Haala Ilaalcha Ortodoksii(ኦርቶዶክሳዊ ማዕቀፈ እሳቤ)
Open in Telegram
Waa'ee Mana Kiristaanaa Fi Biyya Keenyaa Haala Ilaalcha Ortodoksiin Hubachuu የቤተክርስቲያናችንና ሀገራዊ ሁኔታዎችን በኦርቶዶክሳዊ ማዕቀፈ እሳቤ መረዳት
Show moreThe country is not specifiedThe category is not specified
273
Subscribers
No data24 hours
-37 days
-1330 days
Posts Archive
Repost from "!!!የድምፅ አልባዎች ድምፅ(The Voice Of Voiceless)!!!"
የሽርካ ኦርቶዶክሳውያን ፍጅትን በተመለከተ
1) የሽርካ ወረዳ አስተዳዳሪ አቶ ጣሂር አማኖ እና አቶ አብደላ አማን (አብደላ ማይክሮ )የኦሮሚያ ጨፌ አባል የነበረ አሁን ግን የተሰናበተ በሽርካ ኦርቶኮክሳውያን ላይ ለተፈጸመው የዘር ፍጅት ቀዳሚ ተጠያቂ ናቸው።በእነዚህ ሰዎች መሪነት በተፈጸመው ፍጅት፦
👉በወረዳው 168 ኦርቶዶክሳውያን ተገድለዋል(ቤተሰብ እርም አውጥቶ የቀበራቸው)
👉ከ30 በላይ ኦርቶዶክሳውያን ደብዛቸው ጠፍቷል (ከታገቱ 2 ዓመት አለፋቸው)
👉በሺዎች የሚቆጠሩ ኦርቶዶክሳውያን ወረዳውን ለቀው ተሰደዋል
👉ከሦስት ቀበሌዎች ብቻ 456 በላይ የኦርቶዶክሳውያን አባወራዎች ቤት በወሀቢያውና በሙስሊሙ ማኅበረሰብ ወድሟል
👉 በመቶ ሺዎች ሄክታር የሚቆጠር የኦርቶዶክሳውያን መሬት ጦሙን አድሯል
👉ከኦርቶዶክሳውያን የጸዱ ብዙ ቀበሌዎች ተፈጥረዋል።
🔏የወረዳው አስተዳደሪ አቶ ጣሂር፦
👉ፍጅቱ ከመጀመሩ በፊት በጸጥታ መዋቅር ውስጥ ያሉና ህጋፊ ፈቃድ ያላቸው ገበሬዎች ኦርቶዶክሳውያን ትጥቅ እንዲፈቱ አደረገ
👉 መከላከያ አጥፊዎችን ለማጥቃት ሲንቀሳቀስ የተሳሳተ አቅጣጫ እንዲሰጣቸው ያደርግና ያስመታቸዋል
👉 ከሦስት ጊዜ በላይ ኦቢኤን(OBN)ሚዲያን በመጥራት ኦርቶዶክሳውያን አልተገደሉም የሚል ማስተባበያ ሰጥቷል
👉የእስልምና እምነት አባቶችን ሰብስቦ እልቂታችንን እንዲያስተባብሉ አድርጓል
👉ካህናትንና ኦርቶዶክሳውያን ሽማግሎችን በማስገደድ ሽርካ ላይ ኦርቶዶዶክሳውያን አልተገደሉም በኦቢ ኤን(OBN) ላይ ወጥተው እንዲናገሩ አድርጓል
🔏 አቶ አብደላ አማን(አብደላ ማይክሮ)፦
👉 የወሀቢያ ታጣቂዎች ኦርቶዶክሳውያንን አግተው ከሚቀበሉት ገንዘብ አብሮ ይጋራል
2 በኦርቶዶክሳውያን ላይ እየተፈጸመ ያለውን ፍጅት ማስቆም ሲገባቸው ፍጅቱን የካዱ የሀገር ሽማሌዎች
1) ቃዲ ሐጂ አደም
2)ጣሃ አማኖ
3)ደታስ ዳዲ
4) ሙሐመድ ከድር
https://t.me/Eyo21e
Duguuggaan Sanyii Ortodoksoota Irratti Gaggeeffamu dhaabbachuu Kan Danda'u Tokkummaa Keenya Cimsinee Yoo dhaabbanne Qofaadha.
