ch
Feedback
ሚኒሊክ TV

ሚኒሊክ TV

前往频道在 Telegram

He is still our hero!

显示更多
2 685
订阅者
+324 小时
-27
-3530
帖子存档
ይች ነበልባል ጓዴ፣ በገንዛ ጓዶቿ ተከድታ እና መረጃ ተላልፎ ተሰጥቶባት ወህኒ የተወረወረችበት አቋማ አሁን ታያችሁ? ይችን የልጆች እናት ትዕንግርተ አምሓራዊት "ጣይቱ" እንደ ይሁዳ ለኦሮሙማ አሳልፋችሁ ሰጥታችኋት ሾልካችሁ ካምፖላ እና በምናቀው ስፍራ የሰረጋችሁ ሁሉ… የተሰነደው ገመናችሁ ይገለጥ ዘንድ ሳንደክም እየሰራን ነው። ጊዜ ለኩሉ…… https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418 ሰኔ 6/2018 ዓ.ም ሞዐ ሚዲያ አዲስ አበባ ኢትዮጵያ https://t.me/moaamediaamharawi              

ሰበር-መረጃ‼️ የኢራን ሰላም ስምምነት ነገ ይፈረማል - ትራምፕ። ስምምነቱ እንደተፈረመ የሆርሙዝ ስርጥ ወዲያውኒ ሙሉ ለሙሉ ይከፈታል ብለዋል። ነገሮች ሲረጋጉ አሜሪካ ወደ ኢራን ገብታ ለኑክሌር የበ
ሰበር-መረጃ‼️ የኢራን ሰላም ስምምነት ነገ ይፈረማል - ትራምፕ። ስምምነቱ እንደተፈረመ የሆርሙዝ ስርጥ ወዲያውኒ ሙሉ ለሙሉ ይከፈታል ብለዋል። ነገሮች ሲረጋጉ አሜሪካ ወደ ኢራን ገብታ ለኑክሌር የበለፀገውን የዩራኒየም አቧራ እንወስዳለን ብለዋል። ከኢራን ጋር አሁን ላይ የተሻለ ግንኙነት አለን ያሉ ሲሆን ከመሬት በታች ምሽግ ደርማሽ ቦንብ በመጣል የሚታወቀውን የአሜሪካ B-2 የጦር አውሮፕላን አመስግነዋል። ነገ የኢራን እና የአሜሪካ አመራሮች በመይነመረብ ስብሰባ ያደርጋሉ፣ፊርማው ኤሌክትሮኒካሊ ይፈረማል። ኢራን አልስማማም ካለች ይህን እድል መቼም እንደማታገኘው አስጠንቅቀዋል። https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418 ሰኔ 6/2018 ዓ.ም ሞዐ ሚዲያ አዲስ አበባ ኢትዮጵያ https://t.me/moaamediaamharawi              

በአርሲ እገታ ተፈፀመ‼️ በዛሬው ዕለት ሰኔ 5/2018 ዓ.ም ጠዋት በምስራቅ አርሲ ከአቦምሳ ከተማ ወደ አስኮ እየመጣ ያለ አንድ ቅጥቅጥ የህዝብ ማመላለሻ ሙሉ ተሳፋሪዎችን ከቀኑ 6:00 ላይ ባለፈው
በአርሲ እገታ ተፈፀመ‼️ በዛሬው ዕለት ሰኔ 5/2018 ዓ.ም  ጠዋት በምስራቅ አርሲ ከአቦምሳ ከተማ ወደ አስኮ እየመጣ ያለ አንድ ቅጥቅጥ የህዝብ ማመላለሻ ሙሉ ተሳፋሪዎችን ከቀኑ 6:00 ላይ ባለፈው ጥቃት የፈፀሙት በኦህዴድ የተደራጁ የሸኔ ታጣቂዎች በሚል በልማድ የሚጠሩ እግተዉ ይዘው መሄዳቸውን የአካባቢው የአይን እማኞች ገልፀዋል። https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418 ሰኔ 6/2018 ዓ.ም ሞዐ ሚዲያ አዲስ አበባ ኢትዮጵያ https://t.me/moaamediaamharawi              

