ቆጮ ሻጭ እና ገዥን አገናኝ ባህርዳር
Open in Telegram
መኖሪያ ቤት: የንግድ ቦታ :ሆቴል :መኪና እናገናኛለን!!
Show moreThe country is not specifiedThe category is not specified
431
Subscribers
No data24 hours
-17 days
-130 days
Posts Archive
ባህርዳር ቀበሌ 13 50ዐካሬ ዘመናዊ ጅ+3 ድረስ የተሰራ ወደላይ እሰከ ጀ+6 ግንባቴው የሚቀጥል=50ሚ 0948836038
+4
✨"የቃል ኪዳን ጥሪ ከቅዱሳን መካነ-ጸሎት (ዋልድባ ሰቋር) 🌿 ከበረከቱ ተካፋይ እንሁን 🙏
"በረከት በደጋጎች ራስ ላይ ነው" (ምሳሌ 10፡6)
ዓለምን በጸሎት ከሚያጸኑ፣ መከራን በትዕግሥት ከሚያሸንፉ አባቶች ዘንድ የመጣውን የበረከት ጥሪ ሰምተዋል? የቅድስት ድንግል ማርያም የአሥራት ሀገር ከሆነው ከዋልድባ ሰቋር ኪዳነምሕረት ገዳም የተላከው መልዕክት ደጃፋችሁ ደርሷል።
የበረከት ተካፋይነት ገዳማትን መርዳት ለትውልድ የሚተርፍ መንፈሳዊ አጥር ማጠር ነው። ዛሬ የምናደርገው ድጋፍ ለነገው የሕይወት መንገዳችን ብርሃን ይሆናል።
🤝 ምን እናድርግ?
በችሎታችን እንደግፍ አቅም የፈቀደውን በመለገስ የገዳሙን ሰንሰለት እናጽና። (አምስት እንጀራና ሁለት ዓሳ ለብዙዎች እንደተረፈ፣ የእርስዎም ትንሽ ስጦታ ለገዳሙ ትልቅ ነው!
የወንጌል መልዕክተኛ እንሁን ይህን መልዕክት ሼር (Share) በማድረግ ለወዳጅ ዘመድዎ ያድርሱ። ምናልባት የእርስዎ ማጋራት ለአንድ ሰው የበረከት በር ሊከፍት ይችላል።
"የማይጠፋ መዝገብ በሰማይ አከማቹ"
የዋልድባ አባቶች ጸሎትና የኪዳነምሕረት አማላጅነት ከሁላችን ጋር ይሁን።
ዋልድባ ሰቋር ኪዳነ ምሕረት አንድነት ገዳም
የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ
አዲርቃይ ቅርንጫፍ
የባንክ ሂሳብ ቁጥር
1000082896458
SWIFT/BIC ~ CBETETAA
ዋልድባ ሰቋር ኪዳነ ምሕረት አንድነት ገዳም
አቢሲኒያ ባንክ
ደባርቅ ቅርንጫፍ
የባንክ ሂሳብ ቁጥር
247069461
SWIFT~ ABYSETAA
😱❗️ተአምር የሆነ ዋጋ ባለ 3 መኝታ በ 6.8 ሚሊየን ብር ብቻ
ለመኖር ምቹ በሆነው ሀይሌ ጋርመንት በ 1 ዓመት ከ 6 ወር ብቻ የሚረከቡ
ባለ 2 መኝታ በ 5.5 ሚሊየን ብር ብቻ
ባለ 3 መኝታ በ 6.8 ሚሊየን ብር ብቻ
ይፍጠኑ ይህ ዕድል እንዳያመልጥዎ
በ 35% ቅድመ ክፍያ ብቻ
በተጨማሪም በ 4 ወር እና በ 2 ወር የሚረከቡ አፓርትመንቶች አሉን
👉የከርሰ ምድር ውሀ ያላቸው
👉አውቶማቲክ ጄኔሬተር
👉ለጋራ አገልግሎት የሚውል ቴራስ
👉በቂ የመኪና ማቆሚያ
ውስን ቤቶች ስለቀሩ ፈጥነው በ0948836038
