en
Feedback
MuhammedSirage M.Noor

MuhammedSirage M.Noor

Open in Telegram

اتق الله حيثما كنت

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel MuhammedSirage M.Noor

Channel MuhammedSirage M.Noor (@msirage4) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 24 708 subscribers, ranking 3 261 in the Religion & Spirituality category and 1 330 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 24 708 subscribers.

According to the latest data from 16 February, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by 16 over the last 30 days and by 0 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 21.24%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 6.71% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 5 249 views. Within the first day, a publication typically gains 1 659 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 0.
  • Thematic interests: Content is focused on key topics such as دَاء.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
اتق الله حيثما كنت

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 18 March, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.

24 708
Subscribers
No data24 hours
-237 days
+1630 days
Posts Archive
ረሃብና ወንጀል ስንት ሰው ገደለ ድርቅና ረሃቡ ሌላውን ገደለው የወንጀል ጥጋቡ ራብ ስጋን ገደለ አክስቶ አመንምኖ ወንጀል ግን ቀበር ልብን አኮስምኖ ! https://t.me/msirage4

ከደግነታቸውም ከክፋታቸውም መማር ነው ! የአንዳንድ ሰዉ ክፋትና " ጀፋእ " ወደ አሏህ ይበልጥ እንድትጠጋ በሱም እንድትመካ ምክንያት ይሆንሃል - ምግባሩ አንተ ዘንድ የተጠላ ቢሆንም ! የአንዳንዱ ደግነትና እንክብካቤ ደግሞ " አንዳንዴ " ስንፍናን አልብሶ ይጎዳሃል ... وَعَسَى أَن تَكْرَهُوا شَيْئًا وَهُوَ خَيْرٌ لَّكُمْ وَعَسَى أَن تُحِبُّوا شَيْئًا وَهُوَ شَرٌّ لَّكُمْ وَاللَّهُ يَعْلَمُ وَأَنتُمْ لَا تَعْلَمُونَ " አንዳች ነገርን እርሱ ለናንተ የበለጠ ሲሆን የምትጠሉት መኾናችሁ ተረጋገጠ፡፡ አንዳችንም ነገር እርሱ ለናንተ መጥፎ ሲሆን የምትወዱት መሆናችሁ ተረጋገጠ፡፡ አላህም (የሚሻላችሁን) ያውቃል ግን እናንተ አታውቁም፡፡" ከዚህም ጋር ክፉው ክፉ ነው ! ደጉም ደግ ነው ... ደጉ ለደግነቱ ሊመሰገን ይገባል ! ዋጋው ሊመለስ ሊሞከር ይገባል ... ብቻ ከደጎች ደግናትና ከክፉዎች ክፋት መማር ደግ ነው ... https://t.me/msirage4

#አፋልጉን አሰላሙ አለይኩም ወራህመቱሏሂ ወበረካቱሁ ይህ በምስሉ ላይ የምትመለከቱት ወንድማችን #ኢብራሂም_ሰኢድ_ሁሴን ይባላል የትውልድ ቦታ #ጊራና_አጫራ ሲሆን ነገር ግን #ወሎ_ባቲ ከተማ ነበር የ
#አፋልጉን አሰላሙ  አለይኩም  ወራህመቱሏሂ  ወበረካቱሁ ይህ በምስሉ ላይ የምትመለከቱት ወንድማችን #ኢብራሂም_ሰኢድ_ሁሴን  ይባላል የትውልድ ቦታ #ጊራና_አጫራ  ሲሆን  ነገር ግን #ወሎ_ባቲ ከተማ  ነበር የሚኖረው  የሶስት ልጅ  አባት ነው  እንደማንኛውም ስደተኛ ኑሮን ለማቅናት በባህር ወደ ሳዑዲ ሄድኩ ብሎ ከወጣበት ሰአት ጀምሮ ያለበት ሁኔታ አይታወቅም ድፍን ከ10  አመት በላይ ሁኖታል ቤተሰብ ከዛሬ ነገ በማለት በማፈላለግና በጣም በጭንቀት ላይ ናችው እድሁም  ልጆቹም አባታችን የታለ እያሉ የሁልጊዜ ጥያቄቸው ሁኖል ለአሏህ ብላችሁ ትብብራችሁ ያስፈልገናል በመላው አለም የምትገኙ አባታችንን  አፋልጉን የምትችሉትን ሁሉ ተባበሩን በማለት ቤተሰቦቹ እና ልጆቹ ይጣራሉ ?! የፈላጊ ቤተሰቦች  አድራሻ +251935337360 +966552921880 • ለአላህ ብላችሁ  ተባበሩን ይላሉ ቤተሰቦቹ ምን አልባት አላህ ብሎ ለመገኘቱ ስበብ ልትሆኑ ትችላላችሁ እና ሼር አርጉልን ባረከላሁ ፊኩም !

