Yeshua Apologetics
Open in Telegram
➟የሹዋ ዐቅበተ እምነት አገልግሎት አላማ ከክርስትና እምነት አንጻር ደርዛቸውን የጠበቁ ስነ መለኮታዊ ፍልስፍና፤ አመክንዮአዊና ታሪካዊ ጽሑፎችን ማቅረብ በክርስትና ላይ የሚነሱ የተቃውሞ ሀሳቦችንና የኑፋቄ ትምህርቶችን መመከት የሌላውን እምነተ መርህ ከሎጂክና ከታሪካዊ ዳራዎች አንጻር መመርመር ▼ @Yeshua_Apologetics ▲
Show moreThe country is not specifiedThe category is not specified
789
Subscribers
+724 hours
+527 days
+15330 days
Posts Archive
tbh ምርጥ ጥናት ነው። እናላችሁ ብዙ ጊዜ ሊብራሉን ከራሳቸው ጽሑፍ ማየት ጉዳት አለው ቢሉም(ምንም ቤዝ ሳይኖራችሁ ማንን አይነት..) ግን ደግሞ አእምሮ መጫወት ነው። እኔ እያረኩ ያለሁት ነገር(የቡልት ማን፣ ሽላይማከር፣ ሃርናክ፣ ዌልሃውሰን......) ሌችንም ከራሳቸው ጽሑፍ ማየት ነው። tbh Textual Criticism ላይ ፕሮፌሰር bartን ሳትጠቅሱ ማለፍ በፍጹም እንደማይሆን እንዲሁ New testament ጥናት ላይ important ብቻ ሳይሆኑ እሱን ሳትጠቅሱ መጽሐፍ ማትጽፉት ሰው ቢኖር(ቡልት ማን ነው) ስኮላሩን ከሆኑ የኮንዘርቫቲቮቹ ሙግት ሆነ ሌሎች ነጥቦች በፍጹም
tbh ምርጥ ጥናት ነው። እናላችሁ ብዙ ጊዜ ሊብራሉን ከራሳቸው ጽሑፍ ማየት ጉዳት አለው ቢሉም(ምንም ቤዝ ሳይኖራችሁ ማንን አይነት..) ግን ደግሞ አእምሮ መጫወት ነው። እኔ እያረኩ ያለሁት ነገር(የቡልት ማን፣ ሽላይማከር፣ ሃርናክ፣ ዌልሃውሰን......) ሌችንም ከራሳቸው ጽሑፍ ማየት ነው። tbh Textual Criticism ላይ ፕሮፌሰር bartን ሳትጠቅሱ ማለፍ በፍጹም እንደማይሆን እንዲሁ New testament ጥናት ላይ important ብቻ ሳይሆኑ እሱን ሳትጠቅሱ መጽሐፍ ማትጽፉት ሰው ቢኖር(ቡልት ማን ነው) ስኮላሩን ከሆኑ የኮንዘርቫቲቮቹ ሙግት ሆነ ሌሎች ነጥቦች በፍጹም
እኔም ሞግታለሁ ብዬ መጀመሬ ነው እንዲህ መከራ የሚያስበላኝ "የጀርመን ስኮላሮች ሲጀመር ይቅማሉ" እንጂ በጤናቸው እንዲህ አይሆኑም😅
ለምን ብቻዬን😁
ታሪኩ በform criticism (በአጭሩ who believed that the Gospels were not biography but folklore 😅 "folklore " ማለት ወንጌላት የኢየሱስ እውነተኛ የሕይወት ታሪክ (Biography) ሳይሆኑ፣ የጥንት ክርስቲያኖች ማህበረሰብ በቃል ያሰራጩትና ያበለጸጉት «የሕዝብ ተረትና ባህል» ናቸው ለማለት ተጠቅመውበታል💀
