ኢትዮጵያ ቡና የሸገር አርማ
ኢትዮጵያ ቡና የሸገር አርማ የፌስቡክ ፔጃችንን በተጨማሪ ላይክ በማድረግ መረጃ ይከታተሉን ።👇👇👇👇👇👇👇👇 https://m.facebook.com/ኢትዮጵያ-ቡና-የሸገር-አርማ-2185919471692903/?ref_component=mbasic_bookmark&ref_page=%2Fwap%2Fhome.php&refid=8&ref=opera_speed_dial #አስተያየት_ካሎት
Show more16 335Subscribers
-424 hours
-797 days
-33330 days
Posting time distributions
Data loading in progress...
Find out who reads your channel
This graph will show you who besides your subscribers reads your channel and learn about other sources of traffic.Publication analysis
Posts | Views | Shares | Views dynamics |
01 የባሕር ዳር ከተማ እና የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ተጫዋች የነበረው አለልኝ አዘነ በድንገት አረፈ
የባሕር ዳር ከተማ እና የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ተጫዋች የነበረው አለልኝ አዘነ በድንገት ህይወቱ አልፏል።
ተጫዋቹ በጉዳት ምክንያት ከክለቡ ስብስብ ጋር ያልነበረ ሲሆን በትውልድ ቦታው አርባ ምንጭ ሌሊት በድንገት ማረፉ ተገልጿል።
በቅርቡ የተሞሸረው አለልኝ አዘነ፤ ላለፉት ሁለት አመታት በባህር ዳር ከተማ ቡድን ውስጥ ድንቅ ብቃቱን ሲያሳይ ቆይቷል። ከዚህ በተጨማሪም ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ጥሪ ተደርጎለት አገልግሎት መስጠቱ ይታወሳል።
ስርዓተ ቀብሩ ዛሬ መጋቢት 18, 2016 በአርባ ምንጭ እንደሚፈፀም ከክለቡ ማህበራዊ ትስስር ገፅ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
የኢትዮጵያ ቡና ስፖርት ክለብ በወጣቱ እና ተስፈኛው ተጫዋች #አለልኝ_አዘነ ድንገተኛ ህልፈት የተሰማውን ሀዘን እየገለፀ ለቤተሰቦቹ፣ ለወዳጅ ዘመዶቹ፣ ለባህርዳር ከተማ ስፖርት ክለብ እና ደጋፊዎች እንዲሁም ለመላው የስፖርት ቤተሰብ መፅናናትን ይመኛል። | 1 106 | 1 | Loading... |
02 18ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየርሊግ
64'' ደቂቃ
ኢትዮጵያ ቡና ከ ባህዳር ከተማ
1 2
52' አንተነ 35' ሙጂብ ቃሲም
47 ሀብታሙ ታቀሰ (ቁልጭ) | 2 331 | 1 | Loading... |
03 18ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየርሊግ
54' ደቂቃ
ኢትዮጵያ ቡና ከ ባህዳር ከተማ
1 2
52' አንተነ 35' ሙጂብ ቃሲም
47 ሀብታሙ ታቀሰ (ቁልጭ) | 2 223 | 0 | Loading... |
04 #ስንታየው
#አማኑኤል
#ኪያ
#ወንድሜነህ
46'
ኢትዮጵያ ቡና ከ ባህዳር ከተማ
0 2
35' ሙጂብ ቃሲም
47 ሀብታሙ ታቀሰ (ቁልጭ) | 2 232 | 0 | Loading... |
05 ከረፍት ተወልሰዋል
ኢትዮጵያ ቡና ከ ባህዳር ከተማ
0 2
35' ሙጂብ ቃሲም
47 ሀብታሙ ታቀሰ (ቁልጭ | 2 139 | 0 | Loading... |
06 እረፍት !
