ch
Feedback
Development Bank of Ethiopia (DBE)

Development Bank of Ethiopia (DBE)

前往频道在 Telegram

The development bank of Ethiopia (DBE) is one of the financial institutions engaged in providing short, medium and long term development credits.

显示更多

📈 Telegram 频道 Development Bank of Ethiopia (DBE) 的分析概览

频道 Development Bank of Ethiopia (DBE) (@dbe1900) 阿姆哈拉语 语言赛道中的 是活跃参与者。目前社区聚集了 23 257 名订阅者,在 经济与金融 类别中位列第 5 422,并在 埃塞俄比亚 地区排名第 1 432

📊 受众指标与增长动态

невідомо 创建以来,项目保持高速增长,吸引了 23 257 名订阅者。

根据 10 六月, 2026 的最新数据,频道保持稳定运转。过去 30 天订阅人数变化为 -316,过去 24 小时变化为 -2,整体触达仍然可观。

  • 认证状态: 未认证
  • 互动率 (ER): 平均受众互动率为 13.90%。内容发布后 24 小时内通常能获得 7.61% 的反应,占订阅者总量。
  • 帖子覆盖: 每篇帖子平均可获得 3 232 次浏览,首日通常累积 1 771 次浏览。
  • 互动与反馈: 受众积极参与,单帖平均反应数为 4

📝 描述与内容策略

作者将该频道定位为表达主观观点的平台:
The development bank of Ethiopia (DBE) is one of the financial institutions engaged in providing short, medium and long term development credits.

凭借高频更新(最新数据采集于 11 六月, 2026),频道始终保持新鲜度与高覆盖。分析显示受众积极互动,使其成为 经济与金融 类别中的关键影响点。

23 257
订阅者
-224 小时
-377
-31630
帖子存档
Development Bank of Ethiopia Exchange rate, Applicable Wednesday, Jun 10, 2026 የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የሚሰጣቸውን እለታዊ የውጭ ምንዛሪ አገልግሎት ለማ
Development Bank of Ethiopia Exchange rate, Applicable Wednesday, Jun 10, 2026 የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የሚሰጣቸውን እለታዊ የውጭ ምንዛሪ አገልግሎት ለማግኘት ካዛንችስ ጆሴፍ ብሮዝ ቲቶ መንገድ በሚገኘው የዋና መስሪያ ቤት ኮርፖሬት ቅርንጫፍ ጎራ ይበሉ፡፡ ለተጨማሪ መረጃ፡- ዘወትር በስራ ሰዓት በስልክ ቁጥር 0115546495 በመደወል ማግኘት ይችላሉ፡፡ ከባንካችን የሚለቀቁ ማናቸውንም መረጃዎች ለማግኘት የማህበራዊ ትስስር ገጾቻችንን እንድትከታተሉ እንጋብዛለን:: ዌብሳይት፡- www.dbe.com.et ፌስቡክ፡- https://web.facebook.com/dbethiopia የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የልማት አጋርዎ! #exchangerate #DBE #Ethiopia

Development Bank of Ethiopia Exchange rate, Applicable Tuesday, Jun 09, 2026 የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የሚሰጣቸውን እለታዊ የውጭ ምንዛሪ አገልግሎት ለማግኘ
Development Bank of Ethiopia Exchange rate, Applicable Tuesday, Jun 09, 2026 የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የሚሰጣቸውን እለታዊ የውጭ ምንዛሪ አገልግሎት ለማግኘት ካዛንችስ ጆሴፍ ብሮዝ ቲቶ መንገድ በሚገኘው የዋና መስሪያ ቤት ኮርፖሬት ቅርንጫፍ ጎራ ይበሉ፡፡ ለተጨማሪ መረጃ፡- ዘወትር በስራ ሰዓት በስልክ ቁጥር 0115546495 በመደወል ማግኘት ይችላሉ፡፡ ከባንካችን የሚለቀቁ ማናቸውንም መረጃዎች ለማግኘት የማህበራዊ ትስስር ገጾቻችንን እንድትከታተሉ እንጋብዛለን:: ዌብሳይት፡- www.dbe.com.et ፌስቡክ፡- https://web.facebook.com/dbethiopia የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የልማት አጋርዎ! #exchangerate #DBE #Ethiopia