እናላችሁ ይህ መላምት የሚመጣው በ19ኛው ክፍለ ዘመን መጨረሻ ላይ በነበሩት ከሁለቱ ታዋቂ የጀርመን ምሁራን ከአዶልፍ ፎን ሃርናክ እና ከቴዎዶር ዛን ነው። ሁለቱም ሙሉ ርዕሳቸውን የያዙ የ2ኛው ክፍለ ዘመን የፓፒረስ የእጅ ጽሑፎች በ20ኛው ክፍለ ዘመን ከመገኘታቸው በፊት በስህተት ወደዚህ መደምደሚያ ላይ ደርሰው ነበር። ጥያቄውን ስለ ጸሐፊያን ማለቴ(When it comes to the biography of Jesus of Nazareth or any historical figure) የመጀመሪያው ጥያቄያችን «ስለ ኢየሱስ የምናውቀውን ነገር እንዴት አወቅነው?» የሚለው ነው። በ21ኛው ክፍለ ዘመን የምንኖር ሰዎች እርሱ በመጀመሪያው ክፍለ ዘመን ያደረገውንና የተናገረውን በግልጽ ማወቅ የምንችለው እንዴት ነው? ኢየሱስ በምድር ላይ በሚመላለስበት ጊዜ እርሱን እንደ አንድ ታሪካዊ ሰው እንዴት ልናውቀው እንችላለን? የጀርመን ስኮላሮች
ተውት ባርትን ስማችሁን ማንበብም ሆነ ማነባችሁ(አዶልፍ ሃርናክ፣ ከቴዎዶር ዛን....) የስራችሁን ይስጣችህ ምን እላለሁ😭(መጀመሪያ የእነሱን እንይና መጣለሁ ወደ መልሳችን እዚህ ያለ ሊብራል ከእኔ ጋር በፎርም ክሪቲሲዝም መወያየት ከፈለገ ጽፎ ሜንሽን 😁)
ሆነስት ጥያቄ፦
"screenshots" ያደረግናቸውን እና "saved messages" ላይ የምናስቀምጣቸውን ነገሮች መች ነው የምናየው? ደግሞ እኮ በሰዓቱ በቃ የሌለ ተመስጠን እንሰራበታለን ብለን ነው😭
መዝሙር 9
¯¯¯¯¯¯¯¯¯¯
¹ አቤቱ፥ በልቤ ሁሉ አመሰግንሃለሁ፥ ተአምራትህንም ሁሉ እነግራለሁ።
² በአንተ ደስ ይለኛል፥ ሐሤትንም አደርጋለሁ፤ ልዑል ሆይ፥ ለስምህ እዘምራለሁ።
@Yeshua_Apologetics
አንድ ምክር ልምከራችሁ!
ከሥነ መለኮት ጥናታችሁ ጎን ለጎን መንፈሳዊያን ሁኑ፤ ሳይሆኑ የተራመዱ ብዙዎች በዚህ መንገድ ሲሄዱ ፖፑላሪቲን አግኝተው በክርስትና ህይወታቸው አንቀላፍተዋል። አንዳንዶች ሊብራል፣ አግኖስቲክ ሲከፋም ኤቲይስት ሆነው አይተናል። ታዲያ ምን እያልን ነው? ለምታምኑት ነገር ስትሟገቱለት መንፈሳውያን(የጸሎት ሰው፣ ከቃሉ ጋር ህብረት ያላችሁ፣ ቤተክርስቲያን ህብረት ያላችሁ) ሁኑና ሞግቱ። ምናልባት ተሟጋቻችሁ በሙግቱ እናተን ከረታችሁ እንኳን ያቺ መንበርከኪያችሁን ሙግቱ አይመታውምና የጸሎት ሰው ሁኑ!
@Yeshua_Apologetics_Ministry
አንድ ክስ አለች....