ባህር ዳር ከተማ 2-0 ኢትዮጵያ ቡና
35' ሙጂብ ቃሲም
45+2' ሀብታሙ ታደሠ | 2 072 | 0 | Loading... |
07 47' ደቂቃ
#ጎልልልልልል
ኢትዮጵያ ቡና ከ ባህዳር ከተማ
0 2
35' ሙጂብ ቃሲም
45' Habtamu
@ethiopia12coffee
@ethiopia12coffee | 1 299 | 0 | Loading... |
08 35' ደቂቃ
#ጎልልልልልል
ኢትዮጵያ ቡና ከ ባህዳር ከተማ
0 1
@ethiopia12coffee
@ethiopia12coffee | 1 352 | 0 | Loading... |
09 34' ደቂቃ
ኢትዮጵያ ቡና ከ ባህዳር ከተማ
0 0
@ethiopia12coffee
@ethiopia12coffee | 1 419 | 0 | Loading... |
10 Media files | 1 574 | 0 | Loading... |
11 #የኢትዮጵያ_ፕሪሚየር_ሊግ_18ኛ_ሳምንት_ጨዋታ
⚽ ባህርዳር ከተማ ከ የኢትዮጵያ ቡና
🗓 ሐሙስ መጋቢት 5/2016 ዓ.ም
🕛 ቀን 10:00 ሰዓት
🏟 በድሬዳዋ ኢንተርናሽናል ስታዲየም
🎯 ድል ለታላቁ የኢትዮጵያ ቡና‼ | 1 615 | 0 | Loading... |
12 #የኢትዮጵያ_ፕሪሚየር_ሊግ_18ኛ_ሳምንት_ጨዋታ
⚽ ባህርዳር ከተማ ከ የኢትዮጵያ ቡና
🗓 ሐሙስ መጋቢት 5/2016 ዓ.ም
🕛 ቀን 10:00 ሰዓት
🏟 በድሬዳዋ ኢንተርናሽናል ስታዲየም
🎯 ድል ለታላቁ የኢትዮጵያ ቡና‼ | 1 | 0 | Loading... |
13 7 ደቂቃ ተጨምሯል !
90' ድሬዳዋ ከተማ 1-1 ኢትዮጵያ ቡና
49' ቻርለስ ሙሴጌ | 67' አንተነህ ተፈራ | 2 490 | 0 | Loading... |
14 ጎልልልልልልልልልልል
#የኢትዮጵያ_ፕሪሚየር_ሊግ_17ኛ_ሳምንት_ጨዋታ
66' የኢትዮጵያ ቡና 1~1 ድሬዳዋ ከተማ
66' አንተነህ
🗓 እሁድ መጋቢት 1/2016 ዓ.ም
🕛 ምሽት 1:00 ሰዓት
🏟 በድሬዳዋ ኢንተርናሽናል ስታዲየም
🎯 ድል ለታላቁ የኢትዮጵያ ቡና‼️ | 2 393 | 0 | Loading... |
15 ሁለተኛው አጋማሽ ተጀምሯል!
ኢትዮጵያ ቡና 0-0 ድሬዳዋ ከተማ | 2 314 | 0 | Loading... |
16 እረፍት
ኢትዮጵያ ቡና 0-0 ድሬዳዋ ከተማ | 2 350 | 0 | Loading... |
17 ጨዋታው ተጀምሯል !
