7 369
订阅者
+524 小时
+617 天
+35230 天
帖子存档
7 369
አክሱም ጽዮን አርብ ስቅለት የሆነው በአጭሩ ይህ ይመስላል እንሚታወቀው አርብ ስቅለት በዓመት እንድ ጊዜ ክርስትያኖች በቤተክርስትያን ተሰባስበው የክርስቶስን ፍቅር እያስታወሱ የሚጾምበት እና የሚሰግዱበት ቀን የአሁኑ አርብ ስቅለት የክርስትያን መዲና የጽላተ ሙሴ መናገሻ ርእሰ አድባራት ወገዳማት አክሱም ጽዮን የሆነው የሚያሳዝን ነበር በአክሱም የሚኖሩ አክራሪ ምስሊሞ ከወሎ እና ከተለያዩ አክራሪዎች በመጥራት ልክ እንደ አረሲ የክርስትያን ደም ለማፍሰስ ከጥዋቱ ጀምረው ባልተለመደ ትልልቅ ለኮንሰርት የሚሆን እስፒከር በመትከል ከጥዋቱ ጀምረው አላህ ወአክብር እያሉ በቤተክርስትያኑ አጠገብ ሁነው መረበሽ ጀመሩ ክርስትያኑ በትዕግስት ጸሎቱን ሳያቃር የቤተክርስትያን አመራሮች ወደ ጸጥታ አካላት በመሄድ ስርአት እንድያደርጉ ንገሩልን ሲልዋቸው አክራሪ መስሊሞች አናቆምም ከፈለጋቹ እናንቸ አቁሙ በማለት በድፍረት ተናገሩ ቀጥለው ለጸጥታ አካል በደንጋይ ደበደቡት ቀጥለው ወደ ቤቸ ክርስትያኑ ይሄዱ የነሩ በድንጋይ እየወረወሩ 21ሰዎች ደበደቡ ዱብ እዳ የወረደበት ክርስትያን እየገፉ ወደ ቤተክርስትያን ጽላተ ሙሴ ያለችበት እየቀረቡ ሲመጡ በአረሲ የጀመርነው አክሱም ላይ እነደግመዋለን እያሉ እየፈኮሩ ሲመጡ ስታይ በታቦተ ጽዮን ሀይለ ነው የተመለሱት መጨረሻ ራሳቸው ቁርአኑን ቀደው መረጃው ቅን ከሆኑ ሙስሊሞች ስላገኘሁት ነው አደባባይ ወጥቸው እንዳይናገሩ ፈርተው ነው ከወሎ የመጣ አማረኛ የሚናገር ሙስሊም ቁርአኑን ሲቀደው ሐምን ትቀደዋለህ ሲለው ያለገባው ሙስሊም አውቀን ነው ዝም በል እንዲህ ካላደረገን ሙስሊሙ አይነሳም ብለው ፎቶ አንስተዉ የነሱ ጋዜጠኛ አለ በ ፖለታካ የከሰረ ዳሞራ ያሄ የሚባል ጋዜጠኛ ወደሱ የላኩት እሱ ደግሞ በፖለቲካው ያውቅበታል ቅመም ጨምሮ ክርስትያኖች አቃጠሉት ብሎ አወጣው በአጭሩ ይህ ይመስላል።
7 369
የአክሱም ሙስሊሞች እየተበደሉ ነው ጭቆናቸው በዛ ድምጽ ልሁንላቸው ይለናል እሄ የክርስቲያን ዓብደለ ወንድማችን።
በኦሮሞ አርሲ ክርስቲያኖች አንገታቸው ሲቀነጠስ ፡ ቆዳቸው ሲገፈፍ ፡ ገላቸው በእሳት ሲቃጠል ፡ እርሻቸው ሲዘመትባቸው ፡ ሲሳደዱና ሲፈናቀሉ የት አባህ ነበርክ ነዓል ዝተት።😒
አንፎሎ አርጉት
7 369
በሰው አዠንዳ አለመጠመድ አስፈላጊ ነው፦
➻እኛ ኦርቶዶክሳውያን በቂ ሀሳቦችና ብዙ አዠንዳዎች ሞልተውናል።
➻ጸረ ኦርቶዶክስ የሆኑ አካላት ቀርጸው የሚበትኑልንን አዠንዳ መቀራመጥ ጅልነት ነው።
➻ጊዜያችን፣ሀሳባችን፣ትኩረታችን..ሁሉ በራሳችን ለራሳችን ለኅብረታችን ሊሆን ይገባዋል።
➻በማይጠቅመን እና በማይመለከተን ጉዳይ መጠመድ ግን ግድ የለሽ ወልጋዳነት ነው።
➻በየ ጊዜው ቆም ብለን ችግራችንን እንዳናይና ወደ መፍትሄያችን እንዳናተኩር የታቀደ አዠንዳ ይሰጠናል።
➻ብልህነት ይሄንን የታቀደ ጸረ ኦርቶዶክስ የሆነ አጀንዳ እንቢ ማለት እና በሚመለከተን አውድ መሽከርከር ነው።