Development Bank of Ethiopia Exchange rate, Applicable Monday, Jun 08, 2026 የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የሚሰጣቸውን እለታዊ የውጭ ምንዛሪ አገልግሎት ለማግኘት
Development Bank of Ethiopia Exchange rate, Applicable Monday, Jun 08, 2026 የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የሚሰጣቸውን እለታዊ የውጭ ምንዛሪ አገልግሎት ለማግኘት ካዛንችስ ጆሴፍ ብሮዝ ቲቶ መንገድ በሚገኘው የዋና መስሪያ ቤት ኮርፖሬት ቅርንጫፍ ጎራ ይበሉ፡፡ ለተጨማሪ መረጃ፡- ዘወትር በስራ ሰዓት በስልክ ቁጥር 0115546495 በመደወል ማግኘት ይችላሉ፡፡ ከባንካችን የሚለቀቁ ማናቸውንም መረጃዎች ለማግኘት የማህበራዊ ትስስር ገጾቻችንን እንድትከታተሉ እንጋብዛለን:: ዌብሳይት፡- www.dbe.com.et ፌስቡክ፡- https://web.facebook.com/dbethiopia የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የልማት አጋርዎ! #exchangerate #DBE #Ethiopia

መልካም የሥራ ሳምንት! የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የልማት አጋርዎ! የኢትዮጵያ ልማት ባንክትክክለኛ የማሕበራዊ ትስስር ገጾች ዌብሳይት፡- www.dbe.com.et ፌስቡክ፡- https://web.facebo
መልካም የሥራ ሳምንት! የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የልማት አጋርዎ! የኢትዮጵያ ልማት ባንክትክክለኛ የማሕበራዊ ትስስር ገጾች ዌብሳይት፡- www.dbe.com.et ፌስቡክ፡- https://web.facebook.com/dbethiopia ለተጨማሪ መረጃ፡- በስልክ ቁጥር 0115546495 በመደወል ማግኘት ይችላሉ፡፡

Development Bank of Ethiopia Exchange rate, Applicable Friday, Jun 05, 2026 የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የሚሰጣቸውን እለታዊ የውጭ ምንዛሪ አገልግሎት ለማግኘት
Development Bank of Ethiopia Exchange rate, Applicable Friday, Jun 05, 2026 የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የሚሰጣቸውን እለታዊ የውጭ ምንዛሪ አገልግሎት ለማግኘት ካዛንችስ ጆሴፍ ብሮዝ ቲቶ መንገድ በሚገኘው የዋና መስሪያ ቤት ኮርፖሬት ቅርንጫፍ ጎራ ይበሉ፡፡ ለተጨማሪ መረጃ፡- ዘወትር በስራ ሰዓት በስልክ ቁጥር 0115546495 በመደወል ማግኘት ይችላሉ፡፡ ከባንካችን የሚለቀቁ ማናቸውንም መረጃዎች ለማግኘት የማህበራዊ ትስስር ገጾቻችንን እንድትከታተሉ እንጋብዛለን:: ዌብሳይት፡- www.dbe.com.et ፌስቡክ፡- https://web.facebook.com/dbethiopia የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የልማት አጋርዎ! #exchangerate #DBE #Ethiopia

