Haala Ilaalcha Ortodoksii(ኦርቶዶክሳዊ ማዕቀፈ እሳቤ)
Open in Telegram
Waa'ee Mana Kiristaanaa Fi Biyya Keenyaa Haala Ilaalcha Ortodoksiin Hubachuu የቤተክርስቲያናችንና ሀገራዊ ሁኔታዎችን በኦርቶዶክሳዊ ማዕቀፈ እሳቤ መረዳት
Show moreThe country is not specifiedThe category is not specified
273
Subscribers
No data24 hours
-37 days
-1330 days
Posts Archive
Imala "Oromiyaa Islaameessu"
Isaan akka Sheek Abdulkariim Ibraahiim Haamid (Jaarraa Abbaa Gadaa) "Islamic Front for the Liberation of Oromo (Adda Bilisummaa Oromo Islaamaa)" fi namichi qacaramaa Ziyaad Baaree kan ture Waaqo Guutuu Huusoo "OPLO" hundessuun Oromiyaa biyya Islaamaa gochuuf socho’aa kan turan yoo ta’u, yeroo sanaaf yaaliin isaanii fashalaa’us, amma garuu qabsoo sabboonummaa akka carraa gaariitti fayyadamanii, sadarkaa ol’aanaan hidhachuun carraa argatan hundaan bakka deeman maraatti Ortodooksii qulqulleessaa (balleesaa) jiru.
👉 Arsii, Baalee fi Harargee keessatti ifatti qabsoo Islaamummaa taasisaa jiru.
👉 Warri kaan ammoo fageenyaan deemuun Boorana, Shawaa fi Wallagga keessatti dabalataan WBO/ABO tti dabalamaniiru. Haala qabatamaa amma jiruun, loltoota hidhataa ABO keessaa dhibbeentaan 90 (90%) hordoftoota amantii Islaamaa kanneen Arsii, Baalee, Harargee fi Jimmaati.
👉 Gareen sadaffaan ammoo aangoo mootummaa dhuunfachuun deeggarsa taasisa.
https://ctc.westpoint.edu/wp-content/uploads/2013/10/Ziad-Barre-and-Events-in-Somalia-Translation.pdf
Hala kanaan Ortodooksii qulqulleessaa, qabeenya isaas saamaa jireenya diinagdee isaanii gabbifachaa jiru. Kaayyoon isaanii inni guddaan Oromiyaa biyya Islaamaa gochuudha. Sana boodas suuta jedhanii Itoophiyaa weeraruun akka Islaamummaa fudhattu gochuudha. Wanti ani barreessu kun ni hadhaawa, garuu liqimsaa.
https://t.me/rete14
+5
"ኢስላማዊት ኦሮሚያን" የማዋለድ ጉዞ
እነ ሼህ አብዱልከሪም ኢብራሂም ሐሚድ(ጃራ አባገዳ) Islamic Front For Liberation Of Oromo (የ ኦሮሞ እስላም ነጻ አውጪ ግንባር) ፣የዝያድ ባሬ ቅጥረኛ ዋቆ ጉቱ ሑሱ OPLOን መሥርተው ኦሮሚያን የኢስላም ሀገር ለማድረግ እንቅስቃሴ ጀመርው ለጊዜው ከሽፎ የነበረ ቢሆንም አሁን ግን የብሔርተኝነት ትግሉን እንደ ጥሩ አጋጣሚ በመጠቀም ከሚገባ በላይ ታጥቀው ባገኙት አጋጣሚ በሄዱበት ሁሉ ኦርቶዶክሱን እያጸዱት ነው።
👉አርሲ ፣ባሌና ሐረርጌ ላይ በግልጽ ኢስላማዊ ትግል እያደረጉ ነው።
👉ሌሎች ደግሞ ርቀው በመሄድ በቦረና፣በሸዋ፣በወለጋና በቦረና ኦነግን ተቀላቅለዋል ።አሁን ባለው ተጨባጭ ሁኔታ የኦነግ ታጣቂ 90% የአርሲ፣የባሌ፣የሐረርጌና የጅማ እስላም ነው።
👉ሦስተኛው ቡድን ደግሞ ሥልጣንን በመቆጣጠር ድጋፍ ያደርጋል
https://ctc.westpoint.edu/wp-content/uploads/2013/10/Ziad-Barre-and-Events-in-Somalia-Translation.pdf
እንዲህና እንዲያ እያሉ ኦርቶዶክሱን እያጸዱት ሀብት ንብረቱን እየዘረፉ በኢኮኖሚ ራሳቸውን እያጎለበቱ ነው።ዋናው ዓላማቸው ኦሮሚያን የእስላም ሀገር ለማድረግ ነው።ከዚያን ቀስበቀስ ኢትዮጵያን መውረርና ማስለም ነው።የምጽፈው ነገር ይመራል ግን ዋጡት።
https://t.me/rete14
የብልጽግና መንግሥት የሚሠራው የግፍ ግፍ በኦሮሞ ሕዝብ ላይ ነገ ምን ሊያመጣ ይችላል? ብሎ የሚያስብ ሰው እንዴት ይጠፋል? ኧረ ተው እግዚአብሔርን ባትፈሩ ለነገው ትውልድ አስቡ
- Ortodoksoota Arsii
Ortodoksii hundi duguuggaa sanyii ortodoksoota Arsii irratti raawwatamaa jiru kun salphaatti kan dhaabbatu akka hin taane hubachuun, gahee isaa bahachuu qaba.