በኦርቶዶክስ ላይ የሚፈጸመው የዘር ማጥፋት ወንጀል ሊቆም የሚችለው በአንድነታችን ጸንተን ስንቆም ብቻ ነው።
ኦርቶዶክሳዊ ንቅናቄ ግድ ነው
👉ከዘሩኝነት የጸዳ ኦርቶዶክሳዊ ንቅናቄ
👉የድንቁርና እሳቤ ከሆነው ከብሔርተኝነት የጸዳ ኦርቶዶክሳዊ ንቅናቄ
👉ከሰፈርተኝነት የጸዳ ኦርቶዶክሳዊ ንቅናቄ
👉ከጎጠኝነት የጸዳ ኦርቶዶክሳዊ ንቅናቄ
👉 ከምዕራባውያን ስሑት እሳቤ የጸዳ ኦርቶዶክሳዊ ንቅናቄ
👉 ከፍትፍትና ከበርገር እሳቤ የጸዳ ኦርቶዶክሳዊ ንቅናቄ
👉 የመኖር ኅልውናችንን የሚያረጋግጥ ኦርቶዶክሳዊ ንቅናቄ
Repost from "!!!የድምፅ አልባዎች ድምፅ(The Voice Of Voiceless)!!!"
ኦሮወሀቢዝም
አማራ ክልል(ኦርቶዶክስ) ካልተመታ ኢትዮጵያ ሰላም አትሆንም።በኦሮ ወሀቢዝም calculation ኦርቶዶክስ=አማራ
Repost from "!!!የድምፅ አልባዎች ድምፅ(The Voice Of Voiceless)!!!"
ይኽም የጅሃድ ኮርስ ነው
ካፊሮግችን(ክርስቲያኖችን)አንገታቸውን ቅሉ
Repost from "!!!የድምፅ አልባዎች ድምፅ(The Voice Of Voiceless)!!!"
በኦሮሚያ ውክልና ስለሌን በየቀኑ መታረደችን አይቀሬ ነው። በምስራቅ አርሲ የተፈጸመውን አሰቃቂ የክርስቲያን ወገኖቻችን ጭፍጨፋ ሰው ሁሉ አንድ በአንድ እየረሳ ነው። ይህ ደግሞ ሰላም የወረዳ መስሎት የለመደውን ማደንዘዣውን ተወግተው በትክቶክ አልቅሶ ረስቷል ። ነገሩ ግን እንደዚያ እንዳልሆነ አንድ አንድ ማስረጃዎችን ልጥቀስ።
በኦሮሚያ ክልል በትንሹ 54 ሹመት የሚሰጥባቸው ቢሮዎች አሉ። ከእነዚያ ውስጥ ዋና ዋና የሚበሉት ብናይ የክልሉ ፕረዚዳንት ምክትል ፕረዚዳንት ጸጥታና ደህንነት ቢሮ እንድሁም ፖሊስ ኮሚሽንና የፓርቲ ጽህፈት ቤት የሀላፊነት ስፍራዎች ዋናኛዎች ናቸው።
ተመልከት እንግዲህ የክልሉ ፕረዚዳንት ጴንጤ ነው። ምክትል ፕረዚዳንት ሙስሊም ነው። ሰላምና ፀጥታ የምንግዜው ጨፍጫፊው ጴንጤ ነው። የኦሮሚያ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ጀነራል ድሪባ መኮንን ለዘብተኛ ኦርቶዶክስ ነው። የሚሞቱ ወገኖቹ የማይገዳው የቤተክርስቲያን ጡት ነካሽ ነው።
በርካታ ሹመቶችን የሚሰጠውና ትላንት ከብፁዓን አባቶች ጋር የተወያየው ከፍያለው ተፈራ ጴንጤ ነው። እንግዲህ በኦሮሚያ የምንኖር ክርስቲያን ኦርቶዶክሶች በቁጥር ከጴንጤ የምንባልጥ ከእስልምና የምንስተከከል ሆነን ሰለ ውክልና የለንም።
ጨፌው 95% ጸረ ኦርቶዶክስና ሲሆን በጴንጤና በሙስሊም የተሞላ ነው። የሚገርመው በቁጥር ከአንድ ፐርሰንት በታች የሆነው ዋቅፈታው ውክልናው ከእኛ የተሻለ ነው። በዘንድሮው ምርጫ እንኳ 98% በእነዚህ ሁለቱ ሀይማኖቶች ነው ጨፌው የተወከለው።
ውክልና ሳይኖርህ ሲቀር ደግሞ ገዳይህ ስፍር ቁጥር የለሁም። መብትህን የሚያስከብርልህ አከል የለም። የሚገርመው በፊት በአቃቤ ህግ መስሪያቤት ትንሽ ቁጥራችን የተሻለ ነበር። አሁን አንድ በአንድ ተገፍተን ወጥተናል።
በክልሉ ሶስቱ የመንግሥት አካላት (Government Organ) መሪዎች አንድም ኦርቶዶክስ ክርስቲያን የለም። ታድያ በኦሮሚያ ኦርቶዶክስ በዚህ ልክ ተገፍቶ እንዴት ይሆናል። በላፉት 35 ዓመታት የኦሮሚያ ክልል ከተመሰረተ በኃላ አንድም የኦርቶዶክስ ክርስቲያን ልጅ ፕረዚዳንት ሆኖ እንደማያውቅ ስነግራህ የበለጠ ሴራው ግልጽ ይሆንልናል። እሱ ብቻ አይደለም የጨፌው አፈጉባኤም ሆኖ አያውቅም ነው የሚልህ። አለማየሁ አቶምሳ ቅድስት ስላሴ አይደል ወይ የተቀበረው ከአልከኝ ደግሞ እነሆ ይህን መረጃ ጀባ ልበልህ። እሱ በኖረበት ዘመን ቅድስት ስላሴ መቀበር ያስከብራል። የኛ አባቶች ደግሞ ያለ ሰበካ ጉባኤ እውቅና ተቀብሎ መቀብር ልማዳቸው ነው።
የኦሮሞ ልጅ ሆነ ኦርቶዶክስ ከሆንክ እንኳ ስልጣን በዞረበት አትዞርም። ምክንያቱ ማህተብ ከአለ ነፍጠኛ ነህ። ይህ በመንግሥት ተቋማት ብቻ የሚመስለው ከአለ እሱ ሞኝ ነው። በየትኛውም የኦሮሚያ ፖለቲካ ድርጀት ውስጥ ውክልና የለንም። ውድ ኦርቶዶክሳውያን በአርሲም ሆነ በሌላው አከባቢ የሚደረገው የዘር ማጥፋት ተግባር የዚህ ሁሉ ድምር ውጤት ተግባር ነው።
https://t.me/Eyo21e
Repost from "!!!የድምፅ አልባዎች ድምፅ(The Voice Of Voiceless)!!!"
+2
በኦርቶዶክሳውያን ላይ ጥቃት ተፈጸመ
ትናንት ማለትም ግንቦት 27/2018ዓ.ም በምዕራብ ሀርጌ ዞን ሀንጫር ወረዳ ኦርቶዶክሳውያን ተገድለዋል።አንጫር ወረዳ ከምሥራቅ አርሲ ዞን አሰኮ ወረዳ ጋር የምትዋሳን ስትሆን ትናንት ኦርቶዶክሳውያን በሃይማኖታቸው ምክንያት ተለይተው ተጨፍጭፈዋል። ይኽ ከኦርቶዶክስ የጸዱ አዳዲስ ዲሞግራፊዎችን የመፍጠርና አከባቢውን ለሽብር ተልዕኮ የማመቻቸት ሥራ ነው ።ለጊዜው ምን ያክል ኦርቶዶክሳውያን እንደተገደሉ አልታወቀም ዝርዝር መረጃውን ሳገኝ አቀርበዋለሁ።
https://t.me/Eyo21e
Repost from "!!!የድምፅ አልባዎች ድምፅ(The Voice Of Voiceless)!!!"
+1
እንዳትሰማ
🔐ሀገር ወልደህ፣ሀገር አሳድገህ፣ዋጋ ከፍለህ ለማዕረግ አብቅተህ ውለታህ ተንዝግቶ በገዛ ሀገር ላይ ባይተዋር የሆንከው፣የሥልጣኔ ፣የታሪክ፣የቅዱስ እሴት ባለቤት ሆነህ ሳለህ ለዕድገትና ለብልጽግና አትመችም ተብለህ ከምድረ ገጽ እንድትጠፋ የተፈረደብህ
🔏ምሥራቅ አፍሪካን ሙሉ በሙሉ ለማስለም ለሚደረገው ዓለም አቀፍ እንቅስቃሴ ሀገርህ የአክራሪ እስልምና ዋና ቤዝ እንድትሆን የተፈረደብህ ኦርቶዶክሳዊ ማኅበረሰብ ሆይ፣
🔏በጅምላ እየታረድህ፣በጅምላ እየተገደልህና በበጅምላ እየተቀበርህ በግልጽ እየታየ ሰው አልሞተም " እየተባለ የሚላገጥብህ
🔏ስትሰደድ የሚያስጠልልህ፣ስትራብ የሚያበላህ፣ስትጮኽ የሚደርስልህ፣ስትገደል ለቅሶ የሚደርስልህ አንድም ዘመድ የሌለህ ኦርቶዶክሳዊ ማኅበረሰብ ሆይ፣
👉 የቤተ ክህነቱን የማላገጫ ጋጋታ እንዳትሰማ
👉 እነ አቡነ እንትና ኮሚቴ አቋቋሙ የሚል የውሸት ፕሮፓንዳ እንዳትሰማ
👉ጳጳሳቱ ከሰላም ሚኒስትሩ ጋር ተወያዩ የሚለውን ማደንዘዣ እንዳትሰማ
