ar
Feedback
Eotc Task Force

Eotc Task Force

الذهاب إلى القناة على Telegram

ወቅታዊ ጉዳይ

إظهار المزيد
7 369
المشتركون
+524 ساعات
+617 أيام
+35230 أيام
أرشيف المشاركات
Audio from ፈሪ አይወለድ!!!

ጠሬታ ጮሌ የ80 አመት አዛውንት ከነገበሬያቸው ተገደሉ

አክሱም የኦርቶዶክሳውያን የማይነካ ቀይ መስመር ነው።

ለብዙዎች ይድረሰ

አክሱም ጽዮን አርብ ስቅለት የሆነው በአጭሩ ይህ ይመስላል እንሚታወቀው አርብ ስቅለት በዓመት እንድ ጊዜ ክርስትያኖች በቤተክርስትያን ተሰባስበው የክርስቶስን ፍቅር እያስታወሱ የሚጾምበት እና የሚሰግዱበት ቀን የአሁኑ አርብ ስቅለት የክርስትያን መዲና የጽላተ ሙሴ መናገሻ ርእሰ አድባራት ወገዳማት አክሱም ጽዮን የሆነው የሚያሳዝን ነበር በአክሱም የሚኖሩ አክራሪ ምስሊሞ ከወሎ እና ከተለያዩ አክራሪዎች በመጥራት ልክ እንደ አረሲ የክርስትያን ደም ለማፍሰስ ከጥዋቱ ጀምረው ባልተለመደ ትልልቅ ለኮንሰርት የሚሆን እስፒከር በመትከል ከጥዋቱ ጀምረው አላህ ወአክብር እያሉ በቤተክርስትያኑ አጠገብ ሁነው መረበሽ ጀመሩ ክርስትያኑ በትዕግስት ጸሎቱን ሳያቃር የቤተክርስትያን አመራሮች ወደ ጸጥታ አካላት በመሄድ ስርአት እንድያደርጉ ንገሩልን ሲልዋቸው አክራሪ መስሊሞች አናቆምም ከፈለጋቹ እናንቸ አቁሙ በማለት በድፍረት ተናገሩ ቀጥለው ለጸጥታ አካል በደንጋይ ደበደቡት ቀጥለው ወደ ቤቸ ክርስትያኑ ይሄዱ የነሩ በድንጋይ እየወረወሩ 21ሰዎች ደበደቡ ዱብ እዳ የወረደበት ክርስትያን እየገፉ ወደ ቤተክርስትያን ጽላተ ሙሴ ያለችበት እየቀረቡ ሲመጡ በአረሲ የጀመርነው አክሱም ላይ እነደግመዋለን እያሉ እየፈኮሩ ሲመጡ ስታይ በታቦተ ጽዮን ሀይለ ነው የተመለሱት መጨረሻ ራሳቸው ቁርአኑን ቀደው መረጃው ቅን ከሆኑ ሙስሊሞች ስላገኘሁት ነው አደባባይ ወጥቸው እንዳይናገሩ ፈርተው ነው ከወሎ የመጣ አማረኛ የሚናገር ሙስሊም ቁርአኑን ሲቀደው ሐምን ትቀደዋለህ ሲለው ያለገባው ሙስሊም አውቀን ነው ዝም በል እንዲህ ካላደረገን ሙስሊሙ አይነሳም ብለው ፎቶ አንስተዉ የነሱ ጋዜጠኛ አለ በ ፖለታካ የከሰረ ዳሞራ ያሄ የሚባል ጋዜጠኛ ወደሱ የላኩት እሱ ደግሞ በፖለቲካው ያውቅበታል ቅመም ጨምሮ ክርስትያኖች አቃጠሉት ብሎ አወጣው በአጭሩ ይህ ይመስላል።

የአክሱም ሙስሊሞች እየተበደሉ ነው ጭቆናቸው በዛ ድምጽ ልሁንላቸው ይለናል እሄ የክርስቲያን ዓብደለ ወንድማችን። በኦሮሞ አርሲ ክርስቲያኖች አንገታቸው ሲቀነጠስ ፡ ቆዳቸው ሲገፈፍ ፡ ገላቸው በእሳት
የአክሱም ሙስሊሞች እየተበደሉ ነው ጭቆናቸው በዛ ድምጽ ልሁንላቸው ይለናል እሄ የክርስቲያን ዓብደለ ወንድማችን። በኦሮሞ አርሲ ክርስቲያኖች አንገታቸው ሲቀነጠስ ፡ ቆዳቸው ሲገፈፍ ፡ ገላቸው በእሳት ሲቃጠል ፡ እርሻቸው ሲዘመትባቸው ፡ ሲሳደዱና ሲፈናቀሉ የት አባህ ነበርክ ነዓል ዝተት።😒 አንፎሎ አርጉት

ይታሰብበት ወገን

በሰው አዠንዳ አለመጠመድ አስፈላጊ ነው፦ ➻እኛ ኦርቶዶክሳውያን በቂ ሀሳቦችና ብዙ አዠንዳዎች ሞልተውናል። ➻ጸረ ኦርቶዶክስ የሆኑ አካላት ቀርጸው የሚበትኑልንን አዠንዳ መቀራመጥ ጅልነት ነው። ➻ጊዜያችን፣ሀሳባችን፣ትኩረታችን..ሁሉ በራሳችን ለራሳችን ለኅብረታችን ሊሆን ይገባዋል። ➻በማይጠቅመን እና በማይመለከተን ጉዳይ መጠመድ ግን ግድ የለሽ ወልጋዳነት ነው። ➻በየ ጊዜው ቆም ብለን ችግራችንን እንዳናይና ወደ መፍትሄያችን እንዳናተኩር የታቀደ አዠንዳ ይሰጠናል። ➻ብልህነት ይሄንን የታቀደ ጸረ ኦርቶዶክስ የሆነ አጀንዳ እንቢ ማለት እና በሚመለከተን አውድ መሽከርከር ነው። "ከማያምኑ ጋር በማይመች አካሄድ አትጠመዱ።"፩.ቆሮ.፮፥፲፬