Maaliif salphaatti dhaabbachuu hin danda'u?
1. Hawaasni Ortodoksii Arsii keessa jiraatu %90 ol hawaasa Shawaa Amaaraa fi Shawaa Oromooti:
👉 Siyaasni seenaa sobaa uumeen, Amaara Shawaatiif koodiin sanyii balleessuu "Nafxanyaa", Oromo Shawaatiif ammoo "Gobanaa" jedhu irratti maxxanfameera.
👉 "Atsee Minilik fi Raas Gobana Daaciin gara Arsii duulanii kan fixan Musliima qofa" kan jedhu seenaa sobaatu jira. Kanaf ragaa dhugaa dhiyeessuu kan danda'u hayyuun tokkollee hin jiru.
👉 "Lafri Arsii kan ta'u qabu Musliimota Arsiitiif qofa; Ortodoksii Amaara Shawaa fi Oromo Shawaa qalamaniis, dhumaniis, godaananiis ta'u lafa Arsii irraa qulqullaa'uu qabu" jedhanii ejjennoo qabatanii hojjechaa jiru.
2.Daangaa Islaamaa Arsii irraa hanga Mojoott diriire:-
👉 Daangaan Arsii hanga Mojooti jedhanii amanu. Isaan akka Pirofeesar Abbaas Hajii Ganamoo fi Pirofeesar Hasan Muhammad yaada kanaa Kaasan keessaa ijoodha. Ortodoksii Shawaa Bahaa jiru kan Arsii jiru waliin akka Wal hin deeggarreef, kaayyon isaanii inni jalqabaa kan Arsii rukutuudha. mojoo ,Lumeettii dhumaatiin raawwatame qaama pirojektiichaa ti. Kunis ho'a onnee keenya ittiin madaalanidha.
3. Fedha Sirnichaa:
👉 Sirnichi jibbiinsa Ortodoksii irratti kan hundaa'eedha.
👉 Mootummaa Federaalaa irraa hanga bulchiinsa gandaatti dhumaatii kana keessatti qooda fudhachaa jira.
👉 Balleessitootaaf deeggarsaa ni kennaaf dawoo ni ta'aaf.
👉 Galaa fi hidhannoo ni dhiyeessaaf.
👉 duguuggaa cimsee itti fufuuf akka isaaf tolutti Ortodoksii irratti maqaa "Faannoo" jedhu maxxansa.
👉Gabaabbumatti, Jihadiistota Ortodoksii diiguuf akka meeshaatti itti fayyadama.
4. Pirojekti "Oromiyaa Islaamaa" dhalchuuf:
👉Pirojekti kana keessatti Arsii akka ka'umsaatti itti fayyadamaa jiru.
5. Gidduu-seentummaa Humnoota Alaa fi Shira Shiftaa naannichaa (Radical Islamism) cimsuuf sochii jiru:
✍Gareen Wahabiyaa Arsii keessa jiru garee shororkeessaa Al-Shabaab fi IS kan Somaaliyaa fi Puuntilaandi keessa jiran waliin hidhata guddaa qaba.
6. Ji'oogiraafii (Teessuma Lafa):
👉 Hawaasni Musliimaa irra caalaan isaa baddaa fi gammoojjii keessa kan jiraatu yoo ta'u, Ortodoksiin ammoo walakkaa irratti argama. Kanaafuu, balleessitootaaf erga miidhaa geessisanii booda baqatanii dhokachuuf isaaniif mijata.
👉Arsiin Baalee fi Harargee waliin daanga'a. Harargee fi Baaleen ammoo Somaalee waliin daanga'u; Somaalee keessa miseensonni Al-Shabaab jiru. Kun ammoo finxaaleyyi Arsii jiran isaan achi jiran waliin hidhata akka uuman gargaara.
7. Tumsa Abbootii Sobaa:
👉Tiksitoonni hawaasa kana oolchuuf fedhii hin qaban.
👉 Phaaphaasonni, Lubaawwanii fi waldaaleen baleessitoota tumsan ni jiru.
8. Wallaalummaa fi Tokkummaa Dhabuu Ortodoksii:
👉Namni baay'een waan ta'aa jiru iyyuu hin hubanne. Gariin isaa kan gosaa se'a, gariin ammoo warra ajjeesan tajaajila.
👉Rakkoo kana keessa jiraachaa illee , gosummaa, dhibee afaanii, sanyummaa fi ilaalcha naannawaa irraa bilisa ta'uu hin dandeenye.
Dubbisaan haa Hubatu:
👉Tikseen nu eegu waanhin jirreef , uummanni of ijaarsee of eeguu fi kabaja isaa mirkaneessuu qaba.
👉Arsii keessatti Ortodoksii kan qalu finxaaleyyiin Islaamaa caasaa mootummaatiin kan deeggaramaniifi shororkeessitoota addunyaa akka Al-Shabaab fi ISIS waliin hidhata kan qabani dha.
👉Miidhaan kun Arsii qofatti kan dhaabbatu utuu hin taane, bakka biraattis kan itti fufu dha
https://t.me/rete14
Repost from "!!!የድምፅ አልባዎች ድምፅ(The Voice Of Voiceless)!!!"
የአርሲ ኦርቶዶክሳውያን
በአርሲ ኦርቶዶክሳውያን ላይ የሚፈጸመው የዘር ማጥፋት በቀላሉ የሚቆም እንዳልሆነ ሁሉም ኦርቶዶክሳዊ ተገንዝቦ የድርሻውን መወጣት አለበት።
ለምንድን ነው በቀላሉ ሊቆም የማይችለው?
፩ በአርሲ የሚኖረው ኦርቶዶክሳዊ ከ90% በላይ የሸዋ አማራና የሸዋ ኦሮሞ ማኅበረሰብ ነው።
👉 ፖለቲካው በፈጠረው የሐሰት ትርክት የሸዋ አማራው <<ነፍጠኛ>>የሸዋ ኦሮሞው <<ጎበና>>የሚል የጄኖሳይድ(የዘር ማጥፋት) ኮድ ተለጥፎበታል
👉 አጼ ምንሊክና ራስ ጎበና ዳጬ ወደ አርሲ "ዘምተው የጨፈጨፉት ሙስሊሙን ነው" የሚል የውሸት ትርክት አለ።ደፍሮ ማስረጃ ማቅረብ የሚችል አንድም ምሁር የለም።
👉"የአርሲ መሬት መሆን ያለበት ለአርሲ ሙስሊሞች ብቻ ነው የሸዋ አማራውም የሸዋ ኦሮሞው ኦርቶዶክስ ታርዶም ተጨፍጭፎም ተሰዶም ከአርሲ ምድር መጽዳት አለበት "የሚል አቋም ይዘው ነው እየሠሩ ያሉት
፪ ከአርሲ እስከ ሞጆ ድረስ የተዘረጋ ኢስላማዊ ግዛት ። የአርሲ ድንበር እስከ ሞጆ ድረስ ነው ብለው ነው የሚያምኑት።እነ ፕሮፌሰር አባስ ሐጂ ገነሞ ፣ፕሮፌሰር ሐሰን ሙሐድ የዚህ አሳብ ዋና አቀንቃኞች ናቸው። ሸዋ(ምሥራቅ) ያለው ኦርቶዶክስ አርሲ ካለው ጋር እንዳይተባበርባቸው የአርሲውን አስቀድሞ የ መምታት ሥራ ነው እየሠሩ ያሉት።ሞጆ ሉሜ ወረዳ ቤተ ክህነት ላይ የተፈጸመው ፍጅት የፕሮጄክቱ አንዱ አካል።የልብ ሙቀት መለኪያ ማለት ነው።
፫ የሥርዐቱ ፍላጎት፦ሥርዐቱ በኦርቶዶክስ ጥላቻ ላይ የተመሠረተ ነው ።
👉ከ ፌዴራል መንግሥት እስከ ቀበሌ አስተዳደር የጭፍጨፋው ተሳተፊ ነው
👉 ለገዳዩቹ ድጋፍ ይሰጣል ከለላ ያድርጋላቸዋል
👉 ስንቅም ትጥቅም ያቀርብላቸዋል።
👉 ጭፍጨፋውን አጠናክሮ ለመቀጠል እንዲያመቸው በ ኦርቶዶክሱ ላይ "ፋኖ"የሚል ታፔላ ይለጥፋል
👉በአጭሩ ጅሃድስቶቹን ኦርቶዶክስን ለማፈራረስ እንደ መሳሪያ ነው የሚጠቀምባቸው
፬ ኢስላማዊት ኦሮሚያን" የማዋለድ ፕሮጄክት ውስጥ አርሲን እንደ መነሻቸው አድርገው እየተንቀሳቀሱ ስለሆነ
፭ ሀገር በቀል አክራሪ እስልምናን ለማጠናከር የሚደረጉ የዉጭ ኀይሎች ጣልቃ ገብነት እና ቀጣናዊ የሽብር ሰንሰለቶች።
አርሲ ላይ ያለው የወሀቢያው ቡድን በሶማሊያና በፑንትላንድ ካለው የአልሸባብ እና የአይኤስ የሽብር ቡድን ጋር ከፍተኛ የሆነ ቁርኝት ያለው ነው።
፮ ጂኦግራፊ፦
👉የሙስሊሙ ማኅበረሰብ በአብዛኛው የሚኖረው ደጋማውና ቆላማው አከባቢ ሲሆን ኦርቶዶክሱ ደግሞ መሃል ላይ ነው ።ስለዚህ አጥፊዎቹ ጥቃት አድረሰው ለመሸሸግ ያመቻቸዋል
👉 አርሲ ከባሌ እና ከሐረርጌ ጋር ይዋሰናል ።ሐረርጌና ባሌ ደግሞ ከሶማሌ ጋር ይዋሰናል ሶማሌ የአልሸባብ ክንፎች አሉ።ይኽ ደግሞ አርሲ ያሉት አክራሪዎች እዚህ ካሉት ጋር ጥምረት እንዲፈጥሩ ይረዳቸዋል