አይ አንተ ሊብራል ስኮላሮችን ስለማታነብ ነው ይሄን አቋም ያመጣኸው። ለምን አይጠኑም አይነት ነገር ነው በአጭሩ.... የእኔ ቤስት የምላቸውነው ዘርዝሬያቸዋለሁ(ከዚህ በፊት ከቃሌ ጋር በሊብራል ቲዮሎጂ ተፋጭቼ ነበር ዓመታት አለፉት እንጃ lol) እና በድጋሚ ከምርም በደንብ ለማጥናት 2-3ወር ሊብራል ቲዮሎጂ ጥናት አስቤያለሁ አዲስ ዓመትን በእነሱ ጀምሬ አእምሮዬን ማሰራት አለብኝ😅
ሰላም።
ይህ ማስታወቂያ ትምህርትን በተመለከተ ለጠየቃችሁት ጥያቄ ነው።
የትምህርት ጊዜ: በሳምንት/በሁለት ሳምንት አንድ ጊዜ የlive session እና
በተከታታይ ቀናት የመጽሐፍ ግለ ንባብ ጊዜ
ቅደመ ሁኔታዎች:
እነኝህን ቅድመ ሁኔታዎች የማታሟሉ ከወዲሁ አትመዝገቡ ከገባችሁ ክፍተቶችን እያየን ban የምናደርግ ስለሆነ ጠንከር ያለ አድግርጋችሁ ውሰዱት1. ትምህርቱን እስከመጨረሻው ሰዓት ሳያሳልፍ፣ በተከታታይ በመገኘት ለመማር ቆርጦ የወሰነ 2. የሚሰጡ አሳይንመንቶችን ሰርቶ በጊዜ ማስገባት የምችል 3. አንድን መጽሐፍ ማንበብ የሚወድ ያለማቋረጥ ለማንበብ ዝግጁ የሆነ። 4. ትምህርቱን እንደ ግዴታው ጭምር ቆጥሮ እንዳሻው የማይሆን ትምህርቱ በሂደት እንዳይደበዝዝ እና ጎበዝ ተማሪዎችን ከማፍራት አንፃር ተጨማሪ ህግጋትን በመጨመር ጠንካራ ቁጥጥር እናደርጋለን። የምንፈልገው አነስተኛ የተማሪ ቁጥር ስለሆነ አስባችሁ ፈጠን ብላችሁ ተመዝገቡ። ----- እነኚህን ማድረግና ማሟላት የምትችሉና በዚሁ ላይ ተመስርታችሁ መማር የምትፈልጉ በውስጥ መስመር @Christ_ophers አናግሩት።
ሰላም።
ይህ ማስታወቂያ መጽሐፍ ቅዱሳዊ ትምህርትን በስርዓትና በትኩረት መማር ለምትፈልጉ የወጣ ነው።
የትምህርት ጊዜ: በሳምንት/በሁለት ሳምንት አንድ ጊዜ የlive session እና
በተከታታይ ቀናት የመጽሐፍ ግለ ንባብ ጊዜ
ቅደመ ሁኔታዎች:
እነኝህን ቅድመ ሁኔታዎች የማታሟሉ ከወዲሁ አትመዝገቡ ከገባችሁ ክፍተቶችን እያየን ban የምናደርግ ስለሆነ ጠንከር ያለ አድግርጋችሁ ውሰዱት1. ትምህርቱን እስከመጨረሻው ሰዓት ሳያሳልፍ፣ በተከታታይ በመገኘት ለመማር ቆርጦ የወሰነ 2. የሚሰጡ አሳይንመንቶችን ሰርቶ በጊዜ ማስገባት የምችል 3. አንድን መጽሐፍ ማንበብ የሚወድ ያለማቋረጥ ለማንበብ ዝግጁ የሆነ። 4. ትምህርቱን እንደ ግዴታው ጭምር ቆጥሮ እንዳሻው የማይሆን ትምህርቱ በሂደት እንዳይደበዝዝ እና ጎበዝ ተማሪዎችን ከማፍራት አንፃር ተጨማሪ ህግጋትን በመጨመር ጠንካራ ቁጥጥር እናደርጋለን። የምንፈልገው አነስተኛ የተማሪ ቁጥር ስለሆነ አስባችሁ ፈጠን ብላችሁ ተመዝገቡ። ----- እነኚህን ማድረግና ማሟላት የምትችሉና በዚሁ ላይ ተመስርታችሁ መማር የምትፈልጉ በውስጥ መስመር @Christ_ophers አናግሩት።
ቶፕ NT ስኮላሩን ዲኤ ካርሰን ቤስት ገደኛዬ ነው ብሎ የእሱን ኮመንተሪ ጠቀሰ እና በጣም የሚገርም ስራ ሰርቷል ብሎ እዚህ ጋር ግን ብሎ በቃ ቅጥቅጥ አደረገው😂ስኮላሮች ደስ የሚሉት በጣም ደስ የሚል መንገድ ነው ክርቲክሳቸው እኮ እኛ ሀገር ቢለመድ እላለሁ
ማስታወቂያ ሰዓት
----
ሊንክ፦ https://youtube.com/@yeshuaapologetics?si=SSGXCzrVeShWEWC9
----
ይህን መልዕክት ስሙና ተባበሩን😁
Repost from ኪዳን ዘኢየሱስ
Another one 😅
Child: Mom why don’t we get greek?
Mom: We have greek at home
The Greek at home:
