MTULSU(Mizan Tepi University Law students Union👩🎓👨🎓
الذهاب إلى القناة على Telegram
A channel that aims to connect MTU law students of all years with a sense of unity and to exchange information. contact us Dawit Amanuel(MTULSU president) 👉0983225745 Dirshaye kida (Vice president) 👉 0965754565 Please join and Invite others too @MTULSU
إظهار المزيد557
المشتركون
لا توجد بيانات24 ساعات
+37 أيام
+2530 أيام
أرشيف المشاركات
NOTICE
The internal moot court competition will commence tomorrow afternoon at 8:00
In Moot Court Hall
don't miss out--see you there beloved .
👇👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/MTULSU
2017 E.C 2nd Semister Class schedule.pdf1.20 MB
INTER BATCH MOOT COURT COMPETITION
Mizan tepi university law students Inter batch moot court competition is almost Here
📆 Date February 13(Thursday )2017 e.c
🫡Students are already gearing up for an intense and exciting battle of legal minds.
We invite the entire Mizan tepi university community to join us and witness this thrilling competition 🧑⚖️ be ready to support, learn, and be inspired as the next generation of legal professionals take the stage.
Don't miss out-- see you there.
#mizan tepi university law students union(MTULSU).
👇👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/MTULSU
Repost from MTU School of Law
Vacancy for Public Prosecutor
NOTICE
Internal Moot Court Competition Oral Arguments
Participants selected for the internal moot court competition are reminded that while your applicant and respondent memorial have been submitted, the oral argument remains.so Please prepare accordingly. Oral arguments will commence next week.
©school of Law
👇👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/MTULSU
#Exit_Exam_Result
ሀገር አቀፍ የቅድመ-ምረቃ ፕሮግራሞች የመውጫ ፈተና (Exit Exam) ውጤት ተለቋል።
https//:result.ethernet.edu.et ላይ በመግባት ExitExam የሚለውን በመምረጥና የራስዎን User Name በማስገባት ውጤትዎን መመልከት ይችላሉ።
በ2017 ዓ.ም አጋማሽ ዓመት የመውጫ ፈተና ከጥር 26-30/2017 ዓ.ም መሠጠቱ ይታወቃል።
Repost from ህግ ቀልድ እና ቁም ነገር⚖️😂
ዝክረ-ቅዳሜ....እነሆ በረከት👇👇👇
ወገኖቼ ቅዳሜያችሁ እንደት ነው ?
ይችን ነገር ስሙ! አሜሪካዊው ሰውየና ሚስቱ እሳት ለብሰው እሳት ጎርሰው ፍርድ ቤት ሄዱና ከአፍሪካ መጥቶ ከጎናቸው የሚኖር ጎረቤታቸውን ከሰሱ! በቃ ችሎት ገተሩት! ምን አገናኛቸው? በዶሮ ነው? በልጅ ነው? በሚስት ወይንስ በድንበር? በሁሉም አይደለም ! ነገሩ በጣም ወዲህ ነው። እንደውም እኛን ጭቁኖችን ሳይመለከተን አይቀርም!
ከሳሽ ባል የ65 ዓመት ሰው ሲሆን ሚስቱም እዛው ዕድሜ ክልል አካባቢ ናት። በቂ ገንዘብ ስላልቆጠቡ ጡረታቸውን አራዝመው ትንሽ ለመስራት ያሰቡ፣ ግረው ጥረው የሚያድሩ ፈረንጆች ናቸው። እድሜ ልካቸውን ሰርተው ይሄን የሚኖሩበትን ቆንጆ ቤት ገዝተዋል፤ እዳውን በሰላሳ ዓመት ገና ሰሞኑን ከፍለው መጨረሳቸው ነው። ሁለት ልጆቻቸውን እንዲሁ በስንት ዓመት ብድር አስተምረው ራሳቸውን ችለው ሄደውላቸዋል። አርባ አመት ሙሉ ረዢም ረፍት ምን እንደሆነ አያውቁም፤ ወፍ ሲንጫጫ ወጥተው ጅብ ሲንጫጫ የሚመለሱ ላብ አደር ታታሪወች። ስራ ስራ ስራ ነው! አሁን ደግሞ መጦሪያ ለማጠራቀም ይሰራሉ። በአሜሪካ የተለመደ ስለሆነ ምንም ቅር ብሏቸው አያውቁም።