፯ የምንደኞቹ ተባባሪነት፦ እረኞቹ ሕዝቡን የመታደግ ምኞቱም ፍላጎቱም የላቸውም
👉 ከአጥፊዎቹ ጋር የሚተባበሩ ጳጳሳት፣ካህናትና ማኅበራት አሉ
፰ የኦርቶዶክሱ ድንዛዜና ኅብረት አልባነት፦
👉 አብዛኛው ሰው ምን እየተካሄደ እንዳለ እንኳ አልተረዳም።ግማሹ የብሔር ይመስለዋል፣ግማሹ ገዳዮችን ያገለግላል።
👉በዚህ መከራ ውስጥ ሆነን እንኳ ከሰፈርተኝነት፣ከጎጠኝነት፣ከቋንቋ በሸታ፣ከዘረኝነት፣ከክልልነት እሳቤ መላቀቅ አልቻልንም።
አንባቢው ያስተውል
✍ የሚጠብቅ እረኛ ከሌለ ሕዝቡ ተደራጅቶ ራሱን መጠበቅና ኅልዉናውን ማስከበር አለበት
👉 አርሲ ላይ ኦርቶዶክሳውያን የሚያርደው አክራሪ እስልምና በመንግሥት መዋቅር የሚደገፍና በዓለም አቀፍ የእስልምና አሸባሪዎች ከእነ አልሸባብ፣ከአልቃይዳና ከአይኤስአይኤስ ጋር ትስስር ያለው ነው
✍ጥቃቱ በአርሲ ብቻ የሚቆም ሳይሆን በሌሎች ስፍራዎችም ይቀጥላል
https://t.me/Eyo21e
ኢዮሳፍጥ ጌታቸው
Repost from Haala Ilaalcha Ortodoksii(ኦርቶዶክሳዊ ማዕቀፈ እሳቤ)
ወንድማዊ መልእክት ለኦሮሚኛ ተናጋሪ ኦርቶዶክሳውያን፦
1) በአራቱም አቅጣጫ ያለው ኦርቶዶክስ የጥቃት ዒላማ ቢሆንም ቀድሞ ዘሩ ከምረ ገጽ የሚጠፋው በኦሮሚያ ክልል ያለው ኦርቶዶክስ ነው። እየሆነ ያለውን እናስተውል።
2) በማይረባ አጀንዳ ላይ መንጫጫት እናቁም።
3) አንዳንዶቻችሁ ያለ ጸጋችሁ የንጽጽር ትምህርት እያላችሁ 24 ሰዓት ሚዲያ ላይ ተጥዳችሁ ትውላላችሁ ። እንዲህ ዓይነት አገልግሎቶችን እንደ እፎይ ላሉ ብርቱ ወንድሞች እንተውላቸውና ኦርቶዶክሳውያንን የማንቃት ሥራ ላይ እንረባረብ።ቅድሚያ ለ ኅልውናችን።
4) በማኅበራዊ ሚዲያ ላይ ፎቶአችንን ከምንፖስትና በኮሜንት ጋጋታ ነፍሳችንን ከምናጎላቁል የኦርቶዶክሳውያንን ሰቆቃ የቤተ ክርስቲያንን ስደት የሚያሳዩ ጽሑፎችን ሕዝባችን በሚገባው ቋንቋ አዘጋጅተን ብንፖስት ።መጻፍ ካልቻልን ደግሞ በአማርኛ የተፉትን ወደ ኦሮሚኛ በመተርጎም ብናገራው።
5) ከጥቂቶች በቀር አብዛኛው ወጣት አሁንም ከቋንቋ፣ከሔርተኝነት በሽታ አልተላቀቅም ።ከዚህ ድንቁርና ወጥተን ኦርቶዶክሳዊ ኅብረታችንን አጠናክረን የተጋረጠብን መከራ እንጋፈጥ።
6) የሚያጸድቀን ኦሮሞነታችን ሳይሆን ኦርቶዶክሳዊነታችን ነው።በኦሮሞነታችን እንኩራ ነገር ግን ከኦርቶዶክሳዊነት በታች መሆኑን እንወቅ እንረዳ።
7) "ኦሮሞ፦ ተበደለ፣ እንዲህ ሆነ ፣እንዲያ ሆነ "እያሉ አቧራ ሲያስነሱ የነበሩ ነገር ግን ኦሮሞ በኦርቶዶክሳዊነቱ በማዕተቡ ምክንያት በጅምላ ሲታረድና ሲሰደድ አንዳች ቃል የማይተነፍሱ ውሸታሞችን መከተል እናቁም።
8) በኦሮሞ ስም የተመሠረቱት ሁሉም የፖለቲካ ፓርቲዎች ኦርቶዶክስ ጠል መሆናችንን አውቀን ራሳችንን የምናድንበትን መፍትሔ ማፈላለግ ግድ ይለናል።
https://t.me/rete14
አርሲ ስርካን ጨምሮ በመላው ኢትዮጵያ ኦርቶክዶሳዊያን ክርስቲያኖች ላይ ያነጣጠረው ግድያ መፈናቀል መንግሥታዊ የስነልቦና ጫና ማድረግ የተጠና በብዙ በጀት የሚንቀሳቀስ ስትራቴጂካዊ ተግባር ነው።