👉"የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ"የሚባለውን የጸረ ኦርቶዶስ ተቋም የማላገጫ ጋጋታ እንዳትሰማ
👉 "ጥቃቱ የተፈጸመበት ቦታ ሄደናል "እያሉ ከአከበባቢው ላይ ሳይደርሱ ከተማ በርገር በልተው ውስኪ ተራጭተው የሚመለሱና የሐሰት ዘጋ ለሚያሰራጩ ምንደኛ መነኮሳትን እንዳትሰማ
ብቸኛው መዳኛችን ኦርቶዶክሳዊ ኅብረታችንና ክንዳችን ነው።የማንንም ዲስኩር እንዳንሰማ ።እውነተኛ ካህናትና መምህራን በሚሰጡን አቅጣጫ በየአከባቢው ራሳችንን ለመታደግ እንነሳ። አሊያ ግን፦
👉እንደ ኩርዳውያን ሀገር አልባ እንሆናለን
👉እንደ ቱርክና ሰሜን አፍሪካ ክርስቲያኖች ከምድረ ገጽ እንጠፋለን
👉እንደ ግብፅ፣እንደ ሶሪያ፣እንደ ኢራቅ፣እንደ የመን፣እንደ አርመንያ ክርስቲያኖች አናሳዎች እንሆናለን።
በቃን።
https://t.me/Eyo21e
Oduu Ammee Shirkaa‼️
Godina Arsiii Aanaa Shirkaa keessatti yaaddoo guddaan jira. Yeroo ammaa kanatti mana Kiristaanaa Gaalama Gabra Kiristoosirraa irraa Olsiqee argamu Iddoo Boora Lukkuu Jedhamutti lakkoofsi isaanii baay'ee kan ta'e hidhattoonni Wahabiyaa bakka adda addaarraa walitti qabamaa jiru. Akkasumas naannoo Heela Seerotti yaaddoon guddaan ni jira.
Halkan kana balaan uumamuu danda'a. Erga geejjibni cufamee torban ta'uuf jedha.qaamoonni Angoo aanichaa odeeffannoon kun isaan qaqqabus hamma ammaatti waan tokko gochuuf hin sochoone. naannawa baadiyaattis Bilbilli akka hin hojjenne taasifameera.
https://t.me/rete14
Repost from "!!!የድምፅ አልባዎች ድምፅ(The Voice Of Voiceless)!!!"
+2
ሽርካ አሁናዊ ዜና‼️
በአርሲ ዞን ሽርካ ወረዳ ከባድ ስጋት አለ በአሁኑ ሰዓት ጋላማ ከገብረ ክርስቶስ ከፍ ብሎ ቦረ ሉኩ የሚባል አከባቢ በጣም ብዛት ያለው የወሀቢያ ታጣቂ ኃይል ከየቦታው በአንድ እየተሰባሰበ ነው። እንዲሁም በሔላ ሴሮ አከባቢም ከፍተኛ ስጋት አለ።
ሌሊቲን አደጋ ሊፈጠር ይችላል። ትራንስፖርት ከተዘጋ ሳምንት ሊሆን ነው። የወረዳው ባለ ሥልጣናት መረጃው ቢደርሳቸውም አንዳች ነገር ለማድረግ አልተንቀሳቀሱም። ስልክም በየገጠሩ እንዳይሰራ ተደርጎአል ።
https://t.me/Eyo21e
Repost from ምሥራቀ ፀሐይ ጉባኤ ቤት
👉በገዳያችን ሥርዓት ተስፋችንን እንቁረጥና ተስፋችንን ከራሳችን እና ከእግዚአብሔር እንፈልግ።
👉መፍትሄው፦አሁንም በእጃችን ላይ ነው።የጀመርነውን ከፍ አድርጎ መቀጠል ዋነኛ ሥራችን ይሁን።
👉ዋናው ጉዳይ በኦርቶዶክሳውያን የሆነው እየሆነ ያለው እና ሊሆን የታቀደው ሰርስሮ ገብቶናል ወይ?
