ኢት-መጽሐፍት | ETHIO-BOOKS
前往频道在 Telegram
👉 "የምታነበው መጽሐፍ ለአንተ የሚያስብልህ ሳይሆን አንተ እንድታስብ የሚያደርግ ነው።" ሃርፐር ሊ Fiction (ልቦለድ), History (ታሪክ), Politics (ፖለቲካ), Psychology (ስነልቦና), Biography (ግለ-ታሪክ), Self-help(ራስ አገዝ),& Philosophy(ፍልስፍና) የሀገር ውስጥ & የውጪ ሀገር መጽሐፎችን ያገኛሉ!አስተያየትዎን እዚህ @Desutech_bot ያድርሱን
显示更多1 991
订阅者
-124 小时
-67 天
-5330 天
帖子存档
📚ርዕስ:- የሰዎችን አዕምሮ የማንበብ ጥበብ THE CAVE OF THE ANCIENTS
📖ደራሲ:- ዶ/ር ትዩስዴይ ሎብሳንግ ራምፓ
▶️ትርጉም:- ናሚ
➳➳➳ ሼር ያድርጉ!! ➢➢➢
👉 @et_books1
👉 @et_books1
▶️ደራሲ; ማይክል ሴርቫንት
▶️ተርጓሚው; ዳምጦ አሰማህኝ
▶️የገፅ ብዛት፦ 212
▶️የታተመው እ.ኢ.አ 1979
👉 ከ BBC የምንግዜም ምርጥ 100 መፅሀፍት 1ኛ ደረጃን የያዘው ይህ መፅሀፍ ለመጀመሪያ ጊዜ ከታተመ 400 አመታት አልፈውታል።
➳➳➳ ሼር ያድርጉ!! ➢➢➢
👉 @et_books1
👉 @et_books1
📚ርዕስ:- ጥልፍልፍ
📝ደራሲ:- አንዳርጌ መስፍን
📜ዘውግ:- ልብወለድ
📅ዓ. ም:- 1982
📖የገፅ ብዛት:- 333
➳➳➳ ሼር ያድርጉ!! ➢➢➢
👉 @et_books1
👉 @et_books1
📚ርዕስ:- ጥልፍልፍ
📝ደራሲ:- አንዳርጌ መስፍን
📜ዘውግ:- ልብወለድ
📅ዓ. ም:- 1982
📖የገፅ ብዛት:- 333
➳➳➳ ሼር ያድርጉ!! ➢➢➢
👉 @et_books1
👉 @et_books1
Repost from ĐESU ŦECH TIPS
☪️ለመላው የእስልምና እምነት
ተከታዮቹ በሙሉ ☪️እንኳን
ለ1445ኛው የዒድ አልፈጥር
በዓል በሰላም አደረሳችሁ!
From @Desu_Tech_Tips
📚ርዕስ:- ፈተና
📝ደራሲ:- አስቴር ሰይፈ
📜ዘውግ:- እውነተኛ ታሪክ
📖ገፅ ብዛት:- 319
📆ዓ.ም:- 2002
➳➳➳ ሼር ያድርጉ!! ➢➢➢
👉 @et_books1
👉 @et_books1
ሀገር ስጪኝ...
(በላይ በቀለ ወያ)
.
.
ለጠየቅሽኝ እንቆቅልሽ ፣ ሲጠፋብኝ እኔ መልሱ
"ሀገር ስጠኝ" የምትዪኝ ፣ መልስ አታውቂም አንቺ ራሱ!
።።
ሁሉ ሀገሩን ተከፋፍሎ፣ ክልልሎችን እያጠረ
ኬ'ት አምጥቼ ሀገር ልስጥሽ ?፣ ሀገር ማለት "ሰው" ነበረ።
ሰውም በዘር ተከፋፍሎ ፣ ሀገር መሆን አቅቶታል
ገድሎ ሚኖር ተበራክቶ ፣ ሞቶ ሚያኖር ካገር ጠፍቷል!
።።።
ይህን እውነት እያወቅሽው ...
"ሀገር ስጠኝ" አትበዪኝ ፣ በእንቆቅልሽ ልትለውጭኝ
ክልልና ዘር ነው ያለኝ ፣ እሱን ወስደሽ ሀገር ስጭኝ !
➳➳➳ ሼር ያድርጉ!! ➢➢➢
👉 @et_books1
👉 @et_books1
✍️ወጣቱና ጫት
▶️አሳዛኝና አዝናኝ የመቃም ታሪኮች
▶️ደራሲ - ጋዜጠኛ ወልደአማኑዔል ጋድሶ
▶️ዘውግ - ልዩ ዘገባ
▶️የህትመት ዘመን - 2007
▶️የገፅ ብዛት - 108
➳➳➳ ሼር ያድርጉ!! ➢➢➢
👉 @et_books1
👉 @et_books1
አፍ
ደራሲ - አዳም ረታ
ዘውግ - ልብወለድ
የህትመት ዘመን - 2010
የገፅ ብዛት - 250
✨ እያነበባችሁት ያለ ማንኛውም መጽሐፍ ካለ PDF ሰርታችሁ በዚህ ብትልኩልን ከልብ አመሰጋኝ ነን!