አድዋ መታሰቢያ በአሜሪካ ‼️ የአሜሪካዋ ግዛት ምክር ቤት ለአድዋ ድል መታሰቢያ ቀን ሰየመ‼️ #በአሜሪካ፣ የፔንሲልቪኒያ ግዛት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፣ የአውሮፓዊያኑ 'መጋቢት 2' በግዛቱ የአ
አድዋ መታሰቢያ በአሜሪካ ‼️ የአሜሪካዋ ግዛት ምክር ቤት ለአድዋ ድል መታሰቢያ ቀን ሰየመ‼️ #በአሜሪካ፣ የፔንሲልቪኒያ ግዛት የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት፣ የአውሮፓዊያኑ 'መጋቢት 2' በግዛቱ የአድዋ ድል መታሰቢያ ቀን እንዲሆን የቀረበን የውሳኔ ሐሳብ በከፍተኛ ድምጽ አፀደቀ። ይህ 'ኤችአር 441' የተሰኘው የውሳኔ ሐሳብ የፀደቀው ባለፈው ሳምንት በግዛቲቱ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በተደረገ የድምጽ አሰጣጥ ሥነ ሥርዓት ነው። በአሜሪካ የግዛቶች ምክር ቤት አሠራር መሠረት፣ ይህ ውሳኔ በግዛቲቱ የሕግ መዝገብ ላይ የአድዋ ድል በይፋ ዕውቅና ያገኘበት ታሪካዊ ሰነድ ሆኖ በቋሚነት ይቀመጣል። ይህ የውሳኔ ሐሳብ ረቂቅ፣ የአውሮፓውያኑ 'ማርች 2 ቀን 2026' የ130ኛ 'የአድዋ ድል ቀን' ሆኖ በፔንሲልቬኒያ ግዛት ዕውቅና እንዲሰጠው የሚደነግግ ነው። ውሳኔው በሪፐብሊካን እና በዲሞክራቲክ ፓርቲ እንደራሴዎች በተሰጠ 195 ከፍተኛ የድጋፍ ድምጽ እና በ6 ተቃውሞ ብቻ ነው የፀደቀው። ረቂቁ የቀረበው ከወራት በፊት ቢሆንም የምክር ቤቱን የውስጥ አሠራሮችን አልፎ፣ ውይይቶች ተደርገውበት ከቆየ በኋላ የውሳኔ ድምጽ የተሰጠበት ግን ባለፈው ሳምንት ነው። https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418 ሰኔ 6/2018 ዓ.ም ሞዐ ሚዲያ አዲስ አበባ ኢትዮጵያ https://t.me/moaamediaamharawi              

“አሜሪካ እና እስራኤል በዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት ላይ በተለየ መልኩ ተፅዕኖ እያሳደሩ ነው” — አልጄሪያዊ ተመራማሪ አሜሪካ እና እስራኤል “በጋዛ ለተፈጸሙ ወንጀሎች” የቀረበባቸውን ክስ መታ
“አሜሪካ እና እስራኤል በዓለም አቀፉ የወንጀል ፍርድ ቤት ላይ በተለየ መልኩ ተፅዕኖ እያሳደሩ ነው” — አልጄሪያዊ ተመራማሪ አሜሪካ እና እስራኤል “በጋዛ ለተፈጸሙ ወንጀሎች” የቀረበባቸውን ክስ መታገስ እንዳልቻሉ የፖለቲካ ሶሺዮሎጂ ተመራማሪው አህመድ ሩአጂያ ለስፑትኒክ አፍሪካ ገልጸዋል። ተመራማሪው አፅንኦት ሰጥተው እንደተናገሩት፤ የፍርድ ቤቱ ዋና ዓቃቤ ሕግ ካሪም ኻን ከኃላፊነታቸው የታገዱት በዋሽንግተን እና በቴል አቪቭ “በተቀነባበረ ሴራ” ነው።
“ለእነሱ ዓለም አቀፍ ሕግ መተግበር ያለበት በደሃ እና በተበዳዮች ላይ ብቻ እንጂ፤ በጥቃት አድራሾች ላይ አይደለም” ብለዋል።
ካሪም ኻን የቀረበባቸውን የፆታዊ ሥነ-ምግባር ጉድለት ክስ ተከትሎ ከኃላፊነታቸው መታገዳቸው ይታወሳል። https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418 ሰኔ 6/2018 ዓ.ም ሞዐ ሚዲያ አዲስ አበባ ኢትዮጵያ https://t.me/moaamediaamharawi              