01' ኢትዮጵያ ቡና 0-0 ድሬዳዋ ከተማ
ለቀጥታ ውጤት መግለጫ : https://soccer.et/match/ethiopia-bunna-diredawa-ketema-2024-03-10/ | 1 980 | 0 | Loading... |
18 Media files | 1 924 | 1 | Loading... |
19 #ስም ፦ ስንታየሁ ወለጬ
#ቀድሞ_የተጫወተበት_ክለብ፦
👉 2006 U-15 ኢትዮ ኤሌትሪክ
👉 U-17 ኢትዮ ኤሌትሪክ 2007 ግማሽ ዓመት
👉 ኢትዮ ኤሌትሪክ 2007-2015 ዓ.ም ዋናው ቡድን
👉 ሐድያ ሆሳዕና 2016 ዓ.ም ግማሽ ዓመት
#የሚጫወትበት_ቦታ፦ የመሐል ተጫዋች
#ቁመት፦ 1.67m
#ኪሎ፦ 63 kg
በኢትዮጵያ ቡና የሚቆየው፦ እስከ 2017 ዓመት
እንኳን ወደ ታላቁ የኢትዮጵያ ቡና መጣህ‼ | 3 129 | 0 | Loading... |
20 👉 የኢትዮጵያ ቡና ስፖርት ክለብ ተስፈኛ ታዳጊዎችን ተጫዋቾችን በማብቃት ላይ ስራዎችን ጠንክሮ እየሰራ እንዳለ የሚታወቅ ሲሆን፤ በዘንድሮው ከተስፋ ቡድኑ ባሳደጋቸው ተጫዋቾች ተስፋ ሰጪ ግልጋሎት ማግኘቱ ይታወቃል። ከዚህ በመነሳት በዘንድሮው የውድድር ዓመት አሰላ ላይ ባሳዩት ድንቅ እንቅስቃሴ መነሻነት ወደ ዋናው ቡድን ተጨማሪ ሦሥት ተጫዋቾችን አሳድጓል።
እነሱም ፦ #ተጫዋች_ሚኪያስ_ፀጋዬ
#ተጫዋች_ናትናኤል_ፍሬው
#ተጫዋች_ናሆም_ሲሳይ
ተጫዋቾቹም ለቀጣይ አምስት ዓመታት በኢትዮጵያ ቡና የሚያቆያቸውን የውል ስምምነት በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ተፈራርመዋል። | 3 621 | 1 | Loading... |
የባሕር ዳር ከተማ እና የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ተጫዋች የነበረው አለልኝ አዘነ በድንገት አረፈ
የባሕር ዳር ከተማ እና የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ተጫዋች የነበረው አለልኝ አዘነ በድንገት ህይወቱ አልፏል።
ተጫዋቹ በጉዳት ምክንያት ከክለቡ ስብስብ ጋር ያልነበረ ሲሆን በትውልድ ቦታው አርባ ምንጭ ሌሊት በድንገት ማረፉ ተገልጿል።
በቅርቡ የተሞሸረው አለልኝ አዘነ፤ ላለፉት ሁለት አመታት በባህር ዳር ከተማ ቡድን ውስጥ ድንቅ ብቃቱን ሲያሳይ ቆይቷል። ከዚህ በተጨማሪም ለኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ጥሪ ተደርጎለት አገልግሎት መስጠቱ ይታወሳል።
ስርዓተ ቀብሩ ዛሬ መጋቢት 18, 2016 በአርባ ምንጭ እንደሚፈፀም ከክለቡ ማህበራዊ ትስስር ገፅ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
የኢትዮጵያ ቡና ስፖርት ክለብ በወጣቱ እና ተስፈኛው ተጫዋች #አለልኝ_አዘነ ድንገተኛ ህልፈት የተሰማውን ሀዘን እየገለፀ ለቤተሰቦቹ፣ ለወዳጅ ዘመዶቹ፣ ለባህርዳር ከተማ ስፖርት ክለብ እና ደጋፊዎች እንዲሁም ለመላው የስፖርት ቤተሰብ መፅናናትን ይመኛል።
18ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየርሊግ
64'' ደቂቃ
ኢትዮጵያ ቡና ከ ባህዳር ከተማ
1 2
52' አንተነ 35' ሙጂብ ቃሲም
47 ሀብታሙ ታቀሰ (ቁልጭ)
18ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪምየርሊግ
54' ደቂቃ
ኢትዮጵያ ቡና ከ ባህዳር ከተማ
1 2
52' አንተነ 35' ሙጂብ ቃሲም
47 ሀብታሙ ታቀሰ (ቁልጭ)
#ስንታየው
#አማኑኤል
#ኪያ
#ወንድሜነህ
46'
ኢትዮጵያ ቡና ከ ባህዳር ከተማ
0 2
35' ሙጂብ ቃሲም
47 ሀብታሙ ታቀሰ (ቁልጭ)
47' ደቂቃ
#ጎልልልልልል
ኢትዮጵያ ቡና ከ ባህዳር ከተማ
0 2
35' ሙጂብ ቃሲም
45' Habtamu
@ethiopia12coffee
@ethiopia12coffee
35' ደቂቃ
#ጎልልልልልል
ኢትዮጵያ ቡና ከ ባህዳር ከተማ
0 1
@ethiopia12coffee
@ethiopia12coffee
Sign in and get access to detailed information
We will reveal these treasures to you after authorization. We promise, it's fast!