cookie

We use cookies to improve your browsing experience. By clicking «Accept all», you agree to the use of cookies.

avatar

ኢትዮጵያ ቡና የሸገር አርማ

ኢትዮጵያ ቡና የሸገር አርማ የፌስቡክ ፔጃችንን በተጨማሪ ላይክ በማድረግ መረጃ ይከታተሉን ።👇👇👇👇👇👇👇👇 https://m.facebook.com/ኢትዮጵያ-ቡና-የሸገር-አርማ-2185919471692903/?ref_component=mbasic_bookmark&ref_page=%2Fwap%2Fhome.php&refid=8&ref=opera_speed_dial #አስተያየት_ካሎት

Show more
Advertising posts
15 944
Subscribers
-1324 hours
-607 days
-30330 days
Posts Archive
35' ደቂቃ #ጎልልልልልል ኢትዮጵያ ቡና ከ ባህዳር ከተማ          0                  1 @ethiopia12coffee @ethiopia12coffee
Show all...
Photo unavailableShow in Telegram
34' ደቂቃ ኢትዮጵያ ቡና ከ ባህዳር ከተማ          0                  0 @ethiopia12coffee @ethiopia12coffee
Show all...
Photo unavailableShow in Telegram
#የኢትዮጵያ_ፕሪሚየር_ሊግ_18ኛ_ሳምንት_ጨዋታ ⚽ ባህርዳር ከተማ ከ የኢትዮጵያ ቡና 🗓 ሐሙስ መጋቢት 5/2016 ዓ.ም 🕛 ቀን 10:00 ሰዓት 🏟 በድሬዳዋ ኢንተርናሽናል ስታዲየም 🎯 ድል ለታላቁ የኢትዮጵያ ቡና‼
Show all...
Photo unavailableShow in Telegram
#የኢትዮጵያ_ፕሪሚየር_ሊግ_18ኛ_ሳምንት_ጨዋታ ⚽ ባህርዳር ከተማ ከ የኢትዮጵያ ቡና 🗓 ሐሙስ መጋቢት 5/2016 ዓ.ም 🕛 ቀን 10:00 ሰዓት 🏟 በድሬዳዋ ኢንተርናሽናል ስታዲየም 🎯 ድል ለታላቁ የኢትዮጵያ ቡና‼
Show all...
Photo unavailableShow in Telegram
7 ደቂቃ ተጨምሯል ! 90' ድሬዳዋ ከተማ 1-1 ኢትዮጵያ ቡና 49' ቻርለስ ሙሴጌ | 67' አንተነህ ተፈራ
Show all...
ጎልልልልልልልልልልል #የኢትዮጵያ_ፕሪሚየር_ሊግ_17ኛ_ሳምንት_ጨዋታ 66' የኢትዮጵያ ቡና 1~1 ድሬዳዋ ከተማ 66' አንተነህ 🗓 እሁድ መጋቢት 1/2016 ዓ.ም 🕛 ምሽት 1:00 ሰዓት 🏟 በድሬዳዋ ኢንተርናሽናል ስታዲየም 🎯 ድል ለታላቁ የኢትዮጵያ ቡና‼️
Show all...
ሁለተኛው አጋማሽ ተጀምሯል! ኢትዮጵያ ቡና 0-0 ድሬዳዋ ከተማ
Show all...
እረፍት ኢትዮጵያ ቡና 0-0 ድሬዳዋ ከተማ
Show all...
Photo unavailableShow in Telegram
ጨዋታው ተጀምሯል ! 01' ኢትዮጵያ ቡና 0-0 ድሬዳዋ ከተማ ለቀጥታ ውጤት መግለጫ : https://soccer.et/match/ethiopia-bunna-diredawa-ketema-2024-03-10/
Show all...
#ስም ፦ ስንታየሁ ወለጬ #ቀድሞ_የተጫወተበት_ክለብ፦ 👉 2006 U-15 ኢትዮ ኤሌትሪክ 👉 U-17 ኢትዮ ኤሌትሪክ 2007 ግማሽ ዓመት 👉 ኢትዮ ኤሌትሪክ 2007-2015 ዓ.ም ዋናው ቡድን 👉 ሐድያ ሆሳዕና 2016 ዓ.ም ግማሽ ዓመት #የሚጫወትበት_ቦታ፦ የመሐል ተጫዋች #ቁመት፦ 1.67m #ኪሎ፦ 63 kg በኢትዮጵያ ቡና የሚቆየው፦ እስከ 2017 ዓመት እንኳን ወደ ታላቁ የኢትዮጵያ ቡና መጣህ‼
Show all...
