Abu Ahilam Eliyas Nassir
2 523
Subscribers
No data24 hours
No data7 days
No data30 days
- Subscribers
- Post coverage
- ER - engagement ratio
Data loading in progress...
Subscriber growth rate
Data loading in progress...
ወደ ኡማ ግሩፕ።👇👇
https://ummalife.com/umma1697737094
Abu Ahilam Abu Rasalan
First name: Abu Ahilam Abu Rasalan. Nikname: @umma1697737094 | One Ummah — One Network - was created as a response to the Internet technology needs of Muslims and all adherents of traditional value
«የእኔን እና የቅን ምትኮቼን ሱና አደራ! በመንጋጋ ጥርሶችችሁ አጥብቃችሁ ያዙ! አዳዲስ ፈጠራዎችን ተጠንቀቁ (ተከልከሉ)፣ በዲን ውስጥ የተጨመረ ፈጠራ ሁሉ ጥመት ነው» ኢማሙ አህመድ ዘግበውታል።
Show all...
Abu Ahilam Eliyas Nassir
WhatsApp Channel Invite
Photo unavailableShow in Telegram
ዐብደላህ ቢን መስዑድ ረዲየላሁ ዐንሁማ ኩፋ መስጂድ ውስጥ ተሰብስበው ዚክርን በቁጥር ገድበው ጠጠሮችን የሚጠቀሙ ሰዎችን በተመለከቱ ግዜ፦"ምናልባት እናንተ ከመሐመድ ሃይማኖት የተሻለና የተመራ ሃይማኖትን እየተከተላችሁ ነው! ወይም የጥመት በር በመክፈት ላይ ናችሁ።» ሲሏቸው፦ ‹‹በአላህ እንምላለን አቡ አብዱረህማን ሆይ! እኛ( በዚህ ድርጊታችን) የምንፈልገው በጎ ነገርን ብቻ ነው።›› አሉ። " እሳቸውም፦ "መልካምን የሚፈልግ ሰው ሁሉ መልካምን አይገጠምም።" ብለው አውግዘዋል። “ተክቢር” መቶ ጊዜ፣ “ሱብሃነሁ” መቶ ጊዜ ፣ ይህ የዚክር አደራረግ ከነቢዩ ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም ተፈፅሞ አልመጣምና።
ይህ የኢብኑ መስዑድ ረዲየሏሁ ዐንሁ ቂሳ ዳረሚይ (204) የተዘገበ ሲሆን ዛሬ በሚንበር ቲቪ አዘጋጅነት ምርኩዝ 26 ዙር ብሎ ባዘጋጁት ፕሮግራም ሰለዋትን በቁጥሮች ገድበው እያንዳንዱ ሰው 200 ሰለዋት ማውረድ አለበት ብለው ሰለዋት ማስደረጋቸው ትክክል አለመሆኑን እና ቢድዓ መሆኑን የሚያሳይ ግልፅ ማስረጃ ነው።
የተሳሳቱ ሙስሊሞችን ሁሉ አላህ እንዲመራ ሁሉን ቻይ የሆነውን አምላክ እንለምነዋለን!
ሽርክ ከወንጀሎች ሁሉ የከፋ መሆኑ
ከዚህ አስከፊ ወንጀል መራቅ እንዳለብን
ለወገናችን ይህንን ማስተማር እንዳለብን የተወሳበት ነው
አንድ ደርስ ላይ
ሊጠቅም ይችል ይሆናል በማለት ለጥፌዋለሁ
አሏህ ይጠብቀን