ለወሬ እና ለጨዋታ ግዜ እንዳለን ሁሉ ለዝምታ እና በጥሞና አሏህን ለማውሳት ግዜ ይኑረን ! አለያ .. አትጠራጠሩ !! ቀልብ መዛጉን ይቀጥላል ! مختصر الداء والدواء ሙኽተሰሩ አዳኢ ወደዋእ ክፍል 26 https://t.me/msirage4

ሶሻል ሚያዲያው የበርካቶቻችንን አይኖች እና ቀልቦች እያጨቀየ ይገኛል ! የከፋው የቀልብ ሞት ሳይመጣ ወደ አሏህ እንመለስ ! አሏህን እንፍራ ! https://t.me/msirage4

مختصر الداء والدواء ሙኽተሰሩ አዳኢ ወደዋእ ክፍል 27 https://t.me/msirage4

مختصر الداء والدواء ሙኽተሰሩ አዳኢ ወደዋእ ክፍል 26 https://t.me/msirage4

ሰዎችን መጠየቅ ... በተቻለ አቅም ሰዎችን ከመጠየቅ እና ከማስቸገር እንቆጠብ ... ሰዎች በተጠየቁ ግዜ የጠያቂው ክብር እነሱ ዘንድ እየወረደ ይመጣል .... አለመጠየቅ / አለማስቸገር / ዲን እና ክብር ይጥጠበቅበታል ! አንገብጋቢ ጉዳይ ገጥሞ ካልሆነ በቀር ሰዎችን ከነገሮቻቸው መጠየቅ አያስፈልግም ! መጠየቁ ግድ በሆነ ግዜ ደግሞ ቅርቦችንና የተቅዋ ባለቤቶችን ብቻ መጠየቁ ይምመከራል ! https://t.me/msirage4

جامع الترمذي ክፍል 17 https://t.me/msirage4

جامع الترمذي 17.m4a36.50 MB

Voice 260131_164410.m4a36.50 MB

ክብሩ አሏህን መፍራት እንጂ ዝና አይደለም ! አሏህ ዘንድ ያለው የክብር ደረጃ በዝና የሚደረስበት ሸቀጥ አይደለም ... የአምላካችን ውዴታ " ኡስታዝ ፣ ሸይኽ " በመባል የሚገኝ አይደለም .. አሏህ ዘንድ ያለው ታላቅ ምንዳ እሱን በመፍራት ብቻ ይገኛል ! ዲንን ተማሪ ፣ አስተማሪ መሆናችንም አያታለን ... ለራሳችን ያለን ጤና ያጣ ግምት እና ሠዎች በሥሞቻችችን ላይ የቀጠሉት " ኡስታዝ ፣ ሸይኽ " የሚለው ቅጥያ አያታለን ... ! ክብሩ አሏህን መፍራት እንጂ ዝና አይደለም ! https://t.me/msirage4

📻 አሁን ቀጥታ ስርጭት 📚 አልሙቀዲመቱል አጁሩሚያ ክፍል - 23 አቡ ሙዓዊያ ሰዒድ ሙሐመድ ኑር የላይቩ ሊንክ 👇👇👇 https://t.me/iidhaeatu_leilm_shareii?livestream=a9772fdebf5839913e

قال أبو حاتم: العاقل لا يبيع حظ آخرته بما قصد في العلم لما يناله من حطام هذه الدنيا; لأن العلم ليس القصد فيه نفسه دون غيره; لأن المبتغى من الأشياء كلها نفعها لا نفسها، والعلم ونفس العلم شيئان، فمن أغضى عن نفعه لم ينتفع بنفسه، وكان كالذي يأكل ولا يشبع، والعلم له أول وآخر. كما حدثنا أحمد بن علي بن المثنى ، حدثنا عمرو الناقد ، حدثنا يحيى بن اليمان قال: سمعت سفيان يقول " أول العلم الإنصات، ثم الاستماع، ثم الحفظ، ثم العمل به، ثم النشر " روضة العقلاء https://t.me/msirage4

الواجب على العاقل إذا فرغ من إصلاح سريرته أن يثني بطلب العلم والمداومة عليه؛ إذ لا وصول للمرء إلى صفاء شيء من أسباب الدنيا إلا بصفاء العلم فيه https://t.me/msirage4

قطب الطاعات للمرء في الدنيا: هو إصلاح السرائر، وترك إفساد الضمائر. والواجب على العاقل الاهتمام بإصلاح سريرته، والقيام بحراسة قلبه عند إقباله وإدباره، وحركته وسكونه; لأن تكدر الأوقات وتنغص اللذات لا يكون إلا عند فساده روضة العقلاء https://t.me/msirage4

قال أبو حاتم: أول خصال الخير للمرء في الدنيا العقل، وهو من أفضل ما وهب الله لعباده فلا يجب أن يدنس نعمة الله بمجالسة من هو بضدها قائم. والواجب على العاقل: أن يكون حسن السمت طويل الصمت، فإن ذلك من أخلاق الأنبياء، كما أن سوء السمت وترك الصمت من شيم الأشقياء. والعاقل لا يطول أمله; لأن من قوي أمله ضعف عمله، ومن أتاه أجله لم ينفعه أمله. روضة العقلاء https://t.me/msirage4

ሙሐመድ_ሲራጅ_–_እንደኑርከው_ትሞታለህ.mp32.61 MB

አንስማቸው ! “ ዛሬ ተራርቀናል ፣ ተጣልተናል “ በማለት የትናንት ወዳጆችን ሚስጥር ማባከን ብልግና ነው ። የእንዲህ አይነቱ ሰው የዛሬ ወዳጆችም የነገ እጣቸው ከትናንት ወዳዶቹ እጣ የተለየ አይሆንም - ነገ በተራቸው የእነሱም የግል ጉዳይ ለሌሎች የሚነገር ይሆናል ! እኒህ የግል ጉዳይ የሆነውን አማና በልተው ለሌሎች አሳልፈው የሚሰጡ ሰዎች ሰሚ ቢያጡ ኖሮ አደብን በተለማመዱ ነበር ። እባካችሁ አንስማቸው - ከቻልን እንገስፃቸው ! https://t.me/msirage4

ስልኮች የገደሉት ! ድሮም ሞት ነበረ ቀብር የሌለበት ፊስቅን ተከትሎ ልብ የሚሞትበት ዘንድሮ ግን በዛ ሟች በየመንደሩ ስልኮች የገደሉት ሰው በዛ ባገሩ https://t.me/msirage4