en
Feedback
አል-ኪታቢ ፩

አል-ኪታቢ ፩

Open in Telegram

Show more
The country is not specifiedThe category is not specified
2 155
Subscribers
-124 hours
+257 days
+2530 days
Posts Archive
photo content

photo content
+1

ሰው በዚህ ልክ እንዴት ዝቅ ይላል !!!!

በቅርቡ -የሸሪዓ እና ሴኩላሪዝም ውዝግብ የሸሪዓ ሕግ በሴቶች ላይ የሚጥላቸው ገደቦች እና የፆታ አለመመጣጠን ድንጋጌዎች 1.አባት ወይም አያት ዕድሜዋ ለትዳር የደረሰም ይሁን ያልደረሰ ድንግል ሴት ልጃቸውን ያለሷ ፈቃድ የማስገደድ (ኢጅባር) መብት አላቸው። 2. አንዲት ሴት በየትኛውም የፍርድ ቤት እርከን ዳኛ ሆና መቀመጥ አትችልም፤ ውሳኔዎቿም ሕጋዊ ተቀባይነት የላቸውም. 3.በብዙ የፍትሐ ብሔር፣ የንግድ ጉዳዮች ላይ የሴቶች ምስክርነት ከወንዶች በግማሽ ይቀንሳል (የሁለት ሴቶች ምስክርነት ለአንድ ወንድ እኩል ነው)። 4. በወንጀለኛ መቅጫ እና በዝሙት ጉዳዮች ላይ የሴቶች ብቻ ምስክርነት ፍፁም ተቀባይነት የለውም። 5.አንዲት ሴት ከርቀት በላይ (ብዙውን ጊዜ የሶስት ቀን መንገድ) ለመጓዝ ከባለቤቷ ወይም ከቅርብ ወንድ ዘመድ (መህረም) ጋር መሆን አለባት። 6.አንዲት ሙስሊም ሴት ሙስሊም ካልሆነ ወንድ ጋር መጋባት ፈጽሞ የማይቻል ሲሆን ጋብቻው ባጢል (ከንቱ) እና እንደ ዝሙት ይቆጠራል። 7. ባልየው እስከ አራት ሚስቶች በህጋዊ መንገድ በአንድ ጊዜ የማግባት መብት ሲኖረው፣ ሴት ግን ከአንድ በላይ ባል ማግባት ትልቅ ወንጀልና ክልከላ ነው። 8.ፍቺ ሙሉ በሙሉ በባልየው እጅ የተሰጠ (ታላቅ) ሲሆን፣ ሚስት ያለ በቂ የዳኛ ጣልቃገብነት ምክንያት እና ያለባል ፈቃድ በራሷ ፍላጎት ብቻ ፍቺ ማግኘት አትችልም። 9. አንዲት ሚስት ከባልዋ የሚቀርብለትን የግብረ-ሥጋ ግንኙነት ጥያቄ ያለ በቂ እና ሕጋዊ ሃይማኖታዊ ምክንያት መቃወም ወይም እቢ ማለት አትችልም። 11. አንዲት ሴት አለመታዘዝ (ኑሹዝ) አሳይታለች ተብሎ ሲታመን ባልየው አካላዊ እርምጃ ወይም የዲስፕሊን ግርፊያ ሊወስድባት ይችላል።

photo content

photo content

አሜሪካውያን በግዜ ለመንቃት እየሞከሩ ነወ። እስልምና የፖለቲካ አይዲዮሎጂ(አረባይዜሽን) ነው። መስፈፀምያውም የሸሪዓ ህግ ነው ።

photo content

photo content

ነብዩ እንዲህ አሉ "ሴት ልጅ ሽቶ ተቀብታ ወጥታ ወንዱ አሽቶ ከቆመበት ሴቷ ዝሙት እንደፈፀመች ይቆጠራል ።እንድ ሼክ በእንግሊዝኛ ሲያወራ የሰማውት የኔ ጥያቄ የእስላም ወንድ እንደ በግ ሲሸተው ይቆምበታል ወይ ?