👉ካልገባን እና ካልሠራን መጪው ዘመን ማንንም አይምርም ለማንም አይራራም።
➻ለጉዳያችን ቅሮብ ከሆኑት ጋራ መፈላለግ
👉አንድ ድምጽ መሆን፤
👉በአንድ አጀንዳ መጠመድ፤
👉የቤተ ክርስቲያንን ጉዳይ ሥራየ ማድረግ፤
👉እርስ በእርሳችን መናበብ፤
👉የግል አጀንዳዎችን ማራቅ፤
👉የተራራቁትን ማስተሣሰር፤
👉የተግባር ሚና መለየት፤
👉የመረዳዳት እድገታችንን መለካትና ማስሄድ፤
👉አደናቃፊ የሴራ ሰባኪ እጆችን መለየት፤
👉ከቤተ ክርስቲያን ጉዳይ ውጪ አጀንዳ የሚሰጡንን እንቢ ማለት፤
👉የተጠለፉ ማኅበራተን ተስፋ አለማድረግ።
✍️በእያለንበት ቦታ እና ሁኔታ ስለ ቤተ ክርስቲያን ህልውና ለመምከር፦👇
👉ምንድን ነው የምንፈልገው?
👉ያለነው ቦታ የት ነው?
👉ምን ምቹ አጋጣሚዎች አሉ?
👉ምን ቻሌንጅ አለብን?
...የመሳሰሉ መጠይቆችን ለራሳችን ጠይቀን ራሳችን መልሰን የአንድነት ተግባራችንን ማስቀጠል።
Repost from "!!!የድምፅ አልባዎች ድምፅ(The Voice Of Voiceless)!!!"
inbox
ሰላም እንዴት ነህ ወንድሜ? እነዚህን መረጃዎች ላደርስህ ፈልጌ ነው
1) ከ አሰኮ ወረዳ ብዙ ቀበሌዎች ኦርቶዶሳውያን መሰደዳቸውን ሁላችሁም ሰምታችኋል።ባለፈው ጥቃት ከፍተው ባሰቡት ልክ ያልተሳካላቸው ሪቡና ኢሬቻ ከፍተኛ የኦርቶዶክስ ቁጥር ያለባቸው ቀበሌዎች ናቸው ።አሁንም እነዚህን ቀበሌዎች ለመምታ አድፍጠው ምቹ ጊዜ በመጠባበቅ ላይ ናቸው።
2) አራቱ ወረዳዎች ማለትም አሰኮ፣ጉና፣ጎሎልቻና ጮሌ በከበባ ውስጥ ናቸው። ይህ ኦርቶዶክሱ መውጫ ቀዳዳ እንዳይኖረው አድርጎ ለመምታት እንዲያመቻቸው ነው።
3) እነዚህን ወረዳዎች ካጠቁ በኋላ ቀጣይ ዒላማቸው አሚኛ፣በሌ ገስጋር እና ሴሩ ወረዳዎች ናቸው።
4) እነዚህ ጥቃቶች ተግባራዊ እንዲሆኑ ባለሥልጣናቱ ደግሞ ሕዝቡን የመዘናጋት ሥራን ይሠራሉ
5) እነዚህ አክራሪ ቡድኖች ብዙውን ጊዜ ሥልጠና የሚወስዱበት ስፍራ አንጫር ይባላል ከሐረርጌ ጋር ይዋሰናል።ትጥቅ የሚያስገቡት በዚህ ነው።
6)ሌላው ደግሞ የጸጥታ ኀይል ወደ አሰኮ ወረዳ ተልከዋል የሚለው ለሚዲያ ፍጆታ ነው እንጂ በፍጹም እኛን መታደግ አይችሉም እኛን በማጥፋት ስለሚተባበሩ።
አመሰግናለሁ።
27/09/2018ዓ.ም
https://t.me/Eyo21e
Repost from "!!!የድምፅ አልባዎች ድምፅ(The Voice Of Voiceless)!!!"
+1
ይገርማል?
👉 አርሲ ላይ ይኽ ሁሉ የዘር ማጥፋት ወንጀል ሲፈጸም ሩቅ ያለውን እንተወውና በምሥራቅ ሸዋና በባሌ ዞን ያለው ኦርቶዶክሳዊ ክርስቲያን እንዴት ዝም ብሎ ይመለከታል? እንዴትስ አስቻላቸው? እነዚያን ከጨረሷቸው በኋላ ወደ እኛም ይመጣሉ ብሎ ማሰብ የለም?
የወረፋ ጉዳይ ካልሆነ በቀር መከራው ለሁሉም የማይቀር ነው።ተነጣጥለን ከምናልቅ በኅብረት ቆመን ኅልውናችንን እናስቀጥል።ከምሥራቅ እስከ ምዕራብ፣ከሰሜን እስከ ደቡብ ለአንዲት ሃይማኖታችን ዘብ እንቁም።