👉 የኢትዮጵያ ቡና ስፖርት ክለብ ተስፈኛ ታዳጊዎችን ተጫዋቾችን በማብቃት ላይ ስራዎችን ጠንክሮ እየሰራ እንዳለ የሚታወቅ ሲሆን፤ በዘንድሮው ከተስፋ ቡድኑ ባሳደጋቸው ተጫዋቾች ተስፋ ሰጪ ግልጋሎት ማግኘቱ ይታወቃል። ከዚህ በመነሳት በዘንድሮው የውድድር ዓመት አሰላ ላይ ባሳዩት ድንቅ እንቅስቃሴ መነሻነት ወደ ዋናው ቡድን ተጨማሪ ሦሥት ተጫዋቾችን አሳድጓል። እነሱም ፦ #ተጫዋች_ሚኪያስ_ፀጋዬ #ተጫዋች_ናትናኤል_ፍሬው #ተጫዋች_ናሆም_ሲሳይ ተጫዋቾቹም ለቀጣይ አምስት ዓመታት በኢትዮጵያ ቡና የሚያቆያቸውን የውል ስምምነት በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ተፈራርመዋል።
Show all...
ሸገር ደርቢ በዱባይ ሊካሄድ ነው!!! ፍፁም አድነው በፊፋ ማች ኤጀንት ከ ጂ-ፖወር ማርኬቲንግ ድርጅት ጋር በመተባበር ከfeb23-26 የደርቢ ጨዋታውን እና የተለያዩ የገቢ ማሰባሰቢያ መርሐ ግብሮች እንደሚካሄድ ዛሬ በኢሊሌ ሆቴል በተሰጠ ጋዜጣዊ መግለጫ አዘጋጆቹ ገልፀዋል። አጠቃላይ በጋዜጣዊ መግለጫው ላይ የተነሱ ሐሳቦችን ይዘን እንመለሳለን።
Show all...
Photo unavailableShow in Telegram
የኢትዮጵያ ቡና ስፖርት ክለብ ትጥቅ ይዘው ባልቀረቡ ተጨዋቾች ላይ ቅጣት ጣለ። የኢትዮጵያ ቡና ስፖርት ክለብ ዛሬ ከወልቂጤ ስፖርት ክለብ ጋር በነበረው ጨዋታ አስመልክቶ ባወጣው መግለጫ ለተጨዋቾች ለውድድሩ የሚያስፈልጉ የስፖርት ትጥቆችን በአመቱ መጀመሪያ አሟልቼ አቅርቤያለሁ ሲል አስታውቋል። ሆኖም ግን ዛሬ አንዳንድ ተጨዋቾች ለጨዋታ ሲቀርቡ አሟልተው መቅረብ የሚገባቸውን ትጥቅ ከፕሮፌሽናል ተጨዋች በማይጠበቅ እና ክለቡን በማይመጥን ሁኔታ በዛሬው ጨዋታ አሟልተው ባልተገኙና በስነ ልቦናና በአካል ለጨዋታው ዝግጁ ባልሆነ ተጨዋቾች ላይ ቅጣት አስተላልፊያለው በማለት መግለጫ አውጥቷል። ክለቡ ቅጣት የተጣለባቸውን ተጨዋቾች ዝርዝር በመግለጫው አልጠቀሰም። #ዳጉ_ጆርናል
Show all...
ጨዋታው ተጠናቀቀ #የኢትዮጵያ_ፕሪሚየር_ሊግ_11ኛ_ሳምንት_ጨዋታ 90' የኢትዮጵያ ቡና 1~1 ሐድያ ሆሳዕና 41'አብዱልከሪም 🗓 ሰኞ ጥር 6/2016 ዓ.ም 🕛 በ9:00 ሰዓት 🏟 አዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ ስታዲየም
Show all...
የባከነ 4' #የኢትዮጵያ_ፕሪሚየር_ሊግ_11ኛ_ሳምንት_ጨዋታ 90' የኢትዮጵያ ቡና 1~1 ሐድያ ሆሳዕና 41'አብዱልከሪም 🗓 ሰኞ ጥር 6/2016 ዓ.ም 🕛 በ9:00 ሰዓት 🏟 አዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ ስታዲየም
Show all...
ኢትዮጵያ ቡና ከ ሀዲያ ሆሳዕና እያደረጉት በሚገኘው ጨዋታ አሥራት ቱንጆ ከረጅም ጊዜያት በኋላ ወደ ሜዳ ተመልሷል። ጥቅምት 25 ቀን 2015 በስድስተኛው ሳምንት ኢትዮጵያ ቡና ከድሬዳዋ ከተማ ባደረገው ጨዋታ ላይ በ 70ኛው ደቂቃ ተቀይሮ ከወጣ በኋላ ከአንድ ዓመት በላይ በጉዳት ያሳለፈው አሥራት ቱንጆ በዛሬው ዕለት ወደ ሜዳ በመመለስ ለ75 ደቂቃዎች ተጫውቶ ተቀይሮ ወጥቷል። 84' ኢትዮጵያ ቡና 1-1 ሀዲያ ሆሳዕና 41' አብዱልከሪም ወርቁ | 44' ተመስገን ብርሃኑ
Show all...
77' የኢትዮጵያ ቡና 1~1 ሐድያ ሆሳዕና 41'አብዱልከሪም 🗓 ሰኞ ጥር 6/2016 ዓ.ም 🕛 በ9:00 ሰዓት 🏟 አዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ ስታዲየም 🎯 ድል ለታላቁ የኢትዮጵያ ቡና‼️
Show all...
65' ኢትዮጵያ ቡና 1-1 ሀዲያ ሆሳዕና 41' አብዱልከሪም ወርቁ | 44' ተመስገን ብርሃኑ
Show all...
57' የኢትዮጵያ ቡና 1~1 ሐድያ ሆሳዕና 41'አብዱልከሪም 🗓 ሰኞ ጥር 6/2016 ዓ.ም 🕛 በ9:00 ሰዓት 🏟 አዳማ ሳይንስ እና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርስቲ ስታዲየም 🎯 ድል ለታላቁ የኢትዮጵያ ቡና‼️
Show all...