👉@genius_academy_admin
➳➳➳ ሼር ያድርጉ!! ➢➢➢
👉 @et_books1
👉 @et_books1
በመጀመሪያ ታከሙ
ካለፈው ስቃዩ ያልዳነ ሰው እድሜ ልኩን ሰዎችን እንዳሰቃየ ይኖራል፡፡ ለዚህ ነው በአንድ የስሜትና የስነ-ልቦና ህመም በሚዳርግ ልምምድ ውስጥ ካለፍን በኋላ ወደሌላ ግንኙት ዘልቀን ከማለፋችን በፊት ከመጀመሪያው ሕመም መዳናችንን እርግጠኞች መሆን ያለበን፡፡
አንዳንድ ጊዜ ሰዎች ሲጎዱንና ሁለንተናችን ሲቃወስ ያንን ጉዳት ባለመልቀቃችን ሰዎቹን የምንበቀላቸውና የምንጎዳቸው ይመስለናል፡፡ እውነቱ ግን ከዚያ የራቀ ነው፡፡ በሰዎች ከደረሰብን የጉዳት ቀውስ መዳንና መውጣት የሚጠቅመው እኛንው ነው፡፡
የትናንትናውን ቁስሌን በተገቢው መልክ አክሜ ካልዳነ የዛሬውን ግንኙቴን ያዛባዋል፡፡ የዛሬው ግንኙነቴ መዛባት ደግሞ ለነገው ቁስል ይዞ ስለሚቆይ ዑደቱ እንደቀጠለ ይኖራል፡፡
በቅርብ ጓደኛ፣ በፍቅረኛ፣ በስራ አጋር፣ በአለቃ . . . ከተጎዳችሁ በኋላ ሌላ ተመሳሳይ ግንኙነት ውስጥ ዘልቃችሁ ከመግባታችሁ በፊ በመጀመሪያ ቁስላችሁን በሚገባ መታከማችሁን እርግጠኞች ሁኑ፡፡
ስፍራን መቀየርና ጓደኛን መለወጥ ያለው የራሱ የሆነ ጥቅም እንደተጠበቀ ሆኖ ዘላቂ መፍሄ ያለው ግን ከአንድ አቁሳይ ልምምድ በኋላ ሌላ ምንም አይነት የጠለቀ ግንኙነት ውስጥ ከመግባታችን በፊት ራሳችን ላይ መስራት ነው፡፡
''ትክክለኛ አስተሳሰብ ሲኖርህ ትክክለኛ ሰው ትሆናለህ''
➳➳➳ ሼር ያድርጉ!! ➢➢➢
👉 @et_books1
👉 @et_books1
እንዴት ነሽ ጨረቃ፣ ኤኔ እንዳለው አለው
ዛሬስ ጠፋሽብኝ ፣ ምንስ አጋጥሞሽ ነው
የ ሆዴን ላወራሽ ፣ ምናል ቶሎ ቢመሽ
ቀኑን ገፋውትኝ ፣ ጓጓው እስከሚመሽ
ታውቂያለሽ ጨረቃ
የሆዴን ሳወራሽ ፣ ይልልኛል ቀለል
በምሽት ጠፍተሽ ፣ አለው ስንቀዋለል
የመጣሽ ጊዜና ፣ አለው ከዛች ቦታ
ቀኑንስ ገፋሁት ፣ ያላንቺ ግን ይከብደኛል ማታ
ቶሎ ብቅ በይ ፣ እምነግርሽ አለኝ
ያ የነገርኩሽ ልቤ ፣ በሰው ታለለብኝ
ብቻዬን ቀረውኝ ፣ ተጓዳብኝ ልቤ
አልወጣ አለቺኝ ፣ ከዚህ ሞኝ ሀሳቤ
:
:
:
ነይልኝ ጨረቃ ፣ አለኝ እማወጋሽ
ቆየሽብኝ ምነው፣ አንቺም እንደሷ ሆንሽ
📚ርዕስ:- የ ብርህራሃን እናት
📝ደራሲ:- ዲያቆን ሄኖክ ኃይሌ
📜ዘውግ:- ሃይማኖታዊ
📆ዓ.ም:- 2014
📑የገፅ ብዛት - 428
➳➳➳ ሼር ያድርጉ!! ➢➢➢
👉 @et_books1
👉 @et_books1
📚ርዕስ:- ሕማማት
📝ደራሲ:- ዲያቆን ሄኖክ ኃይሌ
📜ዘውግ፦ ሃይማኖታዊ
📖የገፅ ብዛት:- 460
📅ዓ.ም:- 2010
🔓Password:- @eotc_books_by_pdf
➳➳➳ ሼር ያድርጉ!! ➢➢➢
👉 @et_books1
👉 @et_books1
现已上线!2025 年 Telegram 研究 — 年度关键洞察 
