተሰጠ ትምህርት
🗓 تاريخ، ٢٠ - رجب - ١٤٤٣هـ
🗓 ዕለተ-እሁድ የካቲት 13 2014 E.C
https://t.me/TEWUHIDSUNNAH
ሁለት አሳሳቢ ነገሮች.mp311.91 MB
#አድስ_ሙሐደራ
✅✅✅✅✅
➡️ ርዕስ፦ ⬇️
↪️ ከሱንናህ ምን ያስወጣል?
ከተዳሰሱ ነጥቦች፦
➽ የዛሬዎቹ ሙመይዓዎች በሰለፎች ጥንካሪ ሲመዘኑ
➼
አንድ ሰው ከሱነህ ወጣ የሚባለው መች ነው
⁉️
➽ ለሙብተዲዕ ጠበቃ ሆኖ የሚከላከል
🎙للشيخ أبي طلحة أبي ذر بن حسن الولوي «حَفِظَهُ اللَّهُ»
🎙 በሸይኽ አቡ ዘር ሀሰን አቡ ጦልሃ ሀፊዘሁሏህ
🕌 بالمدرسة الإصلاح في مدينة أديس أبابا [إثيوبيا]؛
🕌 በአድስ አበባ ከተማ በአል-ኢስላህ መድረሳ የተደረገ ሙሐደራ
🗓 تاريخ، ٢٠ - رجب - ١٤٤٣هـ
🗓 ዕለተ-እሁድ የካቲት 13 2014 E.C
ተጨማሪ ለመከታተል ⬇️⬇️⬇️
https://t.me/UstazAbuzarhassenAbutolhaከሱንናህ ምን ያስወጣል?.mp313.77 MB
👆👆👆
#በሚቀሰቀሱበት ቀን አታስተክዘኝ ክፍል 1
🔶በደቡብ ክልል በስልጤ ዞን በስልጢ ወረዳ ቅበት ከተማ በጠቀር ቀበሌ በሙስዓብ መስጅድ የተደረገ ሙሐደራ።
🎙በኡስታዝ ሻኪር ቢን ሱልጣን (ሀፊዘውላህ)
🌐 https://t.me/shakirsultan
ሙሐደራ_ቁ_251_በሚቀሰቀሱበት_ቀን_አታስተክዘኝ_ክፍል_1.MP38.25 MB
Choose a Different Plan
Your current plan allows analytics for only 5 channels. To get more, please choose a different plan.