en
Feedback
ኢስላማዊ እውነታ

ኢስላማዊ እውነታ

Open in Telegram

ኢስላማዊ እውነታዎችን የምንገልፅበትና የምናብራራበት ቻላል!

Show more

📈 Analytical overview of Telegram channel ኢስላማዊ እውነታ

Channel ኢስላማዊ እውነታ (@islamictrueth) in the Amharic language segment is an active participant. Currently, the community unites 10 278 subscribers, ranking 8 836 in the Religion & Spirituality category and 3 230 in the Ethiopia region.

📊 Audience metrics and dynamics

Since its creation on невідомо, the project has demonstrated rapid growth, gathering an audience of 10 278 subscribers.

According to the latest data from 07 September, 2026, the channel demonstrates stable activity. Although there has been a change in the number of participants by -142 over the last 30 days and by -8 over the last 24 hours, overall reach remains high.

  • Verification status: Not verified
  • Engagement rate (ER): The average audience engagement rate is 12.54%. Within the first 24 hours after publication, content typically collects 4.11% reactions from the total number of subscribers.
  • Post reach: On average, each post receives 1 289 views. Within the first day, a publication typically gains 422 views.
  • Reactions and interaction: The audience actively supports content: the average number of reactions per post is 0.

📝 Description and content policy

The author describes the resource as a platform for expressing subjective opinions:
ኢስላማዊ እውነታዎችን የምንገልፅበትና የምናብራራበት ቻላል!

Thanks to the high frequency of updates (latest data received on 08 September, 2026), the channel maintains relevance and a high level of publication reach. Analytics show that the audience actively interacts with content, making it an important point of influence in the Religion & Spirituality category.

10 278
Subscribers
-824 hours
-287 days
-14230 days
Posts Archive
ሸይጣን የሚባል ፍጥረት የለም! https://t.me/islamictrueth

Ethio AI tax assisstance በውስጥ ያናግረኝ

ከሽርክ የፀዳዉ ነኝ ብላቹ አትኩራሩ! እንኳን ለእኛ አይደለም ለረሱል(ﷺ) ማስጠንቀቂያ ተሰጥቷል። وَلَا تَدْعُ مِن دُونِ اللَّهِ مَا لَا يَنفَعُكَ وَلَا يَضُرُّكَ ۖ فَإِن فَعَلْتَ فَإِنَّكَ إِذًا مِّنَ الظَّالِمِينَ «ከአላህም በቀር የማይጠቅምንና የማይጎዳን አትገዛ፡፡ ብትሠራም አንተ ያንጊዜ ከበደለኞቹ ትሆናለህ» (ተብያለሁ በላቸው)፡፡ [10:106] وَلَقَدْ أُوحِيَ إِلَيْكَ وَإِلَى الَّذِينَ مِن قَبْلِكَ لَئِنْ أَشْرَكْتَ لَيَحْبَطَنَّ عَمَلُكَ وَلَتَكُونَنَّ مِنَ الْخَاسِرِينَ‚ بَلِ اللَّهَ فَاعْبُدْ وَكُن مِّنَ الشَّاكِرِينَ #ብታጋራ ስራህ በእርግጥ ይታበሳል፡፡ በእርግጥም ከከሓዲዎቹ ትኾናለህ ማለት ወደ አንተም ወደ እነዚያም ካንተ በፊት ወደነበሩት በእርግጥ ተወርዷል፡፡ ይልቅ አላህን ብቻ #ተገዛም፡፡ ከአመስጋኞቹም ኹን፡፡ [39: 65–66] https://t.me/islamictrueth

ሰዉነትህን በጣም የምትንከባከብ... https://t.me/islamictrueth

photo content

የነሀሴ ወር የአዲስ አበባና አካባቢዋ የሶላት ወቅቶች إِنَّ الصَّلَاةَ كَانَتْ عَلَى الْمُؤْمِنِينَ كِتَابًا مَّوْقُوتًا ሶላት በምእምናን ላይ በጊዜያት የተወሰ
የነሀሴ ወር የአዲስ አበባና አካባቢዋ የሶላት ወቅቶች إِنَّ الصَّلَاةَ كَانَتْ عَلَى الْمُؤْمِنِينَ كِتَابًا مَّوْقُوتًا ሶላት በምእምናን ላይ በጊዜያት የተወሰነች ግዴታ ናትና፡፡ [4:103] ለበለጠ ኢስላማዊ ዳዕዋ በዚህ ይከታተሉን Click and like በቴሌ ግራም ለመከታተል https://t.me/islamictrueth በቲክቶክ ለመከታተል tiktok.com/@sadamsuleyman በወርድ ፕረስ ለመከታተል https://wincdaawa.wordpress.com