"ከማያምኑ ጋር በማይመች አካሄድ አትጠመዱ።"፩.ቆሮ.፮፥፲፬
7 369
አኬልዳማ በኢትዮጵያ የትኛው አካባቢ ነው በአሁን ሰዓት አኬልዳማ ያልሆነው
ደም ደም ደም
እልቂት እልቂት እልቂት
ልቅሶ ልቅሶ ልቅሶ
ዋይታ ዋይታ ዋይታ
ሰቀቀን ሰቀቀን ሰቀቀን
ግፍ ግፍ ግፍ
ይሄ ሁሉ ድምጽ የሚከማችበት የግፍ ጽዋ አለ እና ሞልቷል ሀገሪቷ መብለጭለጯን አትዩ እግዚአብሔር ጦሩን ሲወረውርም አይሰማም ሲወጋም አይታይም ሲጥል ብቻ ይታያል
ጠብቁ ጊዜ እና ቀን ቂጣ ነው መገላበጡ አይቀርም እና በቅርቡ የእግዚአብሔር ፍርድ ይታያል
7 369
በኦሮሚያ ክልል ያለችሁ ኦርቶዶክሳውያን በፍጥነት መሰባሰብና ራሳችሁንና ቤተ ክርስቲያንን የምታተርፉበት የመፍትሔ አቅጣጫ ማስቀምጥ ይኖርባችኋል።እየሆነ ያለው እኛ እንደምናስበው ቀላል አይደለም አሁን የመጣው መከራ ለአንዴና ለመጨረሻው ከምድረ ገጽ ሊያጠፋን ነው።እነርሱ እኛን ማጥፋትን ዓላማ አድርገው ነው እየሠሩ ያሉት።እስካሁን የመጣንባቸው መንገዶች የኪሳራ ናቸው ብዙ ወገኖቻችንን አስበልተናል ።ከእንግዲህ ግን ይብቃን ማለት ይኖርብናል።ይልቁኑ የሸዋ ኦሮሞ ኦርቶዶክሶች ቶሎ መፍትሔ አብጁ። በአርሲ እንደ ቅጠል እየረገፈ ያለው የሸዋ አማራና የሸዋ ኦሮሞ ኦርቶዶክስ ነው።አዎ በጊዜ ንቃና ራስህን አድን።ከአርሲ አጽድተውህ ዝም አይሉህም ገና እስከ ደጅህ ድረስ ይመጡልሃል።ከፍተኛ የኦርቶዶክስ ቁጥር ያለበት አዳማና ዙርያውን እንዲሁም ደቢሾፍቱ ሞጆን ለማጥቃት እየተዘጋጁ ነው። ሰሜን ሸዋ ሰላሌም እንደዛው። ከአማራና ከትግራይ ቀጥሎ ትልቁ ጠላታችን ሸዋ ኦሮሞ ነው ብለው በይነዋል።የሀገር ባለውለታን ራስ ጎበና ዳጬን የሚጠሉት ለምን ይመስልሃል? ኦርቶዶክስነትን ከኦሮሞነት አዋሕዶ ስለተገኘ ነው።የአማራ ማጥቂያ ኮዶ "ነፍጠኛ" እንደሆነ ሁሉ የሸዋ ኦሮሞ ማጥቂያ ኮድ ደግሞ "Shawoota(ሸዋዎች፣)Goobanootaa/ጎበናዎች" የሚል ነው። ኦሮሚኛ ስላወራህ ኦሮሞ ነኝ ስላልህ አይተውህም ።Ortodoksiin Oromoo Ulaagaa Siyaasa Oromummaa hin guutu akka Oromoottis hin Lakkaa'amu(የኦሮሞ ኦርቶዶክስ የፖለቲካል ኦሮሙማን(ሰዋዊ ኦሮሙማን አላልሁም) መስፈርት አያሟላም እንደ ኦሮሞም አይቆጠርም )ነው የሚሉት። ተቆርቋሪህ የሚመስሉ ነገር ግን እያስጨረሱህ ያሉትን ድሎተኞችና ይሁዳዎችን ተወት አድርገህ ራስህን የምታድንበት መፍትሔ ዉለድ።በሌሎች አከባቢዎች ላይ ያለንም እናስብበት የአርሲው መከራ ከሁሉ ዘንድ መምጣቱ አይቀሬ ነውና ገና እስከ ትግራይ እስከ ጎንደር ይዘልቃል። ደግሞም እያየን ነው ኦሮሚያ ላይ የሚያሳርዱን ወሀቢያዎች አክሱም ላይ ምን እየዶለቱ እንዳሉ።የሰሜኑ ኦርቶዶክሳውያን ሆይ ከጎጥ ከሰፈርተኝነትና ከዘረኝነት ደዌ ተላቃችሁ ወደ ቀደመ ኦርቶዶክሳዊት ኅብረታችሁ ተመለሱ።አሊያ ግን እጣፋንታችሁ በጅብ እንደተበሉት እንደ ሦስቱ (ነጭ፣ቀይና ጥቁር)በሬዎች ነው የሚሆነው።
ኢዮሳፍጥ ጌታቸው