ከአካፋ ግፊት... ወደ ማሽን ሽክርክሪት! የሱፊ መኖ ማቀነባበሪያ እና የልማት ባንክ ስኬታማ ትስስር ……… ስኬት ዝም ብሎ አይመጣም፤ ከጠንካራ ውጣ ውረድ፣ ካልተበገረ ጽናት እና ትክክለኛ የልማት አጋርን ከማግኘት እንጂ። ዛሬ በ“ከስኬት በስተጀርባ” ዝግጅታችን፣ በሶማሌ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት በጂግጂጋ ከተማ የሚገኘውን የሱፊ የእንስሳት መኖ ማቀነባበሪያን የስኬት አሻራ ለመቃኘት ወደ ስፍራው አቅንተናል። ይህ ድርጅት ዛሬ ላይ በክልሉ በግንባር ቀደምትነት ከሚጠቀሱ የሊዝ ፋይናንሲንግ የውጤት ማሳያዎች አንዱ ለመሆን በቅቷል። ከአስር ዓመታት በፊት በጂግጂጋ ከተማ በአነስተኛ ካፒታል ስራውን ሲጀመር፣ የነበረው እውነታ አድካሚና ፈታኝ ነበር። ምንም ዓይነት ዘመናዊ ማሽነሪ ባልነበረበት በዚያ ወቅት፣ የእንስሳት መኖው የሚዘጋጀው በእጅና በአካፋ መሬት ላይ እየተቀላቀለ ነበር። ይህም ምርቱ ውስን፣ ጥራቱም ደረጃውን ያልጠበቀ እንዲሆን አድርጎት ቆይቷል። ነገር ግን የድርጅቱ ባለቤት አቶ አብድልሃሰን ሱፊ፣ በትጋትና በትዕግስት ያንን የፈተና ጊዜ ተሻገሩት። “መጀመሪያ ስንጀምር ሁሉንም በእጅ ነበር የምንሰራው፤ አሁን ግን ከኢትዮጵያ ልማት ባንክ በሊዝ ፋይናንሲንግ ያገኘነው ዘመናዊ ማሽን ምርታችንን በእጅጉ አሳድጎታል” — አቶ አብድልሃሰን ሱፊ የሱፊ መኖ ማቀነባበሪያን ታሪክ ለየት የሚያደርገው፣ የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ደንበኛን ፍለጋ ወደ ስራ ቦታው ድረስ መጓዙ ነው። የባንኩ ባለሙያዎች በትንሽ አቅም እና በትልቅ ተስፋ በእጅ እየተሰራ የነበረውን ፕሮጀክት በመጎብኘት፣ በሊዝ ፋይናንሲንግ አማካኝነት ዘመናዊ ማሽን ማግኘት እንደሚችሉ የምስራች አበሰሩ። ይህ አጋጣሚ የድርጅቱን ጉዞ ሙሉ በሙሉ ቀየረው። አስፈላጊው ቅድመ-ሁኔታ ተሟልቶ ማሽኑ ስራ በመጀመሩ፣ ዛሬ ፋብሪካው በቀን እስከ 5 ሺህ ኩንታል የእንስሳት መኖ የማምረት ግዙፍ አቅም ላይ ደርሷል። “ልማት ባንክ ብርሃን አሳይቶናል፤ ዓይናችንን ከፍቶልናል” የሚሉት አቶ አብድልሃሰን፣ አሁን ላይ ከክልላቸው አልፈው ወደ ተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች የመስፋፋት ሰፊ ራዕይ ሰንቀዋል። የሱፊ መኖ ማቀነባበሪያ ስኬት በካፒታል ዕድገት ብቻ የተወሰነ አይደለም፤ የህብረተሰቡ የደረት ጋሻ መሆንም ጭምር እንጂ። ፋብሪካው በተለይ በአርብቶ አደሩ አካባቢ ያለውን ማህበራዊ ኃላፊነት በተግባር እየተወጣ ይገኛል፦ • ለወጣቶች ተስፋ፦ ከ50 በላይ ለሆኑ የአካባቢው ወጣቶች ቋሚ የሥራ ዕድል ፈጥሯል። • ከአርብቶ አደሩ ጎን መቆም፦ አቅም ለሌላቸው አርብቶ አደሮች መኖ በነፃ ያቀርባል፤ ለአርብቶ አደር ማህበራት ደግሞ መኖውን በብድር በማቅረብ ራሳቸውን እንዲችሉ እገዛ ያደርጋል። • የህዝብ አለኝታነት፦ በበዓላት ወቅት የዋጋ ቅናሽ በማድረግ የህብረተሰቡን የኑሮ ጫና ያቃልላል። የሱፊ የእንስሳት መኖ ማቀነባበሪያ ታሪክ፣ ትክክለኛ ራዕይና የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ድጋፍ ሲገናኙ ምን ዓይነት ተአምር መፍጠር እንደሚቻል ማረጋገጫ ነው። አቶ አብድልሃሰን ለኢትዮጵያ ልማት ባንክ ያላቸውን ልባዊ ምስጋና እያቀረቡ፣ መልዕክታቸውን ለክልሉ ወጣቶች በሚከተለው ጥሪ ደምድመዋል፦ “በክልላችን ብዙ ያልተነኩ የሥራ ዕድሎች አሉ። የሚወዱትን ዘርፍ መርጠው ልማት ባንኩን ቢያማክሩ፣ እንደ እኛ ተጠቃሚና የነገው ባለታሪክ መሆን ይችላሉ።”