ይህ የዘር ማጽዳት ዘመቻ የተጀመረው በቅርቡ ወይም ዓብይ ወደ ስልጣን ስመጣ የሚመስላቸው ምስኪኖች አሉ። ነገሩ እንደዛ አይደለም። በንጉሡ ዘመን ሀኪም ላምቤ የሚባል ሚሲዮናዊ በአሁኑ አጠራር ምዕራብ ኦሮሚያና ጋሞጎፋ አከባቢ ይንቀሳቀስ ነበር። ሰውየው ከደቡብ ሱዳን ነበር ወደዚህ የመጣው።
በኢትዮጵያ ቆይታው በተለየዩ የሀገራችን ክፍል በመንቀሳቀስ የህክምና ዕርዳታ ከመስጠት ጎን ለጎን የወንጌል አስተምህሮ በመስጠት ይታወቅ ነበር። ከዚያ በተጨማሪ ኦሮሚያን ጨምሮ ደቡባዊውን የሀገራችን ክፍል በሰሜኑ የኦርቶዶክስ ቅኝ ግዛት ስር ናችሁ በማለት በጥላቻ እያጠመቀ ወደ ወጪ ልኮ ጸረ ኢትዮጵያና ኦርቶዶክስ በብዛት እንድፈላፈሉ አደረገ።
በጣሊያን ወረራ ወቅት የተማሩ ኦርቶዶክሳዊያን በአድስ አበባ እንድጨፈጨፉ አደረገ። በቅዱሱ ስፍራ በደብረ ሊባኖስ ገዳም የተረሸኑት አባቶች በሀኪም ላምቤ ቤት በተደረገ ስብሰባ መሆኑን የታሪክ ድርናት ያስረዳሉ። ንጉሱና አርበኞቹ አሸንፎ የሀገር ባንድራ ከፍ ሲል ከሀገር ተባረረ። ጸረ ኦርቶዶክስ እንቅስቃሴ የተጀመረው በአውሮፓ ሚሲዮናውያን መሆኑን ተረዳ እንግዲህ።
ደርግ ቤተክርስቲያን የነበሩትን ተሰሚነት ብቻ ሳይሆን ቅዱስ ፓትርያርኩን ጭምር አሰጣት። ኢህአዴግ የጴንጤ እንቅስቃሴ ላይ ገደብ ሰያደርግ በገፍ ምዕመናን ከዚህ እያወጡ በተጠና መልኩ ቁጡሯ እንድ ቀንስ ተደረገ። ለምሳሌ በምዕራብ ኦሮሚያ በወለጋ በአዋጅ ሰው ጳነጠጣ። ዝምታ ተመረጠ።
በነፍጠኛ የፖለቲካ ዕሳቤ ጸረ ኦርቶዶክስ ትውልድ ተፈጠረ። የቁቤ ትውልድ የሚባል ኦርቶዶክስ ያልሆነ ኦርቶዶኮስ አለመሆን ጽድቅ እንደሆነ በመንግሥት በጀት ተሰበከ። በኦርቶዶክስ ጥላቻ ተጠመቀ። ያ ትውልድ አሁን የስልጣን ባላቤት ነው። ስልጣን ይዞ በአዋጅ ነባሩን ኢትዮጵያዊ ክርስትና በማስተው በምዕራብ ሸዋ በደቡብ ምዕራብ ሸዋ በከፍል ሰላሌ በምስራቅ ሸዋ በምስራቅ ወለጋ የቀረውን ኦርቶዶክስ ጴንጤ እንድሆን ያደረጋል።
እምቢ ማለት በመንግሥት ተቋማት ስራ ያሰጣል አገልግሎት አያስገኝም። የሚገርመው ሰር ቤት በሚገኘው የኦሮሚያ መስሪያ ቤቶች ውስጥ ከላይ የጴንጤ አዳራሽ አለ። በለስ ቀንቷቸው እዛ ከገባችሁ ስልጣን ገንዘብ የትምህርት ዕድል ወዘተረፈ በሽ ነው።
በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል በሲዳማ በጋምቤላና ቤንሻንጉል የሚደረገው ተግባርም ይሄው ነው። ኢስላማዊ በሆነ የሀገራችን አከባቢ ደግሞ እሺ ያለውን ያሳልማሉ እምቢ ያለው ደግሞ ይገደላል።
በሰሜኑ የሀገራችን ክፍል ደግሞ በድሮን በሜካናይዝድ ጦር ክርስቲያንን የለየ የዘር ፍጅት ይካሄዳል። ቤተከርስቲያንና ልጆቿ ፈተናቸው በስቷል። የትግራይና የአማራ ልህቃን ተግባብተው ይህንን ችግር መረዳት አይፈልጉም። ተረድተው ለችግሩ መፍትሔ መስጠት አይፈልጉም። ገና በብሔር ተጥሯል። ኧረ ንቁ። በሊባኖስ በውጭ ሀይል የተደረገው ኦርቶዶክስን አዳክሞ ጴንጤን የማንገሱ ተግባር ምን እንዳስከተለ ተመልከቱ። አባቶች ገና ናቸው። አልነቁም። ወጡሆይ ንቃ።
du’aa fi badiinsa keenya dhaabsisuu kan danda’u Eenyudha?