ጠንቋዩም ወሀብዩችን ተጠንቀቁ ይላል፣ ቀብር ላይ ጠዋፍ የሚያደርጉም ወሀብዩችን ተጠንቀቁ ይላል፣ ሙስሊም ያልሆነዉም ወሀብዩችን ተጠንቀቁ ይላል፤ ምንድን ነዉ ይሄ ዉሀብይ የሚባላ ነዉ የሚጠጣ? ሰማን ሰማን ደከምንና ስናጣራ ያገኘነዉ... https://t.me/islamictrueth

አትሰልሙም ታጠቡ ተብላችኃል! https://t.me/islamictrueth

የአፍሪካ አካዳሚ ትምህርት ተጀምሯል! በዚህ አመት ትምህርት ላይ ታላቁ አሊም ዶ/ር ሸይኽ ሙሀመድ ሀሚዲን ይገኙበታል። ክፍል አንዱን ከዚህ በታች ባለዉ ሊንክ ታገኙታላቹ https://youtu.be/q
የአፍሪካ አካዳሚ ትምህርት ተጀምሯል! በዚህ አመት ትምህርት ላይ ታላቁ አሊም ዶ/ር ሸይኽ ሙሀመድ ሀሚዲን ይገኙበታል። ክፍል አንዱን ከዚህ በታች ባለዉ ሊንክ ታገኙታላቹ https://youtu.be/qnRjZr1IFcA?si=JtzdFcJ1swKbHJ1u የማስተማር ሂደቱ የተለያዩ አማራጮችን የያዘ ነዉ። የትምህርቱ አሰጣት በፒዲኤፍ፣ በድምፅ፣ በቪዲዩ ስለሆነ በሚቀለን መማር እንችላለን። የአላህን ህግ አላዉቅም የሚለዉን ዑዝር አሁን ላይ ብዙም ተቀባይነት የለዉም። እዉቀት የማግኛ መንገዶች እጃችን ላይ ባለዉ ስልክ መጥቷል። ከኛ የሚጠበቀዉ ትቢታችንና ጉረኝነታችንን ወደ ጓን ትተን ለመማር አንገት መድፋት ብቻ ነዉ የሚጠበቅብን። ለመማር ለማወቅ ሊንኩን ይንኩ ይቀላቀሉ! በሁለት ቋንቋ ተዘጋጅቷል! https://t.me/africaacademy_4th

ለሙእሚኖች ብቻ የተዘጋጀ! https://t.me/islamictrueth

የሀምሌ ወር የአዲስ አበባና አካባቢዋ የሶላት ወቅቶች إِنَّ الصَّلَاةَ كَانَتْ عَلَى الْمُؤْمِنِينَ كِتَابًا مَّوْقُوتًا ሶላት በምእምናን ላይ በጊዜያት የተወሰ
የሀምሌ ወር የአዲስ አበባና አካባቢዋ የሶላት ወቅቶች إِنَّ الصَّلَاةَ كَانَتْ عَلَى الْمُؤْمِنِينَ كِتَابًا مَّوْقُوتًا ሶላት በምእምናን ላይ በጊዜያት የተወሰነች ግዴታ ናትና፡፡ [4:103] https://t.me/islamictrueth

ነብይ ነን ብለዉ የሚነሱ ግለሰቦች! https://t.me/islamictrueth

ፈተና ሲባል መከራና ስቃይ ብቻ አይደለም! https://t.me/islamictrueth

ከብዙ በጥቂቱ የሺ እምነት አስተሳሰቦች የተገለፀበት https://t.me/islamictrueth

የሚያስተዳድሩት ህዝብ በሰላም ይኖርላቸዉ ነበር! https://t.me/islamictrueth

በዓሹራእ ቀን ከፆም ውጭ የተደነገገ ምንም የተለየ ነገር የለም! የአላህ መልእክተኛ (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) እንዲህ ብለዋል፡- "የዓሹራን (ከሙሀረም ወር አስረኛውን) ቀን መፆም አላህ ያለፈውን አ
በዓሹራእ ቀን ከፆም ውጭ የተደነገገ ምንም የተለየ ነገር የለም! የአላህ መልእክተኛ (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም) እንዲህ ብለዋል፡- "የዓሹራን (ከሙሀረም ወር አስረኛውን) ቀን መፆም አላህ ያለፈውን አመት ወንጀል ይምርበታል ብዬ ተስፋ አደርጋለሁ።" (ሙስሊም ዘግበውታል) ከዚህ ሀዲስ እንደምንረዳው የዓሹራን ቀን ብቻ መፆም የሚቻል ቢሆንም ታሱዓእን (የሙሀረምን ወር ዘጠነኛውን) ቀን ከአስረኛው ጋር መፆም ይበረታታል። ምክንያቱም በተክክለኛ ሰንሰለት በተዘገበ ሌላ ሀዲስ ነብዩ (ሰለላሁ ዓለይሂ ወሰለም)  ለቀጣዩ አመት ከደረስኩኝ ዘጠነኛውንም ቀን እፆመዋለሁ ብለው ነበር። ነገርግን ያን አመት ሳይደርሱ ነበር ከዚህ አለም በሞት የተለዩት። ስለዚህ ዘጠነኛውን ቀን ከዓሹራ ጋር አብሮ መፆም ከፍ ያለ ደረጃ አለው። አቡል‐ዓባስ ኢብኑ ተይሚያ (ረሂመሁ አላህ) እንዲህ ብለዋል:‐"በዓሹራእ ቀን ከፆም ውጭ የተደነገገ ምንም የተለየ ነገር የለም" ✍ ጣሀ አህመድ 🌐 https://t.me/tahaahmed9

