en
Feedback
ቆጮ ሻጭ እና ገዥን አገናኝ ባህርዳር

ቆጮ ሻጭ እና ገዥን አገናኝ ባህርዳር

Open in Telegram

መኖሪያ ቤት: የንግድ ቦታ :ሆቴል :መኪና እናገናኛለን!!

Show more
The country is not specifiedThe category is not specified
431
Subscribers
No data24 hours
-17 days
-130 days
Posts Archive
ባህርዳር - ቀበሌ 11 ስፋት - 300 ካሬ ሳይት - ሰሜን ዋጋ - 15 ሚሊዮን እውነተኛ ገዢ ይደውል 0948836038
ባህርዳር - ቀበሌ 11 ስፋት - 300 ካሬ ሳይት - ሰሜን ዋጋ - 15 ሚሊዮን እውነተኛ ገዢ ይደውል 0948836038

ባህርዳር ቀበሌ 16 350ካሬ ጭቃ ቤት 13ሚ 0948836038

አስቸኳይ የሽያጭ መረጃ 150 G+1 ቀበሌ 14 አቡነሀራ ሰሜን ሳይት በጥራት የተሰራ ዋጋ 11.5ሚ ውስን ድርድር አለው እንዳያመልጥዎ አስቸኳይ ብሩ ስለተፈለገ ለውስን ቀን የሚቆይ 0948836038
አስቸኳይ የሽያጭ መረጃ 150 G+1 ቀበሌ 14 አቡነሀራ ሰሜን ሳይት በጥራት የተሰራ ዋጋ 11.5ሚ ውስን ድርድር አለው እንዳያመልጥዎ አስቸኳይ ብሩ ስለተፈለገ ለውስን ቀን የሚቆይ 0948836038

ባህርዳር - ቀበሌ 14 ፍኖተ ስፋት - 150 ካሬ ዋጋ - 10.2 ሚሊዮን እውነተኛ ገዢ ይደውል 0948836038
ባህርዳር - ቀበሌ 14 ፍኖተ ስፋት - 150 ካሬ ዋጋ - 10.2 ሚሊዮን እውነተኛ ገዢ ይደውል 0948836038

ባህርዳር - ቀበሌ 16 ስፋት - 105 ካሬ ዋጋ - 4.5 ሚሊዮን እውነተኛ ገዢ ይደውል 0948836038
ባህርዳር - ቀበሌ 16 ስፋት - 105 ካሬ ዋጋ - 4.5 ሚሊዮን እውነተኛ ገዢ ይደውል 0948836038

ባህርዳር - ቀበሌ 11 ስፋት - 250 ካሬ ዋጋ - 10.5 ሚሊዮን እውነተኛ ገዢ ይደውል 0948836038
ባህርዳር - ቀበሌ 11 ስፋት - 250 ካሬ ዋጋ - 10.5 ሚሊዮን እውነተኛ ገዢ ይደውል 0948836038

ባህርዳር - ቀበሌ 11 ስፋት - 250 ካሬ ዋጋ - 6.5 ሚሊዮን እውነተኛ ገዢ ይደውል 0948836038
ባህርዳር - ቀበሌ 11 ስፋት - 250 ካሬ ዋጋ - 6.5 ሚሊዮን እውነተኛ ገዢ ይደውል 0948836038

ባህርዳር - ቀበሌ 11 ስፋት - 150 ካሬ ዋጋ - 8 ሚሊዮን እውነተኛ ገዢ ይደውል 0948836038
ባህርዳር - ቀበሌ 11 ስፋት - 150 ካሬ ዋጋ - 8 ሚሊዮን እውነተኛ ገዢ ይደውል 0948836038

ባህርዳር - ቀበሌ 14 ስፋት - 200 ካሬ ዋጋ - 15.5ሚሊዮን እውነተኛ ገዢ ይደውል 0948836038
ባህርዳር - ቀበሌ 14 ስፋት - 200 ካሬ ዋጋ - 15.5ሚሊዮን እውነተኛ ገዢ ይደውል 0948836038