👉 Sinoodosidhaa? Miti.
Maaliif? ፦ To'annoo warra nu ajjeesanii jala galeera Waan ta'eef.
👉 Phaphasootadhaa? Mit.
Maaliif? ፦ Qananii, qabeenya kuffachuu, fooqii ijaaruu fi jireenya qananii duukaa fiiguun waan camadaniif badiinnsa keenya inumaayyuu hin yaadatani. Akkasumas, isaan raawwachiiftota sirna farra Ortodoksiiti.
👉 Barsiisota amantiidhaa? Miti.
Maaliif? ፦ muraasaa yoo ta'an malee, baay'een isaanii gadi jedhanii fi fakkeesanii waan jiraataniif.
👉 Mana Barumsa Dilbataadhaa? Miti.
Maaliif? ፦ Tarii naannoo baadiyyaa yoo ta'e malee, kan magaalaa (aanaa irraa jalqabee) kaayyoo isaa dagatee basaastota mootummaatiin marfamee qabameera.
👉 Waldaaleedhaa ? Miti.
Maaliif? ፦ Haala qabatamaa amma jiruun Waldaan mana kiristaanaa ceesisuu danda’u tokkollee hin jiru. Gamoo ijaaruu, uffata adii uffatanii addabaabayii guutanii faarfachuu... yoo ta'e malee. "Anatu caala, anatu caala" jedhanii dorgommii walii waliinii irratti argamu.
👉 Diyaasporaadhaa? Miti.
Maaliif? ፦ Biyya bilisummaa qabdu keessa jiraachaa, utuu nu qalamnu, utuu nu ari'amnuu fi qormaanni nurratti gadi roobu, ba'ee sagalee isaa kan nuuf hin dhageessifne, akkamitti nu bilisoomsuu ykn nu oolchuu danda'a?
👉 Gareewwan hidhatan kan naannoo adda addaa jiranidhaa? Miti.
Maaliif? ፦ Kan sanyummaa, miira gadi-aantummaa, gosaan wal-qooduu, naannummaa, faayidaa, shiraa fi ergamtummaa alagaa jalaa hin baane, nu bilisoomsuu hin danda'u.
Egaa eenyutu nu oolcha ree?
👉 Anaa ,Si'i,isin
👉 Akkamitti? Waaqayyoon Abdii godhannee, hundi keenya gad-fageenya dhukkubbii keenyaa hubachuu, sana booda waan nurraa eegamu gochuu fi halleellicha akkuma dhufetti deebisuu.
Hubachiisa:
1) "Sinoodosiin na jalaa arrabsame, phaphasoonni na jalaa tuqaman, ieenyu fa'i nu jslaa tuqaman, waldaan koo tuqame ..." warra jedhanii bakka fi yeroo hin qabu. Eenyuuyyuu ta'u jiraachuu mana kiristaanaatii gadi. "Maqaan koo iddoo malee waamame" kan jedhu yoo jiraate, du'a keenya dhaabsisuuf kutannoo isaa gochaan nu haa argisiisu. Akkasumatti cal'isanii "na kabajaa" jechuun hin hojjetu.
2) Ortodoksiin "isaan armaan olii kun nu oolchu" jedhee amanu yoo jiraate, "Yeroo badii fi godaansaa gaarii siif haa ta'u" jechuun alatti maal jedhamuu danda'a?
https://t.me/rete14
Repost from "!!!የድምፅ አልባዎች ድምፅ(The Voice Of Voiceless)!!!"
እልቂታችንን ሊያስያስቆምልን የሚችል ማን ነው?
👉ሲኖዶስ ነውን? አይደለም።
ለምን ?፦በገዳዮቻችን ቁጥጥር ስር ወድቋልና
👉 ጳጳሳት ናቸውን? አይደሉም።
ለምን? ፦ ድሎትን ማጣጠም፣ ሀብት ማፍራት፣ፎቅ መገንባት፣ድሎት ማሳደድ ላይ ተጠምደዋልና እልቂታችን ትዝ አይላቸውም። እንዲሁም የጸረ ኦርቶዶክስ ሥርዐት ሥራ አስፈጻሚዎች ናቸውና።
👉 መምህራን ናቸውን? አይደሉም።ለምን? ከጥቂቶች በቀር አጎበዳጅና መስሎ አዳሪ ሆነዋልና
👉ሰንበት ትምህርት ቤት ነውን? አይደለም።ለምን? ምናልባት ገጠር አከባቢ ካልሆነ በቀር የከተሜው(ከወረዳ ጀምሮ) ዓላማውን ስቶ በመንግሥት ደኅንነቶችና ሰላዮች ተጠርንፎ ተይዟልና።
👉ማኅበራት ናቸውን? አይደሉም።ለምን? አሁን ባለው ተጨባጭ ሁኔታ ቤተ ክርስቲያንን ሊያሻግር የሚችል አንድም ማኅበር የለም። ህንጻ ግንባታ፣ነጭ ለብሶ አደባባይ ሞልቶ መዘመር ...ካልሆነ በቀር።እኔ በልጥ እኔ በልጥ እርሰበርሳቸው ውድድር ላይ ናቸው።
👉ዲያፖራው ነውን? አይደለም።ለምን? በነጻነት ሀገር እየኖረ ስንታረድ ስንሰደድ የመከራ ዶፍ ሲወርብን ወጥቶ ድምፁን ያላሰማልን እንዴት ነጻ ሊያወጣን ሊታደገን ይችላል?
