ch
Feedback
MTULSU(Mizan Tepi University Law students Union👩‍🎓👨‍🎓

MTULSU(Mizan Tepi University Law students Union👩‍🎓👨‍🎓

前往频道在 Telegram

A channel that aims to connect MTU law students of all years with a sense of unity and to exchange information. contact us Dawit Amanuel(MTULSU president) 👉0983225745 Dirshaye kida (Vice president) 👉 0965754565 Please join and Invite others too @MTULSU

显示更多
557
订阅者
无数据24 小时
+37
+2530
帖子存档
NOTICE The internal moot court competition will commence tomorrow afternoon at 8:00 In Moot Court Hall don't miss out--see you there beloved . 👇👇👇👇👇👇👇👇 https://t.me/MTULSU

2017 E.C 2nd Semister Class schedule.pdf1.20 MB

INTER BATCH MOOT COURT COMPETITION Mizan tepi university law students Inter batch moot court competition is almost Here 📆 Date February 13(Thursday )2017 e.c 🫡Students are already gearing up for an intense and exciting battle of legal minds. We invite the entire Mizan tepi university community to join us and witness this thrilling competition 🧑‍⚖️ be ready to support, learn, and be inspired as the next generation of legal professionals take the stage. Don't miss out-- see you there. #mizan tepi university law students union(MTULSU). 👇👇👇👇👇👇👇👇 https://t.me/MTULSU

NOTICE Internal Moot Court Competition Oral Arguments Participants selected for the internal moot court competition are reminded that while your applicant and respondent memorial have been submitted, the oral argument remains.so Please prepare accordingly. Oral arguments will commence next week. ©school of Law 👇👇👇👇👇👇👇👇 https://t.me/MTULSU

#Exit_Exam_Result ሀገር አቀፍ የቅድመ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመውጫ ፈተና (Exit Exam) ውጤት ተለቋል። https//:result.ethernet.edu.et ላይ በመግባት ExitExam የሚለውን በመምረጥና የራስዎን User Name በማስገባት ውጤትዎን መመልከት ይችላሉ። በ2017 ዓ.ም አጋማሽ ዓመት የመውጫ ፈተና ከጥር 26-30/2017 ዓ.ም መሠጠቱ ይታወቃል።

ዝክረ-ቅዳሜ....እነሆ በረከት👇👇👇 ወገኖቼ  ቅዳሜያችሁ እንደት ነው ? ይችን ነገር ስሙ! አሜሪካዊው ሰውየና ሚስቱ  እሳት ለብሰው እሳት ጎርሰው ፍርድ ቤት ሄዱና ከአፍሪካ መጥቶ ከጎናቸው የሚኖር ጎረቤታቸውን ከሰሱ! በቃ ችሎት ገተሩት! ምን አገናኛቸው? በዶሮ ነው? በልጅ ነው? በሚስት ወይንስ በድንበር? በሁሉም አይደለም ! ነገሩ በጣም ወዲህ ነው። እንደውም እኛን ጭቁኖችን ሳይመለከተን አይቀርም! ከሳሽ ባል የ65 ዓመት ሰው ሲሆን ሚስቱም እዛው ዕድሜ ክልል አካባቢ ናት። በቂ ገንዘብ ስላልቆጠቡ  ጡረታቸውን አራዝመው ትንሽ ለመስራት ያሰቡ፣ ግረው ጥረው የሚያድሩ ፈረንጆች ናቸው።  እድሜ ልካቸውን ሰርተው ይሄን የሚኖሩበትን ቆንጆ ቤት ገዝተዋል፤ እዳውን በሰላሳ ዓመት ገና ሰሞኑን ከፍለው መጨረሳቸው ነው። ሁለት ልጆቻቸውን እንዲሁ በስንት ዓመት ብድር አስተምረው ራሳቸውን ችለው ሄደውላቸዋል። አርባ አመት ሙሉ ረዢም ረፍት ምን እንደሆነ አያውቁም፤ ወፍ ሲንጫጫ ወጥተው ጅብ ሲንጫጫ የሚመለሱ ላብ አደር ታታሪወች።  ስራ ስራ ስራ ነው! አሁን ደግሞ መጦሪያ ለማጠራቀም ይሰራሉ። በአሜሪካ የተለመደ ስለሆነ ምንም ቅር ብሏቸው አያውቁም። እንግዲህ ከአንድ አመት በፊት አንድ ናይጀሪያዊ ሰባት ልጆቹና ሚስቱ ጋር ሆኖ ከጎናቸው ያለውን ባለመዋኛ ገንዳ  ቅንጡ የተንጣለለ  ቪላ ገዝቶ ገባ። መልካም ጎረቤት ናቸውና አዲስ ገቢወቹን  እንኳን ደስ ያላችሁ ሊሏቸው ሲሄዱ በጨዋታ መሀል ቤቱን በካሽ ከፍለው መግዛታቸውን ሰሙ። ብዙወች ቢያደርጉትም አሜሪካ በጣም ሀብታም ካልሆኑ እንዲህ ያለው ግዢ የተለመደ አይደለም። "What do you do for a living?"  ቢሉ ናይጀሪያ ውስጥ ትንሽ የመንግስት ስልጣን የነበረው ሰው መሆኑንና መንግስት ጋር ባለመስማማቱ ከነቤተሰቡ አገሩን ትቶ መምጣቱን በትካዜ ነገራቸው። አዘኑ። እያደር ግን የዚህ ናይጀሪያዊ ቤተሰብ አኗኗር ባልና ሚስትን ለከባድ ድብርት ዳረጋቸው። በእርግጥ ምንም የደረሰባቸው ነገር የለም፣ ስርዓት ያለው ጨዋ ቤተሰብ ነው። ግ...ን  መዋኘት ነው...ጥግብ እስኪሉ መተኛት ነው...ደግሰው ወዳጅ ዘመዶቻቸው ጋር ዘና ማለት ነው...ውድ መኪና ፣ ልብስ መቀያየር ነው፣ ደስታ ነው። በቃ ድፍን ቤተሰቡ እንዲች ብሎ ስራ አይሰራ አይማር... እነዛ ሚስኪን ባልና ሚስቶች ምናምን የተቀባች ዳቦና ቡናቸውን ይዘው  ጧት ሱክ ሱክ እያሉ ወደስራ ሲሄዱ  የአጅሬው  ቤተሰብ በጧት እነደፀሐይ ወጥቶ በረንዳው ላይ ቡናና ጠረጴዛ ሙሉ ምግብ አቅርቦ ቁርስ ደግሶ ቀኑን በከባዱ ሲጀምር ያያሉ...ማታ በስራ ጨርቅ ሁነው ሲገቡ... ጎረቤት ዋይኑ ተደርድሮ ግሪል ጥብሱ እየጠረነ ሙዚቃው በስሱ ተከፍቶ ሳቁ ጨዋታው ደርቶ  ያገኙታል ... ቅዳሜና እሁድማ ሰርግ ነው። ባልና ሚስት የመስኮት መጋረጃቸውን ገለጥ ያደርጉና ተቃቅፈው መጎምጀት ሆነ ስራቸው።እና መረራቸው! ከባድ የስነልቦና ጥቃትና ዋጋ ቢስነት እንዲሰማን ከመሆናችንም በላይ የስራ ሞራላችን ሙቷል ...በየቀኑ በምናየው ቅንጡ ኑሮና  ያላሰለሰ ረፍት፣  ቀኑ ሁሉ እሁድ እየመሰለን ነው...በቃ እሁድ ስራ የገባን እየመሰለን ነው አሉ። ከሰኞ እስከአርባችንን እሁድ አድርገውብናል! የአሜሪካ መንግስት ህግ ላይ ቀልድ አያውቅም፣ ነገሩን በከፍተኛ ጥሞና ሰምቶ ሲያበቃ  ምናላቸው ? አይዟችሁ ቻሉት! 😀ኤዲያ አሜሪካ ምን ህግ አለ! እና ቅዳሜ  በቁርጥ ቤት በር ስታልፉ ምናምን በምታዮት ሁሉ አይዞን! ከሰኞ እስከአርባችሁን እሁድ ጋር ያምታቱባችሁ ጎረቤቶችቢኖሩ .... በቃ አይዞን! ይሄም ያልፋል!! ብቻ ቅዳሜ ትደገም😁          ሸጋ ቅዳሜ ይሁንላችሁ🌹🥂🍺🧋 ©አሌክስ አብርሃም ቻናሉን ይቀላቀሉ👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇 https://t.me/hig_keld_ena_kumneger

ከሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲ እንዲሁም ከሌሎች ዩኒቨርሲቲዎች የ2017 ዓ.ም አጋማሽ የመውጫ ፈተና በሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲ ለመፈተን የተመዘገባችሁ ተማሪዎች በሙሉ: ፈተናዉ የሚሰጥበት ቦታ በሚከተለው ዝርዝ
+1
ከሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲ እንዲሁም ከሌሎች ዩኒቨርሲቲዎች የ2017 ዓ.ም አጋማሽ የመውጫ ፈተና በሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲ ለመፈተን የተመዘገባችሁ ተማሪዎች በሙሉ: ፈተናዉ የሚሰጥበት ቦታ በሚከተለው ዝርዝር ተመልክቷል። በመሆኑም ማንኛውም ተፈታኝ የሚፈተነው የትምህርት መስክ በሁለቱ ግቢዎች የተደለደለ መሆኑን አውቆ አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት እንዲያደርግ ዩኒቨርስቲው ያሳስባል

Hello everybody, please be familiar with this updated final exam schedule.☝️☝️☝️☝️

Final Edited Schedule 2017 E.pdf5.18 KB

Hello everybody, please be familiar with this updated final exam schedule.

2017 E.c Second semister Final Exam Schedule. (1).pdf5.19 KB

2nd National Essay Writing Competition Theme: "Assessing the Impact of Technological Advancement on Legal Education in Ethiop
2nd National Essay Writing Competition Theme: "Assessing the Impact of Technological Advancement on Legal Education in Ethiopia" 🏆 Awards: 🥇1st Place: 15,000 ETB 🥈2nd Place: 12,000 ETB 🥉3rd Place: 10,000 ETB (All winners will receive a summer internship opportunity.) Important Dates: Essay Call Released: Jan 24, 2025 Submission Deadline: March 5, 2025 Winners Announced: March 30, 2025 Webinar on Selected Essays: April 15, 2025 Eligibility: Open to all undergraduate Ethiopian students in social science disciplines enrolled in accredited institutions. Submit to: 📧 elsa2025essay@gmail.com CC: hablkindu27@gmail.com Organized by: Ethiopian Law Schools Association (ELSA) #Essay #2ndNationalEssayCompetition @lawstudentsunion @lawstudentsunion @lawstudentsunion

+1
የግቢ ተማሪዎች ብታነቡት ይመከራል::