ባህርዳር - ቀበሌ 14 ስፋት - 100 ካሬ ዋጋ - 10.2 ሚሊዮን እውነተኛ ገዢ ይደውል 0948836038
ባህርዳር - ቀበሌ 14 ስፋት - 100 ካሬ ዋጋ - 10.2 ሚሊዮን እውነተኛ ገዢ ይደውል 0948836038

ባህርዳር - ቀበሌ 11 ስፋት - 250 ካሬ ዋጋ - 10 ሚሊዮን እውነተኛ ገዢ ይደውል 0948836038
ባህርዳር - ቀበሌ 11 ስፋት - 250 ካሬ ዋጋ - 10 ሚሊዮን እውነተኛ ገዢ ይደውል 0948836038

የሠራዊት ጌታ የልዑል እግዚአብሔር አገልጋይ መላዕክት” 🙏 የስሙ ትርጓሜ “እንደ እግዚአብሔር ያለ ማን ነው” ማለት ነው። ድርሳነ ሩፋኤል ላይ ተጽፎ እደምናገኘው 7 ሊቃነ መላዕክት ሲኖሩ አለቃቸው ቅዱስ ሚካኤል ነውከእግዚአብሔር ዙፋን ስር ትዕዛዝ በወጣ ግዜ ኪሩቤል ተቀብለው ለሱራፌል ያስተላልፋሉ፤ ሱራፌልም ለሚካኤልና ለገብርኤል ለሩፋኤልም ያደርሳሉ፡፡ ሚካኤል ለፍጥረቱ በጎም ይሁን ክፉ ትዕዛዙን ይፈጽሙ ዘንድ መላዕክትን ያዛቸዋል፤ ኪሩቤልና ሱራፌል መላዕክቱም ሁሉ አቤቱ የእጅህን ስራ አታጥፋ እያሉ ቀንና ማታ ይለምናሉ። የመላዕክት አለቃ ቅዱስ ሚካኤል ከዲያቢሎስ ጋር በተከራከረ ጊዜ እግዚአብሔር ይገስፅህ አለው እንጂ የስድብን ቃል አልተናገረውም ሲባል ሰምተናል፡፡ ሊቀ ነብያት ሙሴ እጅግ ታዛዥና የዋህ ስለነበርና ከነዓንን ለማየት ወደ ናባው ተራራ ሲወጣ 2 መላዕክት በአረጋውያን ተመስለው መቃብር ሲቆፍሩ ቢያይ ላግዛቹ ብሎ መቆፈሪያውን ተቀበላቸው፡፡ በመጨረሻ “ሰውየው በአንተ ልክ ነውና እስቲ ገብተህ ለካልን” አሉት፡፡ እሱም በየዋህነቱ ጉድጓዱ ውስጥ ገብቶ እንደተኛ እንደ እንቅልፍ አሸልቦት በዚያው ዐረፈ፤ መላዕክቱም ቀበሩት። እስራኤላዊያን ሙሴን እጅግ ስለሚወዱት የሙሴን መቃብር እንደ ጣዖት እንዳያመልኩት እግዚአብሔር የሙሴን መቃብር ሰወረው፤ ነገር ግን ጠላት ዲያቢሎስ ሊያሳያቸው በመነሳቱ ቅዱስ ሚካኤል ተቃወመው፡፡ በመጨረሻም ቅዱስ ሚካኤል ዲያቢሎስን እግዚአብሔር ይገስጽህ ብሎ ከእርሱም ሰወረበት። በሐዋርያው ይሁዳ መልዕክት ቁጥር 8 የሚገኘው ቃል የቅዱስ ሚካኤልን ትዕግስት ያሳያል፡፡ ዳግመኛም አይሁድ ጌታን ሲሰቅሉት መልአኩ ቅዱስ ገብርኤል በቁጣ ሰይፉን አወጣ፤ ቅዱስ ሚካኤል ግን በአይሁድ ስራ አዝኖ፣ ፈጣሪን ፍጡራን ሲሰቀሉት የትዕግስቱንና የፍቅሩን