👉 በየቦታው የታጠቁ ቡድኖች ናቸውን? አይደሉም።ለምን? ከዘረኝነት፣ከበታችነት ስሜት፣ከጎጠኝነት፣ከሰፈርተኝት ፣ከጥቅም፣ከሴራ፣ከባዕዳን ተላላኪነት ነጻ ያልሆነ እኛን ነጻ ሊያወጣን አይችልምና።
ታዲያ ማን ሊታደገን ነው?
👉እኔ ፣አንተ ፣አንቺ።
👉እንዴት ? እግዚአብሔርን ከፊት አስቀድመን ሁላችንም የሕመማችንን ጥልቀት ማወቅ መረዳት ከዚያን የበኩላችንን የሚጠበቅብንን ማድረግ፣ጥቃቱን እንደ አመጣጡ መመከት።
ማሳሰቢያ፦
1) ሲኖዶስ ተተቸብኝ፣ጳጳሳቱ ተተቹብኝ፣እነ እንትና ተነኩብኝ፣ማኅበሬ ተተቸብኝ.... ለሚሉ መንጋዎች ቦታም ጊዜም የለኝም።ማንም ቢሆን ከቤተ ክርስቲያን ኅልውና በታች ነው።ስሜ ያለ አግባብ ተጠራ የሚል ካለ እልቂታችንን ለማስቆም ቁርጠኝነቱን በተግባር ያሳየን።በደፋናው እንዲሁ አክብሩኝ አይሠራም።
2) እነዚህ ከላይ የተዘረዘሩት ይታደጉኛል ብሎ የሚያምን ኦርቶዶክሳሳዊ ካለ መልካም የእልቂትና የስደት ጊዜ ይሁንልህ ከማለት በቀር ምን ማለት ይቻላል?
https://t.me/Eyo21e
Repost from "!!!የድምፅ አልባዎች ድምፅ(The Voice Of Voiceless)!!!"
+1
ማን ነው ገዳዩ?
አርሲ ላይ ኦነግ ሸኔ የሚባል የለም።በኦነግ ሸኔ ስም የሚንቀሳቀስ እነ ጀዋር ሙሐመድ በኀይለማርያም ደሳለኝ ጊዜ ውስጥ ለውስጥ አደራጅተው ሎጂስቲክ አሟልተውለት ያስቀመጡት አብይ አሕመድ ወደ ሥልጣን ሲመጣ ግን በግልጽ ወደ ትጥቅ ትግል የገባ ኢስላማዊ ቡድን ነው ያለው።ሙሉ በሙሉ የእስልምና እምነት ተከታይ ስብስብ ነው አንድም የሌላ እምነት ተከታይ አይገኝበትም። ትኩረታቸው የኦርቶዶክስ ሃይማኖት ላይ ብቻ ነው።ብዙ የአማራ ሙስሊሞች አርሲ ውስጥ አሉ እነርሱን ግን አይነኳቸውም።አርሲ ላይ ሙስሊም ሊገደል የሚችለው ኦርቶዶክሳውያን ካስጠለለ ፣አትግደሉአቸው ካለ እና በኦርቶዶክሳውያን ላይ ጥቃት ሲፈጸም በአከባቢው ላይ ከተገኘ ። መጀመሪያ አከባቢ ላይ የተጠቀሙት ስልት የአማራውን ኦርቶዶክስ ለይቶ ማጥቃት ነበር ከዚያን በኋላ ነው ወደ ሸዋው የኦሮሞ ኦርቶዶክስ የዞሩት። ታጣቂዎቹ በዩኒፎርም አለባበሳቸው እና በጸጉር አቆራረጣቸው ኦነግ ሸኔን ቢመስሉም ኢስላማዊ ታጣቂዎች ናቸው።በፎቶ የሚታዩአቸው ታጣቂዎች ጅሃዳዊ ጥቃቶች ከሚፈጸሙባቸው ወረዳዎች አንዱ በሆነው በሽርካ ወረዳ ነው
።ሌሎችን መሸወድ ይቻል ይሆናል እኛ የከባቢ ተወላጆችን ግን መዋሸት አያቻልም።Amantus Amanuu Baattuus Dhugaan Jiru kanuma.
Gaaddisaa Goobanaa
Obboleessi keenya kana barreessite yaada ka'uu qabu kaaftee waan ta'eef galatoomi .haa ta'u malee waaqoo guutuunis ta'ee Leencoo Lataan Diina Ortodoksiiti.
Namni Ortodoksaawaan:
🔹 Bu'uura raajotaa fi ergamootaa irra waan dhaabbateef "haarummaa/waan haaraa" hin hawwu.
🔹 Aadaa, seenaa fi duudhaa isaa ni kabaja.
🔹 Biyya isaa ni jaallata.
🔹 Addunyaa ilaalcha Ortodoksiitiin madaala malee, Ortodoksummaa ilaalcha addunyaadhaan hin madaalu.