Development Bank of Ethiopia Exchange rate, Applicable Thursday, Jun 04, 2026 የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የሚሰጣቸውን እለታዊ የውጭ ምንዛሪ አገልግሎት ለማግ
Development Bank of Ethiopia Exchange rate, Applicable Thursday, Jun 04, 2026 የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የሚሰጣቸውን እለታዊ የውጭ ምንዛሪ አገልግሎት ለማግኘት ካዛንችስ ጆሴፍ ብሮዝ ቲቶ መንገድ በሚገኘው የዋና መስሪያ ቤት ኮርፖሬት ቅርንጫፍ ጎራ ይበሉ፡፡ ለተጨማሪ መረጃ፡- ዘወትር በስራ ሰዓት በስልክ ቁጥር 0115546495 በመደወል ማግኘት ይችላሉ፡፡ ከባንካችን የሚለቀቁ ማናቸውንም መረጃዎች ለማግኘት የማህበራዊ ትስስር ገጾቻችንን እንድትከታተሉ እንጋብዛለን:: ዌብሳይት፡- www.dbe.com.et ፌስቡክ፡- https://web.facebook.com/dbethiopia የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የልማት አጋርዎ! #exchangerate #DBE #Ethiopia

BID ANNOUNCEMENT The Development Bank of Ethiopia intends to sell the following properties acquired from a defaulter, pursuan
BID ANNOUNCEMENT The Development Bank of Ethiopia intends to sell the following properties acquired from a defaulter, pursuant to the powers vested in the Bank by Proclamation Nos. 97/98, 216/2000, and 1147/2019. For further information, please review the table below

የልዩ ድርድር ጨረታ ማስታወቂያ ........... የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ለብድር ገንዘብ ማካካሻነት በአዋጅ ቁጥር 97/90፤216/91 እና 1147/2011 መሰረት በብድር ዕዳ ምክንያት የተረከበውን
+1
የልዩ ድርድር ጨረታ ማስታወቂያ ........... የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ለብድር ገንዘብ ማካካሻነት በአዋጅ ቁጥር 97/90፤216/91 እና 1147/2011 መሰረት በብድር ዕዳ ምክንያት የተረከበውን ከዚህ በታች በሰንጠረዡ የተዘረዘሩትን የመያዣ ንብረቶች በልዩ ድርድር ጨረታ አወዳድሮ ለመሸጥ ያፈልጋል፡፡ ዝርዝር መረጃውን ማክሰኞ ግንቦት 25 ቀን 2018 ዓ/ም የወጣውን አዲስ ዘመን ጋዜጣ ላይ ያገኙታል፡፡

Development Bank of Ethiopia Exchange rate, Applicable Wednesday, Jun 03, 2026 የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የሚሰጣቸውን እለታዊ የውጭ ምንዛሪ አገልግሎት ለማ
Development Bank of Ethiopia Exchange rate, Applicable Wednesday, Jun 03, 2026 የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የሚሰጣቸውን እለታዊ የውጭ ምንዛሪ አገልግሎት ለማግኘት ካዛንችስ ጆሴፍ ብሮዝ ቲቶ መንገድ በሚገኘው የዋና መስሪያ ቤት ኮርፖሬት ቅርንጫፍ ጎራ ይበሉ፡፡ ለተጨማሪ መረጃ፡- ዘወትር በስራ ሰዓት በስልክ ቁጥር 0115546495 በመደወል ማግኘት ይችላሉ፡፡ ከባንካችን የሚለቀቁ ማናቸውንም መረጃዎች ለማግኘት የማህበራዊ ትስስር ገጾቻችንን እንድትከታተሉ እንጋብዛለን:: ዌብሳይት፡- www.dbe.com.et ፌስቡክ፡- https://web.facebook.com/dbethiopia የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የልማት አጋርዎ! #exchangerate #DBE #Ethiopia