እሱ ብቻ ይበቃናል ብለዉ የሚፎክሩበት ቁርአን መልእክተኛዉን መከተል አላህን መከተል ነዉ ብሎ ያስቀመጠዉ! مَّن يُطِعِ الرَّسُولَ فَقَدْ أَطَاعَ اللَّهَ وَمَن تَوَلَّىٰ فَمَا أَرْسَلْنَاكَ عَلَيْهِمْ حَفِيظًا መልክተኛውን የሚታዘዝ ሰው በእርግጥ አላህን ታዘዘ። ከትእዛዝም የሸሸ ሰው (አያሳስብህ)። በእነሱ ላይ ጠባቂ አድርገን አልላክንህምና። (አል ኒሳእ 80) ሀዲስን ትተህ የምትከተለዉ እስልምና ጥያቄ ዉስጥ ይገባል። የረሱል(ﷺ) ትእዛዝ ለማግኘት ሀዲስን ልታዉቅ፣ ልትማር፣ ልትከል እንደሚገባህ እየነገረህ ያለዉ ቁርአን ነዉ ነገር ግን አንተ ቁርአን ብቻ ነዉ የምከተለዉ የሚለዉ አባባልህ ፉከራ አሊያም የይስሙላ ብቻ ይሆናል። https://t.me/islamictrueth

አዋጅ! አንድ ሰው ጥጋበኛ ሆኖ ሶፋው (አልጋው) ላይ ተደግፎ፤ 'በእናንተ ላይ ይህን ቁርኣን አደራ (እሱን ብቻ ያዙ) የሚል ይመጣል... (عَنِ الْمِقْدَامِ بْنِ مَعْدِيكَرِبَ، عَنْ رَسُولِ اللَّهِ صلى الله عليه وسلم أَنَّهُ قَالَ: «أَلَا إِنِّي أُوتِيتُ الْكِتَابَ وَمِثْلَهُ مَعَهُ، أَلَا يُوشِكُ رَجُلٌ شَبْعَانُ عَلَى أَرِيكَتِهِ يَقُولُ: عَلَيْكُمْ بِهَذَا الْقُرْآنِ، فَمَا وَجَدْتُمْ فِيهِ مِنْ حَلَالٍ فَأَحِلُّوهُ، وَمَا وَجَدْتُمْ فِيهِ مِنْ حَرَامٍ فَحَرِّمُوهُ، أَلَا وَإِنَّ مَا حَرَّمَ رَسُولُ اللَّهِ مِثْلُ مَا حَرَّمَ اللَّهُ» «አዋጅ! እኔ ቁርኣንን እና ከእርሱ ጋር ቢጤውን (ሱን'ናን) ተሰጥቻለሁ። አዋጅ! አንድ ሰው ጥጋበኛ ሆኖ ሶፋው (አልጋው) ላይ ተደግፎ፤ 'በእናንተ ላይ ይህን ቁርኣን አደራ (እሱን ብቻ ያዙ)፤ በሱ ውስጥ ሃላል ያገኘነውን ሐላል እናደርጋለን፣ ሐራም ያገኘነውን ሐራም እናደርጋለን' የሚልበት ጊዜ ይቀርባል። አዋጅ! የአላህ መልእክተኛ እርም (ሐራም) ያደረገው፣ አላህ እርም እንዳደረገው ነው!» 【ሱነን አቢ ዳውድ 4604፣ ሱነን አት-ቲርሚዚ 2664 - ሐዲሱ ሶሒሕ ነው】 https://t.me/islamictrueth

ቁርአንና ሀዲስን እለያያለዉ የሚል ሰዉ የእስልምና ጀሰድና ሩህን ለመለያየት የሚሞክር ነዉ! https://t.me/islamictrueth

የነብዩ(ﷺ) ዉሳኔ መቀበል በእያንዳንዱ ሙስሊም ላይ አላህ ግዴታ አድርጓል! https://t.me/islamictrueth