🔹 Addunyaa ni qorata malee, addunyaadhaan hin qoratamu.
🔹 Garbummaa, alagaa hawwuu, jilbeeffachuu fi danta-gaddoo (gantuu) ta'uu hin baratu.
🔹 tokkummaan jiraata dhuunfummaan isa hin miidhu; gareen, gandaan, naanoodhaan, gosaan, biyyaan,ardiidhaan... hin daangeffamu.
🔹 Gamnaa fi ogeessadha.
🔹 Har'a irra dhaabbatee boruu ni raaga (ni hubata).
🔹 ...........
Anaa fi isin hoo???
https://t.me/rete14
ኦርቶዶክሳዊ ሰው፦
🔹 በነቢያትና በሐዋርያት መሠረት ላይ የቆመ ነውና " አዲስነትን "አይናፍቅም
🔹ባህሉን፣ታሪኩንና እሴቱን ያከብራል
🔹ሀገሩን ይወዳል
🔹ዓለምን በኦርቶዶክሳዊነት ይመዝናል እንጂ ኦርቶዶክሳዊነትን በዓለም አይመዝንም
🔹ዓለምን ይመረምራል እንጂ በዓለም አይመረመርም
🔹ባርነትን፣ባዕድ ናፋቂነትን፣አጎብዳጅነትን፣አድርባይነትን አይለማመድም
🔹ኅብረታዊ ነው፦ግላዊነት አያጠቃውም፣በቡድን፣በሰፈር፣በመንደር፣በጎጥ፣በዘር፣በክልል፣በሀገር፣በአህጉር ...አይገደብም
🔹ብልህናጥበበኛ ነው
🔹ዛሬ ላይ ሆኖ ነገን ይተነብያል
🔹...........
እኔና እናንተስ???
https://t.me/rete14
Repost from "!!!የድምፅ አልባዎች ድምፅ(The Voice Of Voiceless)!!!"
Inbox
ሰላም ወንድሜ እንዴት ነህ? ይህን መልእክት የምልክልሕ ከሽርካ ነው። በ መጀመሪያ ትናንት እየተደረገብን ስላለው መንግስታዊ ሸፍጥ በማጋለጥህ ደስ ብሎኛልና ግፋበት።ለዛሬ ሶስት መረጃዎችን ላድርስሕ
1) ከዚህ በፊት ማለትም በ2016ዓ.ም "ሽምግልና "በሚል ሴራ እኛን ክርስታኖችን አታለው እንዳስጨፈጨፉን ሁሉ አሁንም ይበልጥ ሊያስጨፈጭፉን እና ከክርስታኖች የፀዳች ሽርካን ለመፍጠር ከ ክልልና ከዞን የመጡ ባለሥልጣናት "በሽምግልና ታረቁ" የሚል ቁማር መጫት ጀምረዋል። ህዝባችን በዚህ የውንብድና አካሄድ እንዳይታለል ለሚመለከተው ሁሉ መረጃውን እንድታደርስልን በትኅትና ጠይቀለሁ።እዚህ ጋር የሚቀሩኝ መረጃዎች አሉና እነርሡን አጠናክሬ እመለሣለሁ።
2) ከአራጁ ቡድን ራሳቸውን የተከላከሉ ክርስታን ገበሬዎች ላይ እርምጃ ለመውሰድ በባለሥልጣናቱ እየተዶለተ ነው።
3) ሕዝበ ክርስታኑን የወረዳው ቤተ ክህነት ሀላፊ መላከ ሰላም ቀሲስ ታመነ በየነ ላይ የማነሳሳት ስራ እየተሰራ ነው።ይህን የሚያደርጉት ለሆዳቸው ያደሩ ባንዳ ክርስታኖች ናቸው።ተልእኮውን የተቀበሉት ከጠላት ወገን ነው።የሚገርምህ ነገር ቀሲስ እንደሌሎቹ መከራውን ሸሽተው ከተማ መቀመጥ ይችሉ ነበር።ነገር ግን ከልጆቼ ጋር የመጣውን ሁሉ እቀበላለሁ ብለው በአቋማቸው ጸንተው አሉ።ሁለት ጊዜ ታግተው ተለቀዋል።እውነት እንነጋገር ከተባለ ጥቃቱ ከሚፈጸምባቸው ሌሎች ወረዳዎች ላይ ያሉ አስተዳዳሪዎች እኮ ሕዝቡን ጥለው ነው የሸሹት።ይህ ክርስታኑን ለያይቶና ነጣጥሎ የመምታት ሴራ ነውና ህዝባችን በዚህ እንዳይታለል መረጃውን አድርስልኝ።
አመሰግናለሁ!
Repost from "!!!የድምፅ አልባዎች ድምፅ(The Voice Of Voiceless)!!!"
ቤተ ክርስቲያን የጸረ ኦርቶዶክስ ፖለቲካ ተሸካሚ ከሆኑ ከማፊያ ሽማግሌዎች ቅኝ ግዛት ነጻ መውጣት አለባት።ሐዋርያዊ ልቡና ያላቸው እውነተኛ መነኮሳት ከገዳም ተመርጠው ሊመሯት ይገባል።ከአባት መሳይ ማፊያ ሽማግሌዎች ነጻ እንውጣ።