ከእርድ የተረፉ የአርሲ አሰኮ ኦርቶዶክሳውያን እና አምሓሮች ድምፅ ትርጉም፦ ".....በ13/09/2018 ዘበነ አበበ የሚባል ሰው ገድለውብናል።አሁን የተቃጠለው  ቤተ እምነት የክርስቲያኖች ቤተ ክርስቲያን  ብቻ ነው። በከተማችን የሙስሊም እምነት ተከታይ ሆኖ የመንግስት ሚሊሻ የሆነ ሰው ቤት ራሱ አልተቃጠለም፣ ጠላትነታቸው ከመንግስት ታጣቂ ሳይሆን ከኦርቶዶስ ክርስቲያኑ እና አምሓራ ተወላጅ ከሆነ ብቻ ነው። ማነው ቤተ ክርስቲያናችንና ቤታችን እንዲቃጠል ያደረገው ? በግንቦት 23 ብዙ የክርስቲያን ቤቶች እኮ ነው የተቃጠሉት። ቤቶቻችን ከቃጠሎ እንዳይተርፉ  "አርባ ቀላ "ላይ የአስተዳድር ሰዎች ለመንግስት ወታደሮች በሬ አርደው በመቀለብ ወደ እኛ መጥተው እንዳይከላከሉ እንዳይንቀሳቀሱ ነው ያደረጉት። ቃጠሎው ከተፈጸመ አላማቸው ከተሳካ በኋላ ነው ወደ ስፍራው እንዲንቀሳቀሱ የተደረገው። ትልቁ የጥፋት እጅ ያለው የመንግሥት አስተዳድር አካላት ጋር ነው። ሸኔ(የወሀቢያ ቡድን) እኛን ሊያጠፋ ከቤቱ ወጥቶ ጫካ ገብቷል። አሁንም ሸኔ(የወሀቢያው ቡድን) ብቻ አይደለም እየዘረፈን ያለው። የሙስሊም ሴቶችም ጭምር ናቸው ተከትለው ሰፈራችንን በመውረር ሀብታችንን የዘረፉት። ሙሉውን በተጎራባች ዞን የሚኖር የሙስሊም ማኅበረሰብ ነው ያዘመቱብን። እኔ ቀበሌው ምክትል አስተዳደር ስለነበርሁ በተማፅኖ እርዳታ ጠይቄ ነበር ለ 26 ሰው  ብቻ  የሚሆን ነበር የተሰጠኝ። ተሰደው በሌላ አከባቢ ላይ  አሉኮ  እነርሱስ ለምን አይመዘገቡም በጥቃቱ ምክንያት አይደል የተሰደዱት? ስላቸው   እኛ ለእነርሱ የሚሆን ዕርዳታ የለንም እነርሱኮ ሊወጉን ነው የተሰደዱት አሉኝ። ማን  ማንን ይወጋል፣ ከሞት ለማምለጥ የተሰደደውን መንግስት እንደሽፍታ ቆጥሯል አከባቢ የሚመራው በመንግሥት አይደለም ወይ? ዛሬም ሆነ ነገ በሥልጣን ላይ ያሉ ሰዎች ሊያስጨርሱን የተነሱ  ናቸው እንጂ ለኢትዮጵያ ሕዝብ የሚያስቡ አይደሉም። ከወረዳው አስተዳደር ጀምሮ እስከ ዞን አስተዳደር ድረስ ያሉት ያው አንድ ናቸው። አሁን  የተቃጠሉ ቤቶቻችሁን እና የወደመውን ቤተ ክርስቲያን እንሠራላችኋለን አሉን  በፊት ሁለት ሰው ነው የሞተው ቤተ ክርስቲያኑም አልተቃጠለም እያሉ  ስልክ እየደወሉ ሲረብሹን ነው የቆዩት ።እኛም እውነታውን ለማስረዳት ብዙ ጊዜ ስንደውልላቸው አንሰማም ነው ያሉት። አሁንም የተቃጠሉ ቤቶቻችን ቢሠሩ የተቃጠለው ቤተ ክርስቲያ ቢታነጽ እኛ ወደ ቀዬአችን መመለስ የምንችለው፦አንደኛ፦ የኦሮሚያ ክልልዊ መንግሥትና የፌዴራል የአራጁ ቡድን(ሸኔ)ሴል ሆነው የሚያስጠፉንን ሰዎች ከመዋቅሩ ማጽዳት አለበት፣ አሊያ ጉዳዩ ላይ እነርሱም አሉ። ሁለተኛ ታጥቆ ጫካ ያለውን ጠላት ከአከባቢው አጽድቶ ሰላም የሰፈነበት አከባቢ ሲያደርገው ነው። አከባቢው ሰላም ሳይሆን እኛ እዚያ ተመልሰን እንድንኖር ነው ቤት የሚሠራው? ቤተ ክርስቲያን የሚታነጸው?። ይኽ ጠላት  መያዝ አለበት በ መዋቅር   ውስጥ ያለውም ጠላት ይጋለጥ።እኛ ሦስት ጠላት ነው ያስቸገረን ፦አንደኛው ጠላት  በጫካ ያለው ነው ሁለተኛው ጠላት በማኅበረሰብ ውስጥ ያለው ሦስተኛው ጠላት በመንግሥት መዋቅር ውስጥ  ያለው ከላይ እስከታች ስልጣን የጨበጠ ጠላት ነው" https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418 ሰኔ 6/2018 ዓ.ም ሞዐ ሚዲያ አዲስ አበባ ኢትዮጵያ https://t.me/moaamediaamharawi              