photo content

Also Muslims when they get near a statue made in the shape of va###

photo content

photo content

photo content

አአህመዲን ጀበል የነብዩ መሐመድ አላማዎች በሚል  ለጥፎ አየው።  ሀ) ለዓለማት ሁሉ እዝነት ይሆኑ ዘንድ   ለ) የሰው ዘርን ከጨለማዎች ወደ ብርሃን ማውጣት ሐ) ለሰው ዘር አብሳሪና አስጠንቃቂ ይሆኑ ዘንድ መ) የሰው ዘር በፍትሕ ላይ ቀጥ ብለው እንዲቆሙ ለማድረግ ሠ) አማኞች መልካም ኑሮ እንዲኖሩ ማድረግ ረ) ተቅዋና የሰው ልጅ ክብር እነዚህ በፍፁም ስህተት ናቸው። ሀ) «ለዓለማት ሁሉ እዝነት ይሆኑ ዘንድ» የሚለው ነነጥ መሐመድን እንደ እዝነት ሰጭ አድርጎ ማቅረቡ ከታሪካዊ እውነታው ጋር ይጋጫል። በታሪክ ውስጥ በዘመናቸው የተፈጸሙ ጦርነቶች፣ የተማረኮች እግድ እና የፖለቲካ ተቃዋሚዎች ላይ የተወሰዱ እርምጃዎች ዓለማዊ እዝነትን ሳይሆን የኃይልና የስልጣን መስፋፋትን ያሳያሉ። ስለዚህ «ለሁሉም ዓለማት እዝነት» የሚለው መግለጫ እውነታውን የሚሸፍን እና መሐመድን ከእውነታው ውጪ በትልቅ ከፍታ ለመሳል የሚደረግ ሙከራ ነው። ለ) «የሰው ዘርን ከጨለማዎች ወደ ብርሃን ማውጣት» የሚለው ነጥብ፦ ይህ አባባል በወቅቱ የነበረውን ማህበረሰብ ሙሉ በሙሉ «በጨለማ» ውስጥ የነበረ አድርጎ በማሳየት፣ የመሐመድን አቅጣጫ ብቸኛ «ብርሃን» አድርጎ ያቀርባል። ነገር ግን በወቅቱ የነበሩ ህዝቦች የየራሳቸው ባህል፣ የንግድ ስርዓት፣ እሴት እና ማህበራዊ መዋቅር ነበራቸው። በተጨማሪም የሐይማኖት ሕጎች የሰዎችን ነፃ አስተሳሰብ ያፈኑ እንጂ እውነተኛውን የሳይንስና የምክንያታዊነት ብርሃን አላመጡም። ሐ) «ለሰው ዘር አብሳሪና አስጠንቃቂ ይሆኑ ዘንድ» የሚለው ነጥብ፦ መሐመድን የዓለም ሁሉ አብሳሪ እና አስጠንቃቂ አድርጎ መሳል ከእስልምና ውጪ ያሉትን ቢሊዮኖች የሚቆጠሩ የዓለም ህዝቦች ታሪክ፣ እምነት እና የሞራል ስርዓት ውድቅ የሚያደርግ ነው። ይህ ፍፁማዊ አገላለጽ ሌሎች የዓለም ማህበረሰቦች የራሳቸው የሞራልና የፍትህ መሠረት እንደሌላቸው አድርጎ ስለሚያቀርብ ትክክል አይደለም። መ) «የሰው ዘር በፍትሕ ላይ ቀጥ ብለው እንዲቆሙ ለማድረግ» የሚለው ነጥብ፦ መሐመድ ፍትህን አሰፍነዋል የሚለው ሃሳብ በወቅቱ ከነበረው አሰራር ጋር አይሄድም። የሸሪዓ እና የዚያን ጊዜ የህግ ስርዓቶች ለወንዶች እና ለሴቶች፣ እንዲሁም ለሙስሊሞች እና ሙስሊም ላልሆኑት እኩል መብት አልሰጡም። ለምሳሌ የሴቶች ምስክርነት ግማሽ መሆን እና የባርነት ስርአትን መቀበል እውነተኛ ፍትህ ሳይሆን የወቅቱን አድሎአዊ ማህበራዊ መዋቅር ማጠናከር ነበር። ሠ) «አማኞች መልካም ኑሮ እንዲኖሩ ማድረግ» የሚለው ነጥብ፦«መልካም ኑሮ» የሚለው ቃል በሃይማኖታዊ ፖሊስነት እና በሰዎች የግል ሕይወት (እንደ አለባበስ፣ ምግብ እና መጠጥ ባሉ ጉዳዮች) ላይ ጥብቅ ቁጥጥርን ማድረጉን ይደብቃል። ዜጎች በነፃነት እንዳይኖሩ የሚያደርግ፣ የውስጥ ሰላምን የሚረብሽ እና በግለሰቦች ምርጫ ላይ ጣልቃ የሚገባ ስርዓት መልካም ኑሮን ሊያመጣ አይችልም። ረ) «ተቅዋ (አስተዋይነት/ጥንቃቄ) የሰው ልጅ ክብር» የሚለው ነጥብ፦ የሰው ልጅ ክብር የሚመነጨው በሃይማኖታዊ ፍርሃትና ጥንቃቄ (ተቅዋ) ውስጥ በመኖር ሳይሆን በተፈጥሮ ሰብአዊነቱ ነው። ሰዎችን በሃይማኖት እና በጥርጣሬ ማዕቀፍ ውስጥ በመክተት «ክብርን» በሃይማኖታዊ መሥፈርት ብቻ መለካት የሰዎችን ሁለንተናዊ እኩልነት የሚጥስ እና መሐመድን በሃይማኖታዊ ዶግማ ከፍ ከፍ የማድረግ ትርክት ብቻ ነው።

photo content
+1

እስልምና መሐመድ የአያቱ ተረት ላይ ተመስርቶ የመሠረተው ሐይማኖት ነዉ ። ማስረጃ ➘➘➘➘

photo content