እንግዲህ ከአንድ አመት በፊት አንድ ናይጀሪያዊ ሰባት ልጆቹና ሚስቱ ጋር ሆኖ ከጎናቸው ያለውን ባለመዋኛ ገንዳ ቅንጡ የተንጣለለ ቪላ ገዝቶ ገባ። መልካም ጎረቤት ናቸውና አዲስ ገቢወቹን እንኳን ደስ ያላችሁ ሊሏቸው ሲሄዱ በጨዋታ መሀል ቤቱን በካሽ ከፍለው መግዛታቸውን ሰሙ። ብዙወች ቢያደርጉትም አሜሪካ በጣም ሀብታም ካልሆኑ እንዲህ ያለው ግዢ የተለመደ አይደለም። "What do you do for a living?" ቢሉ ናይጀሪያ ውስጥ ትንሽ የመንግስት ስልጣን የነበረው ሰው መሆኑንና መንግስት ጋር ባለመስማማቱ ከነቤተሰቡ አገሩን ትቶ መምጣቱን በትካዜ ነገራቸው። አዘኑ።
እያደር ግን የዚህ ናይጀሪያዊ ቤተሰብ አኗኗር ባልና ሚስትን ለከባድ ድብርት ዳረጋቸው። በእርግጥ ምንም የደረሰባቸው ነገር የለም፣ ስርዓት ያለው ጨዋ ቤተሰብ ነው። ግ...ን መዋኘት ነው...ጥግብ እስኪሉ መተኛት ነው...ደግሰው ወዳጅ ዘመዶቻቸው ጋር ዘና ማለት ነው...ውድ መኪና ፣ ልብስ መቀያየር ነው፣ ደስታ ነው። በቃ ድፍን ቤተሰቡ እንዲች ብሎ ስራ አይሰራ አይማር... እነዛ ሚስኪን ባልና ሚስቶች ምናምን የተቀባች ዳቦና ቡናቸውን ይዘው ጧት ሱክ ሱክ እያሉ ወደስራ ሲሄዱ የአጅሬው ቤተሰብ በጧት እነደፀሐይ ወጥቶ በረንዳው ላይ ቡናና ጠረጴዛ ሙሉ ምግብ አቅርቦ ቁርስ ደግሶ ቀኑን በከባዱ ሲጀምር ያያሉ...ማታ በስራ ጨርቅ ሁነው ሲገቡ... ጎረቤት ዋይኑ ተደርድሮ ግሪል ጥብሱ እየጠረነ ሙዚቃው በስሱ ተከፍቶ ሳቁ ጨዋታው ደርቶ ያገኙታል ... ቅዳሜና እሁድማ ሰርግ ነው። ባልና ሚስት የመስኮት መጋረጃቸውን ገለጥ ያደርጉና ተቃቅፈው መጎምጀት ሆነ ስራቸው።እና መረራቸው! ከባድ የስነልቦና ጥቃትና ዋጋ ቢስነት እንዲሰማን ከመሆናችንም በላይ የስራ ሞራላችን ሙቷል ...በየቀኑ በምናየው ቅንጡ ኑሮና ያላሰለሰ ረፍት፣ ቀኑ ሁሉ እሁድ እየመሰለን ነው...በቃ እሁድ ስራ የገባን እየመሰለን ነው አሉ። ከሰኞ እስከአርባችንን እሁድ አድርገውብናል!
የአሜሪካ መንግስት ህግ ላይ ቀልድ አያውቅም፣ ነገሩን በከፍተኛ ጥሞና ሰምቶ ሲያበቃ ምናላቸው ?
አይዟችሁ ቻሉት! 😀ኤዲያ አሜሪካ ምን ህግ አለ! እና ቅዳሜ በቁርጥ ቤት በር ስታልፉ ምናምን በምታዮት ሁሉ አይዞን! ከሰኞ እስከአርባችሁን እሁድ ጋር ያምታቱባችሁ ጎረቤቶችቢኖሩ ....
በቃ አይዞን! ይሄም ያልፋል!! ብቻ ቅዳሜ ትደገም😁
ሸጋ ቅዳሜ ይሁንላችሁ🌹🥂🍺🧋
©አሌክስ አብርሃም
ቻናሉን ይቀላቀሉ👇👇👇👇👇👇👇👇👇👇
https://t.me/hig_keld_ena_kumneger
Repost from Mizan Tepi University Students Union Channel
+1
ከሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲ እንዲሁም ከሌሎች ዩኒቨርሲቲዎች የ2017 ዓ.ም አጋማሽ የመውጫ ፈተና በሚዛን-ቴፒ ዩኒቨርሲቲ ለመፈተን የተመዘገባችሁ ተማሪዎች በሙሉ:
ፈተናዉ የሚሰጥበት ቦታ በሚከተለው ዝርዝር ተመልክቷል። በመሆኑም ማንኛውም ተፈታኝ የሚፈተነው የትምህርት መስክ በሁለቱ ግቢዎች የተደለደለ መሆኑን አውቆ አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት እንዲያደርግ ዩኒቨርስቲው ያሳስባል
Repost from Mizan Tepi University Students Union Channel
Law Exit Exam Tir 28 Afternoon.xls2.04 KB
Hello everybody, please be familiar with this updated final exam schedule.☝️☝️☝️☝️
Hello everybody, please be familiar with this updated final exam schedule.
2017 E.c Second semister Final Exam Schedule. (1).pdf5.19 KB
Repost from Law students Union ️️️
Detail information and instruction
Repost from Law students Union ️️️
2nd National Essay Writing Competition
Theme: "Assessing the Impact of Technological Advancement on Legal Education in Ethiopia"
🏆 Awards:
🥇1st Place: 15,000 ETB
🥈2nd Place: 12,000 ETB
🥉3rd Place: 10,000 ETB
(All winners will receive a summer internship opportunity.)
Important Dates:
Essay Call Released: Jan 24, 2025
Submission Deadline: March 5, 2025
Winners Announced: March 30, 2025
Webinar on Selected Essays: April 15, 2025
Eligibility:
Open to all undergraduate Ethiopian students in social science disciplines enrolled in accredited institutions.
Submit to:
📧 elsa2025essay@gmail.com
CC: hablkindu27@gmail.com
Organized by: Ethiopian Law Schools Association (ELSA)
#Essay
#2ndNationalEssayCompetition
@lawstudentsunion
@lawstudentsunion
@lawstudentsunion
متاح الآن! بحث تيليغرام 2025 — أهم رؤى العام 