አኬልዳማ በኢትዮጵያ የትኛው አካባቢ ነው በአሁን ሰዓት አኬልዳማ ያልሆነው ደም ደም ደም እልቂት እልቂት እልቂት ልቅሶ ልቅሶ ልቅሶ ዋይታ ዋይታ ዋይታ ሰቀቀን ሰቀቀን ሰቀቀን ግፍ ግፍ ግፍ ይሄ ሁሉ
አኬልዳማ በኢትዮጵያ የትኛው አካባቢ ነው በአሁን ሰዓት አኬልዳማ ያልሆነው ደም ደም ደም እልቂት እልቂት እልቂት ልቅሶ ልቅሶ ልቅሶ ዋይታ ዋይታ ዋይታ ሰቀቀን ሰቀቀን ሰቀቀን ግፍ ግፍ ግፍ ይሄ ሁሉ ድምጽ የሚከማችበት የግፍ ጽዋ አለ እና ሞልቷል ሀገሪቷ መብለጭለጯን አትዩ እግዚአብሔር ጦሩን ሲወረውርም አይሰማም ሲወጋም አይታይም ሲጥል ብቻ ይታያል ጠብቁ ጊዜ እና ቀን ቂጣ ነው መገላበጡ አይቀርም እና በቅርቡ የእግዚአብሔር ፍርድ ይታያል

በኦሮሚያ ክልል ያለችሁ ኦርቶዶክሳውያን በፍጥነት መሰባሰብና ራሳችሁንና ቤተ ክርስቲያንን የምታተርፉበት የመፍትሔ አቅጣጫ ማስቀምጥ ይኖርባችኋል።እየሆነ ያለው እኛ እንደምናስበው ቀላል አይደለም አሁን የመጣው መከራ ለአንዴና ለመጨረሻው ከምድረ ገጽ ሊያጠፋን ነው።እነርሱ እኛን ማጥፋትን ዓላማ አድርገው ነው እየሠሩ ያሉት።እስካሁን የመጣንባቸው መንገዶች የኪሳራ ናቸው ብዙ ወገኖቻችንን አስበልተናል ።ከእንግዲህ ግን ይብቃን ማለት ይኖርብናል።ይልቁኑ የሸዋ ኦሮሞ ኦርቶዶክሶች  ቶሎ መፍትሔ አብጁ።  በአርሲ  እንደ ቅጠል እየረገፈ ያለው የሸዋ አማራና የሸዋ ኦሮሞ  ኦርቶዶክስ ነው።አዎ በጊዜ ንቃና ራስህን አድን።ከአርሲ አጽድተውህ ዝም አይሉህም ገና እስከ  ደጅህ ድረስ ይመጡልሃል።ከፍተኛ የኦርቶዶክስ ቁጥር ያለበት አዳማና ዙርያውን እንዲሁም ደቢሾፍቱ ሞጆን ለማጥቃት እየተዘጋጁ ነው። ሰሜን ሸዋ ሰላሌም እንደዛው። ከአማራና ከትግራይ ቀጥሎ ትልቁ ጠላታችን ሸዋ ኦሮሞ ነው ብለው በይነዋል።የሀገር ባለውለታን ራስ ጎበና ዳጬን የሚጠሉት ለምን ይመስልሃል? ኦርቶዶክስነትን ከኦሮሞነት አዋሕዶ ስለተገኘ ነው።የአማራ ማጥቂያ ኮዶ "ነፍጠኛ" እንደሆነ ሁሉ የሸዋ ኦሮሞ ማጥቂያ ኮድ ደግሞ "Shawoota(ሸዋዎች፣)Goobanootaa/ጎበናዎች" የሚል ነው። ኦሮሚኛ ስላወራህ ኦሮሞ ነኝ ስላልህ አይተውህም ።Ortodoksiin Oromoo Ulaagaa Siyaasa Oromummaa hin guutu akka Oromoottis hin Lakkaa'amu(የኦሮሞ ኦርቶዶክስ የፖለቲካል ኦሮሙማን(ሰዋዊ ኦሮሙማን አላልሁም) መስፈርት አያሟላም እንደ ኦሮሞም አይቆጠርም )ነው የሚሉት። ተቆርቋሪህ የሚመስሉ ነገር ግን እያስጨረሱህ ያሉትን ድሎተኞችና ይሁዳዎችን ተወት አድርገህ ራስህን የምታድንበት መፍትሔ ዉለድ።በሌሎች አከባቢዎች ላይ ያለንም እናስብበት የአርሲው መከራ ከሁሉ ዘንድ መምጣቱ አይቀሬ ነውና ገና እስከ ትግራይ እስከ ጎንደር ይዘልቃል። ደግሞም እያየን ነው ኦሮሚያ ላይ የሚያሳርዱን ወሀቢያዎች አክሱም ላይ ምን እየዶለቱ እንዳሉ።የሰሜኑ ኦርቶዶክሳውያን ሆይ  ከጎጥ  ከሰፈርተኝነትና ከዘረኝነት ደዌ ተላቃችሁ  ወደ ቀደመ ኦርቶዶክሳዊት ኅብረታችሁ ተመለሱ።አሊያ ግን እጣፋንታችሁ በጅብ እንደተበሉት እንደ ሦስቱ (ነጭ፣ቀይና ጥቁር)በሬዎች  ነው የሚሆነው። ኢዮሳፍጥ ጌታቸው