ch
Feedback
ኢት-መጽሐፍት | ETHIO-BOOKS

ኢት-መጽሐፍት | ETHIO-BOOKS

前往频道在 Telegram

👉 "የምታነበው መጽሐፍ ለአንተ የሚያስብልህ ሳይሆን አንተ እንድታስብ የሚያደርግ ነው።" ሃርፐር ሊ Fiction (ልቦለድ), History (ታሪክ), Politics (ፖለቲካ), Psychology (ስነልቦና), Biography (ግለ-ታሪክ), Self-help(ራስ አገዝ),& Philosophy(ፍልስፍና) የሀገር ውስጥ & የውጪ ሀገር መጽሐፎችን ያገኛሉ!አስተያየትዎን እዚህ @Desutech_bot ያድርሱን

显示更多
1 989
订阅者
-324 小时
-67
-5630
帖子存档
📖ርዕስ= የገንዘብ ሳይኮሎጂ ✍️ ደራሲ=ሞርጋን ሃውሴል 🔍ዘውግ=ራስ አገዝ(self-help) 🚩 የገፅ ብዛት=242   Join us; 👉 @et_books1 👉 @et_books1

ኑሮ በዘዴ ~ የጭንቀትህ ቁልፍ ደራሲ - ዮሀንስ ገብረፃዲቅ ዘውግ - ልዩዘገባ የህትመት ዘመን - 1999 ዐ.ል የገፅ ብዛት - 277 Join us; 👉 @et_books1 👉 @et_books1

📚ርዕስ:- ሰዉ እና ሀሳቡ 📝ደራሲ:- ጀምስ አለን 👤 ትርጉም፦መክብብ አበበ 📜ዘውግ:- ሳይኮሎጂ 📅ዓ.ም:- 2008 📖የገፅ ብዛት:- 140 ሦስት መጽሐፍ በአንድ ላይ Join us; 👉 @et_books1 👉 @et_books1

የመሬት መንቀጥቀጡ ነገር! (አሌክስ አብርሃም) ከአመታት በፊት ነው...ወሬው ከየት እንደመጣ እንጃ፤ ብቻ "የመሬት መንቀጥቀጥ ተነሳ ሽሹ" ተብሎ የሰፈሩ ሰው ይራወጣል! የላይኛው ወደታች ሰፈር ይንጋጋል፣ የታችኛው ወደላይ! ካሊድ የሚባል የአዕምሮ ህመምተኛ ብቻ የሆነች በረንዳ ስር ካርቶኑን አንጥፎ ተረጋግቶ ጫቱን ይቅማል! ሳየው አሳዘነኝ ፤ ማንም ነገሬ ያለው ሰው አልነበረም! ሩጫየን ገታ አድርጌ ትንፋሸ ቁርጥ ቁርጥ እያለ "ካሊድ ተነስ እና ሩጥ " አልኩት! ረጋ እንዳለ"ለምን?" አለኝ "የመሬት መንቀጥቀጥ ተነስቷል፤ ሁሉም ሰው እየሸሸ ነው፤ አታይም?" አልኩ ጮክ ብየ በማካበድ! ምንም ሳይመስለው ጫቱን እየቀነጣጠበ... "መሬት ከተንቀጠቀጠ ወደየት ነው የምትሸሹት? ወደማርስ?" ብሎኝ እንደተረጋጋ ጭራሽ ሲጋራ አውጥቶ ለኮሰ። ትቸው ሮጥኩ! ስንመለስም እዛቹ ቦታ ተረጋግቶ ሲቅም አገኘነው! "እውነትህን ነበር ባክህ! ውሸት ሆነኮ " አልኩት "ምኑ?" አለኝ ምንም እንዳላወራን "የመሬት መንቀጥቀጡ ነዋ " ከማለቴ "እንዴ! መሬት ተንቀጠቀጠ እንዴ?" ብሎ ተነስቶ ፈትለክ ..ወደታች ሰፈር! ጫማውን እንኳን አላደረገም በባዶ እግሩ😀 ጓደኛየ ታዲያ "ባክህ ይሄ አውቆ አበድ ነው! እንደውም ሰላይ ነው ፤ መጀመሪያ እብደቱን ረስቶት ነበር የተፈላሰፈብህ! ስትመለስ የቅድሙን ጤነኝነቱ እንዳትነቃበት ነው የሮጠው " አለ! ቢሆንም እስከዛሬ ይገርመኛል! ድንገት ትዝ ብሎኝ ነው፤ ሳስበው ሳስበው ግን መሬት ከተንቀጠቀጠ ወዴት ለመሸሽ ነበር ሩጫችን?😀 በሉ አያድርገውና ድንገት መሬት ቢንቀጠቀጥ ምን ማድረግ እንዳለባችሁ አንብቡ!