ከላይ ወደታች ስትራቴጅክ መመሪያ ተቀብለው ጀኖሳይድ አስፈፃሚ አመራሮች ዝርዝር ታወቀ‼️ በኦሮሚያ አርሲ ዞን እና ሌሎች ወለጋ እና ጉጅ ፣ ሸዋ ሰላሌ፣ ባሌ ፣ ጅማ ለአጥቂዎች ድጋፍ የሚያደርጉ እና
ከላይ ወደታች ስትራቴጅክ መመሪያ ተቀብለው ጀኖሳይድ አስፈፃሚ አመራሮች ዝርዝር ታወቀ‼️ በኦሮሚያ አርሲ ዞን እና ሌሎች ወለጋ እና ጉጅ ፣ ሸዋ ሰላሌ፣ ባሌ ፣ ጅማ ለአጥቂዎች ድጋፍ የሚያደርጉ እና ሽፋን የሚሰጡ ጠቅላይ ሚንስትሩ፣ ከንቲባዋ፣ የክልሉ ፕሬዝዳንት እና ሌሎች የመንግስት አመራሮች በአርሲ ዞን በአምሓራ እና ኦርቶዶክሳውያን ላይ እየተፈጸመ ያለውን የአማ-ኦርቶዶክሳውያን ሕይወትና ንብረት መጥፋት እና የአብያተ ክርስቲያናት መውደምና በስትራቴጂክ ደረጃ የሚደግፉ፣ እንዲሁም የተፈጸሙትን እልቂቶች ለመሸፈንና እንዳይታወቁ ለማድረግ የተለያዩ ስብሰባዎችንና የቦታ ምርቃቶችን፣ የሙዚቃ መድረክ ድግስ እና ፌስቲቫሎችን እንደ ሽፋን የሚጠቀሙት የኦህዴድ ብልፅግና ከፍተኛ አመራሮች ናቸው። አሁን ላይ ከፍተኛ ጥቃት እየደረሰበት የሚገኘው የአርሲ አሰኮ ወረዳ ሲሆን፣ ጭፍጨፋውን ከፌደራል እና ክልሉ አመራር ጋር በመናበብ የሚያስፈፅሙት የወረዳው አስተዳዳሪም አቶ ጋቢ ገልቹ ናቸው። ለዚህም ከፌደራል፣ ክልል እና ዞን አስተዳዳሪዎች በመቀጠል ተጠያቂ የሆኑት ዋና ዋና የዞንና የወረዳ አመራሮች ስም ዝርዝር እንደሚከተለው ቀርቧል፦ 1.አቶ ኢብራሂም ከድር – የአርሲ ዞን ዋና አስተዳዳሪ 2.አቶ ስንታየሁ ጥላሁን – የአርሲ ዞን የሰላምና ጸጥታ መምሪያ ኃላፊ 3.አቶ ጋቢ ገልቹ – የአሰኮ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ ይህ ሁሉ በደልና ውድመት እየደረሰ ባለበት ወቅት ተጠያቂነትን የሚያሰፍን የመንግሥት አካል ባይኖርም፣ ድርጊቱን ለታሪክ መዝግቦ ማስቀመጥ ይገባል። በመሆኑም ጉዳዩን በዓለም አቀፍ ደረጃ ለማሳወቅና ድምፅ ለመሆን ጥረት እያደረጋችሁ ያላችሁ ተሟጋቾች፣ የእነዚህን አካላት ስምና ምስል (ፎቶ) በመጠቀም ዓለም አቀፍ የግንዛቤ ማስጨበጫና የማጋለጥ ሥራዎችን በስፋት እንድትሠሩ እናሳስባለን።              