ብዛት እያየ በአርምሞና በትዕግስት አያቸው ይላል ድርሳኑ። መላዕክቱ በክንፋቸው የእግዚአብሔር ስም ስለተፃፈበት ህዝቡን ይጠብቃሉ፤ የመላዕክቱን ስም የመጨረሻውን ፊደል ስናይ ኤል ብሎ ይጨርሳል፡፡ ሚካ-ኤል ገብር-ኤል ኡራ-ኤል፡፡ ይህም “ስሜ በሱ ላይ ነውና” እንደሚል የእግዚአብሔር የምህረት ስም ስለሆነና በክንፎቻቸው ስለተፃፉ መላዕክቱ ይጠብቁናል። “በመንገድህ ሁሉ ይጠብቁህ ዘንድ መላእክቱን ስለአንተ ያዛቸዋል፤ እግርህም በድንጋይ እንዳይሰናከል በእጆቻቸው ያነሱሃል” ተብሎም በመዝሙር 90÷11 ተጽፋልና አህዛብን ጭምር ያለጊዜያቸው እንዳይሞቱ መላዕክት ይጠብቋቸዋል!!! ቅዱስ ሚካኤል ሰኔ 12 ቀን ዲያቢሎስን ጥሎ በምትኩ ሊቀ መላዕክት ሆኖ የተሾመበትና አፎምያንም የረዳበት ቀን ስለሆነ በታላቅ ሥርዓት ይከበራል። ህዳር 12 ሕዝበ እስራኤልን በክንፎቹ ጥላ ከበረሃው ፀሐይ ከልሎ ከግብጽ ምድር እየመራና እየጠበቀ ከንዓን ያገባቸው እለት ነው። በትንቢተ ዳንኤል 10÷13 እና 10÷21 ደግሞ የስሙ ትርጉም እግዚአብሔር ዳኛዬ ነው የተባለው ነብዩ ቅዱስ ዳንኤልም ስለ ቅዱስ ሚካኤል እንዲህ ሲናገር ከዋነኞቹ አለቆች አንዱ ሚካኤል ሊረዳኝ መጣ፣ በተዘጋ ጉድጓድ ሲያጽናናው ደግሞ “ከሚካኤል በቀር የሚያጽናናኝ የለም” አለ፡፡ ልበ አምላክ ቅዱስ ዳዊት በመዝሙር 33÷7 “የእግዚአብሔር መልአክ በሚፈሩት ሰዎች ዙሪያ ይሰፍራል ያድናቸውማል” ይለናል፡፡ በዓለም ፍፃሜም ስለህዝቡ የሚቆመው ሚካኤል ይነሳል። በማለትረ በምዕራፍ 12÷1 ጽፎልናል፡፡ በራዕይ 8÷3 “የቅዱሳኑ ፀሎት ከዕጣኑ ጢስ ጋር ከመልአኩ እጅ ወደ እግዚአብሔር ፊት ወጣ” ተብሎ እንደተጻፈውም መላዕክት የቅዱሳኑን ጸሎት ወደ እግዚአብሔር ያሳርጋሉ፡፡ ገዳማውያንም የእግዚአብሔርን ቸርነት የመላእክቱን አማላጅነት አምነው ዘወትር በጸሎት ይተጋሉ። ገዳማቸውን እየረዳን በዓታቸውን እያጠናን የበረከታቸው ተካፋይ እንሁን፡፡ ድጋፍ ለማድረግ:- ሙትአንሳ  ማር  ቅዱሰ ሚካኤል አንድነት  ገዳም ኢትዮጲያ ንግድ ባንክ 1000442598391 ወይም አቢሲኒያ ባንክ 141029444 ለበለጠ መረጃ:- 09 38 64 44 44/0918077957

ባህርዳር 100ካሬ ጅ+2=9.5ሚ 0948836038

ባህርዳር ቀበሌ 16 250ካሬ ዋጋ 14.5ሚ 0948836030