📚ርዕስ: "የጡት አባት ~ The Godfather" 📝ደራሲ: ከማርዮ ፑዞ (Mario Puzo) 👤ትርጉም: ወጋየሁ ተበጀ 📜ዘውግ: ልብ-ወለድ 📖የገጽ ብዛት: 559 ለትርጉም መፅሐፍ ወዳጆች እነሆ ድንቅ በድርጊት የታጀበ ልብ ወለድ መፅሐፍ :: መፅሐፍ የሚያትተው በድብቁ አለም የሚሰሩትን አስገራሚ የወንጀል ድርጊቶችን ሚስጥር እንዲሁም በዚህ የማፊያዎች የውድድር ሩጫ የሚደረጉ ድብቅ ሴራ እና አስገራሚ የቤተሰብ ፍቅር :: የሚገርመው ይህ መፅሐፍ በቃና ቲቪ የተላለፈውን* የኛ ሰፈር *  የሚለው የቱርክ ድራማ ከዚሁ መፅሐፍ ላይ ተወስዶ የተሰራ ታዋቂ እና ተወዳጅ ድርሰት ነው ። ለመጀመሪያ ጊዜ መፅሐፍ 1982 ተተረጎመ ለመጨረሻ ጊዜ 2010 ተተርጉሞ ለአንባቢያን በቃ ።      ደራሲው : ማሪዮ ፑዞ      ትርጉም : ወጋየሁ ተበጀ Join us; 👉 @et_books1 👉 @et_books1

ገድለ ፍቅር ደራሲ - ደርሰህ አበራ ጀምበር ዘውግ - ልብወለድ የህትመት ዘመን - 1984 እ.ኢ.አ የገፅ ብዛት - 332 Join us; 👉 @et_books1 👉 @et_books1

📙ርዕስ:- ወንጀለኛው ዳኛ 👤ደራሲ:- ሀዲስ አለማየሁ Join us; 👉 @et_books1 👉 @et_books1

📌ዕፀ ደብዳቤ ባህላዊ መድሐኒት የያዘ 💊💉💊 Join us; 👉 @et_books1 👉 @et_books1

ርዕስ:- የማር እሸት ደራሲ :-አድማሱ ደስታ ዘውግ :-ግጥም ድንቅ የግጥም የሰምና ወርቅ መፅሐፍ new! Join us; 👉 @et_books1 👉 @et_books1

ታላላቅ ጥቅሶችና ምክሮች 1.ትልቅ ሰውነት በዘር ወይም በትውልድ ሳይሆን በተግባራዊ ስራና በህይወት ፈተና ውስጥ ነጥሮ የሚወጣ ነው። 2.ከይስሙላ አንድነት ፣በእምነት ካልተዋቀረ ህብረት፣ በግርግር ከተሞላ መንጋነት ይልቅ ጥርት ያለ ልዩነት ለመፍትሄ ያበቃል። 3.በእውቀት ተመራምሮ አዲስ ነገር ማግኘት ለሰው ልጅ የስልጣኔ መጥረጊያ  መንገድ ከፋች ሲሆን የሀሰት ወሬ መፍጠር ግን የዝቅጠት መንገድ ነው። 4.ከሚጎትቱንና ከሚያደናቅፉን አሮጌ ችግሮች መውጣት ያሻናል፣አሮጌ ባላንጣዎቻችን በትላንት አባዚያችን ውስጥ እንድነቅዝ እንደሚሹ ማስተዋል አለብን። 5.ዋና ቀጣፊ ሰው ራሱን የሚያታልል ነው። 6.ገደልን የዘለለ ፈረስና ቂምን የተወ ሰው አዋቂ ነው። 7.የሚፈልገውን ያላገኘ ልብ ዘውትር መንገደኛ ነው። 8.ያለውን የማያውቅ የጎደለውን አያውቅም። 9.ጭንቀትህን በስራ ተካውና ተአምር ሲፈጠር ተመልከት። 10.ክፋት የአእምሮ በሽታ ሲሆን ቅንነት ግን የህሊና እረፍት ነው። 11.ሌሎችን ለመምሰል እንደሚመኝ ሰው ጭንቀት የበዛበት ሰው የለም። 12.ፍቅር የከንፈር ወይም የገንዘብ መገጣጠም ሳይሆን የልብ መገጣጠም ነው። 13.ቆንጮ ሴት ባየህ ጊዜ ተፈጥሮን አድንቅ እንጂ የዝሙት መንፈስ አይሰማህ። ዝሙት ከደካማ መንፈስ የሚመነጭ ነው። 14.ብዙ የሚናገሩ ሰዎች የማሰቢያ ጊዜ የላቸውም። 15.የማያውቀውን ነገር ያልተናገረ ጥበበኛ ነው። 16.ፍቅር በድንገት መጥቶ እንደሚያልፍ ጎርፍ ሳይሆን ጠልፎ የማያሰጥም የውቅያኖስ ማዕበል ነው። 17."ቅናት" ፍቅር እና ትዳርን ገዝግዞ የሚጥል ስለት ነው። 18.ሴቶች ጆሮዋቸውን ወንዶች አይናቸውን ያምናሉ። 19.ፍቅር የተፈጥሮ ሁለተኛ ፀሀይ ነው። 20.በፍቅር የተሞላች ቃል የወደቀን ሰው ታነሳለች።      ♥♥ሰናይ ምሽት!♥♥ Join us; 👉 @et_books1 👉 @et_books1