ኢትዮጵያ ልማት ባንክ እና የስራና ክህሎት ሚኒስቴር የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረሙ ........... የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ፕሬዝደንት ዶ/ር ኢሳያስ ካሳ እና የስራና ክህሎት ሚኒስቴር ወ/ሮ ሙፈሪያት
+4
ኢትዮጵያ ልማት ባንክ እና የስራና ክህሎት ሚኒስቴር የመግባቢያ ሰነድ ተፈራረሙ ........... የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ፕሬዝደንት ዶ/ር ኢሳያስ ካሳ እና የስራና ክህሎት ሚኒስቴር ወ/ሮ ሙፈሪያት ካሚል በግጭት እና በተፈጥሮ አደጋ ለተጎዱ አካባቢዎች በዝቅተኛ ወለድ በባንኮችና በማይክሮ ፋይናንሶች አማካኝነት ብደር ለማቅረብ የሚያስችል ስምምነት ዛሬ ግንቦት 25 ቀን 2026 ዓም በባንኩ ዋና መስሪያ ቤት ተፈራርመዋል። የፋይናንስ ድጋፉ በግጭትና በተፈጥሮ አደጋ ለተጎዱ የሀገሪቱ አካባቢዎች የሚውል መሆኑን የተገለፀ ሲሆን የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ከዚህ ቀደም ሲያቀርብ ከነበረበት የወለድ ምጣኔ ዝቅ አድርጎ ለማበደር መወሰኑ የሚደነቅ መሆኑንም ሚኒስትሯ የገለፁ ሲሆን ፕሮጀክቱ ውጤታማ እንዲሆን ሁሉም ባለድርሻ አካላት ጥረት ማድረግ እንደሚገባው አጽንዖት ሰጥተዋል። ዶ/ር ኢሳያስ በበኩላቸው ማህበረሰቡን ተጠቃሚ ለማድረግ በማሰብ የብድር አቅርቦቱን በባንኩ ቦርድ እና ማኔጅመንት ውሳኔ ዝቅተኛ በማድረግ የብድር አቅርቦቱን ማመቻቸቱን ገልፀው ባንኮችና ማይክሮ ፋይናንሶችም ይህን ከግምት በማስገባት በተመጣጣኝ ወለድ እንዲያስተላለፉ አሳስበዋል። በተያያዘ ዜና የኢትዮጵያ ልማት ባንክ በሴቶችና ወጣቶች ብቻ ለተቋቋሙ የአነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች ድጋፍ የሚውል ብድር በባንኮችና ማይክሮ ፋይናንስ ተቋማት አማካኝነት ለማቅረብ የሚያስችል ስምምነት ተፈራርሟል። በመላ ሀገሪቱ የሚገኙ የአነስተኛና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞችን ለመደገፍ ባንኩ በግብርናው ዘርፍ ትኩረት አድርገው ለሚሰሩ ስራ ፈጣሪ ሴቶችና ወጣቶች በአነስተኛ ወለድ በባንኮችና በማይክሮ ፋይናንስ ተቋማት በኩል ተደራሽ ለማድረግ የመግባቢያ ፊርማም ተፈራርመዋል።

Development Bank of Ethiopia Exchange rate, Applicable Tuesday, Jun 02, 2026 የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የሚሰጣቸውን እለታዊ የውጭ ምንዛሪ አገልግሎት ለማግኘ
Development Bank of Ethiopia Exchange rate, Applicable Tuesday, Jun 02, 2026 የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የሚሰጣቸውን እለታዊ የውጭ ምንዛሪ አገልግሎት ለማግኘት ካዛንችስ ጆሴፍ ብሮዝ ቲቶ መንገድ በሚገኘው የዋና መስሪያ ቤት ኮርፖሬት ቅርንጫፍ ጎራ ይበሉ፡፡ ለተጨማሪ መረጃ፡- ዘወትር በስራ ሰዓት በስልክ ቁጥር 0115546495 በመደወል ማግኘት ይችላሉ፡፡ ከባንካችን የሚለቀቁ ማናቸውንም መረጃዎች ለማግኘት የማህበራዊ ትስስር ገጾቻችንን እንድትከታተሉ እንጋብዛለን:: ዌብሳይት፡- www.dbe.com.et ፌስቡክ፡- https://web.facebook.com/dbethiopia የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የልማት አጋርዎ! #exchangerate #DBE #Ethiopia

ባንኩ ፋይናንስ የሚያደርጋቸው ፕሮጀክቶች የሚስገኙት አገራዊ ጥቅሞች፡- ከባንካችን የሚለቀቁ ማናቸውንም መረጃዎች ለማግኘት የማህበራዊ ትስስር ገጾቻችንን እንድትከታተሉ እንጋብዛለን:: ዌብሳይት፡- ww
ባንኩ ፋይናንስ የሚያደርጋቸው ፕሮጀክቶች የሚስገኙት አገራዊ ጥቅሞች፡- ከባንካችን የሚለቀቁ ማናቸውንም መረጃዎች ለማግኘት የማህበራዊ ትስስር ገጾቻችንን እንድትከታተሉ እንጋብዛለን:: ዌብሳይት፡- www.dbe.com.et ፌስቡክ፡- https://web.facebook.com/dbethiopia ቴሌግራም፦ https://t.me/DBE1900 ትዊተር፡- https://x.com/dbeethiopia ሊንክድኢን፡- https://www.linkedin.com/com.../development-bank-of-ethiopia ዩቱብ:- https://www.youtube.com/@developmentbankofethiopia የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የልማት አጋርዎ!