ፅምዶን ለፍርጡም መደራደሪያነት እየተጠቀመ ያለው ህወሓት ከብልፅግና ጋር ቅድመ ድርድር ጀመረ‼️ ኦባሳንጆ ህወሓት እና ኦህዴድ ብልፅግናን ለማደራደር መቀሌ ገብተዋል። በፕሪቶሪያ ስምምነት አደራዳሪ ከ
ፅምዶን ለፍርጡም መደራደሪያነት እየተጠቀመ ያለው ህወሓት ከብልፅግና ጋር ቅድመ ድርድር ጀመረ‼️ ኦባሳንጆ ህወሓት እና ኦህዴድ ብልፅግናን ለማደራደር መቀሌ ገብተዋል። በፕሪቶሪያ ስምምነት አደራዳሪ ከነበሩት ኦሊሴንጎ ኦባሳንጆ የአውስትራሊያና የኢንግሊዝ ተወካዮች ያካተቱ የልኡካን ቡድን ከትግራይ ክልላዊ መንግስት ጋር በወቅታዊ ጉዳዮች እና ከኦህዴድ ብልፅግና መራሹ አገዛዥ ጋር ድርድር በሚጀመርበት ሁኔታ ለመወያየት መቐለ ከተማ ገብተዋል። ህወሓት በትግራይ ክልል እያደረገ ያለውን ወታደራዊ አፈሳ እና ስልጠናም አጠናክሮ መቀጠሉ ተሰምቷል። https://www.facebook.com/profile.php?id=61571637893418 ሰኔ 4/2018 ዓ.ም ሞዐ ሚዲያ አዲስ አበባ ኢትዮጵያ https://t.me/moaamediaamharawi