“ፓፒዮ- Papillon” ✍ሔነሪ ሽርየ ትርጉም ጌታቸው ገብሬ ጸሐፊው ሔንሪ ሽሪዬ ይባላል፡፡ (Papillon) የሽሪዬ ቅጽል ሥም ነው፤ ይህ ሰው ያለ ሀጥያቱ በግድያ ወንጀል ተከሶ ገና በ25 አመቱ የእድሜ ልክ እስራት ተፈረደበት። ከአስፈሪ ወሕኒ ቤት የማምለጥ ትግል የራሱ ዕውነተኛ ታሪክ ነው፡፡ ከ26 ጥቅምት 1931 እስከ 18 ጥቅምት 1945 “ሰይጣን ደሴት” በተባለው ቦታ ያሳለፈውን መከራ ይተርካል። Join us; 👉 @et_books1 👉 @et_books1

መሰዋትነትና ጽናት - ሜጀር ጀነራል ሁሴን አህመድ 📓Join us; 👉 @et_books1 👉 @et_books1

መሰዋትነትና ጽናት - ሜጀር ጀነራል ሁሴን አህመድ
መሰዋትነትና ጽናት - ሜጀር ጀነራል ሁሴን አህመድ

ርዕስ:- ሚተራልዮን ደራሲ:- አለማየሁ ዋሴ እሸቴ በመፅሐፉ ውስጥ አንዲት ሚተራሊዮን የተሰኘች ገፀ ባህሪ አለች።ይህቺ ሴት ብዙ ልጆች የወለደች ዕድሜ ዘመኗን ለልጆቿና ለባህሏ ፣ ለአምላኳ ቀናዒ የነበረች ድንቅ ሴት ነች። ይህቺ ሴት ኢትዮጵያ ናት ። Join us; 👉 @et_books1 👉 @et_books1

+1
📚 Join us; 👉 @et_books1 👉 @et_books1

°° ( ህልም እልም ) `` በስመአብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስን `` ‹‹ ምነው ?›› ሚስት መብራት አበራች `` ሰው ገደልኩ `` ‹‹ መቼ ?›› `` አሁን በህልሜ ... አንቺን ሲነኩብኝ አልወድ ፣ ምን እንደፈረደበት እንጃ ይሄ ጎረቤታችን ጎሹ ሲስምሽ የደረስኩ ይመስለኛል። ከራስጌ ቆንጨራዬን መዘዝ ሳደርግ ያ ዲብ ሰውነቱ'ኳ ሳይከብደው ፣ ፈትለክ ይላል ። ሲበር ፣ ሳበርር ... ሲበር ሳባርር ጎሹ እንዴት እንደሆን እንጃ እየራቀኝ ይሄዳል። ቆንጨራውን እንደቅዝምዝም ሃይ ብዬ ስወረውረው ጀርባው ላይ ስክት ሲል ብንን አልኩ። በስመአብ ወወ `` ‹‹ህልም አይደለም!›› `` እ¿ `` « አዎ..እውነት ነው። ትናንት ጎሹ መሳም ስሞኛል ግን አላባረርከውም ዝም ብለህ ነው ያየኸው ?» `` ነው እንዴ ? ነፍስ ከማጥፋት እግዜር አወጣህ በይኛ ``🫣 ፦ውልብታ 📖 -አለማየሁ ገላጋይ Join us; 👉 @et_books1 👉 @et_books1

Hello, all. Hope you are enjoying and benefits a lot from books shared here. This is to kindly remind you to invite friends and families to join this channel. Sharing is Caring!! 📖 📕 📘 📗 📓 📚 📖 📕 📘 Let's goooooo & share the link:- 👉 @et_books1 👉 @et_books1

Emailing The_Leadership_Challenge_How_to_Make_Extraordinary_Things_Happen.pdf Join us; 👉 @et_books1 👉 @et_books1