የጾታ እኩልነትና ማካተት፣ ለዘላቂ የፋይናንስ ዕድገት በአንድ ሀገር የኢኮኖሚ ዕድገት ውስጥ የፋይናንስ ተቋማት፣ በተለይም እንደ ኢትዮጵያ ልማት ባንክ (DBE) ያሉ የልማት አጋሮች ሚና በቀላሉ የሚገመት አይደለም። ይሁን እንጂ የፋይናንስ ሥርዓቱ ሙሉ በሙሉ ስኬታማና ዘላቂ መሆን የሚችለው የኅብረተሰቡን ግማሽ አካል የሆኑትን ሴቶችን እና በልዩ ልዩ ምክንያቶች ወደኋላ የቀሩ ማኅበረሰቦችን እኩል ተጠቃሚና ተሳታፊ ማድረግ ሲችል ብቻ ነው። ይህ የዘመናዊና ዓለም አቀፍ ደረጃቸውን የጠበቁ ባንኮች መለያ እየሆነም ነው፡፡ በቅርቡ በኢትዮጵያ ልማት ባንክ አዲሱ አመራር በቀጣይ ለሚያደርጋቸው ሰፊ የማሻሻያ (Reform) መደላድሎች አንዱ የጾታ እና አካትቶ (Gender and Inclusion) የሥራ ክፍል ለማቋቋም የተጀመረው ተነሳሽነት ነው፡፡ ይህም ትልቅ ተስፋ የሚሰጥና በባንኩ ውስጥ ሊኖር የሚገባውን መዋቅራዊ ለውጥ የሚያሳይ ነው። በፋይናንስ ዘርፍ ውስጥ የጾታ እኩልነትና አካታችነት አስፈላጊ የሚሆኑባቸው ወሳኝ ምክንያቶች አሉ፡፡ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ባንክ በቅርቡ ይፋ ባደረገው የሴቶች የፋይናንስ አካታችነት መመዘኛ (Gender Scorecard) መሠረት፣ በሀገሪቱ ባንኮች ውስጥ ቢያንስ 25% (አንድ አራተኛ) የከፍተኛ አመራር (ምክትል ፕሬዝዳንቶች እና ዳይሬክተሮች) ቦታዎች በሴቶች መያዝ አለባቸው። በተጨማሪም በቦርድ አባላት ውስጥ ቢያንስ ሁለት ሴቶች መኖር እንዳለባቸው ተቀምጧል። በልማት ባንክ የሚቋቋመው የጾታ እና አካትቶ ሥራ ክፍል ይህንን ብሔራዊ ግብ ለማሳካት በባንኩ ውስጥ ያሉ የሴት ሠራተኞችን የአመራር ብቃት ማሳደጊያ (Mentorship) እና የሙያ ዕድገት ሥርዓቶችን ለመቅረጽ ቁልፍ መሣሪያ ይሆናል። የሴቶችን የፋይናንስ ተጠቃሚነትን ማረጋገጥም ሌላው ወሳኝ ምክንያት ነው፡፡ ይህም የሰብዓዊ መብት ጉዳይ ብቻ ሳይሆን ትርጉም ያለው የኢኮኖሚ ስሌትም ነው። ጥናቶች እንደሚያሳዩት ሴቶች የሚመሯቸው አነስተኛ እና መካከለኛ ኢንተርፕራይዞች (SMEs) ለሀገር ዕድገት ከፍተኛ አስተዋጽኦ አላቸው። ይሁን እንጂ በዋስትና (Collateral) እጥረት እና በባንኮች ዘንድ ባሉ የተለመዱ አመለካከቶች ምክንያት የብድር አቅርቦት የማግኘት ዕድላቸው አነስተኛ ነው። ልማት ባንክ ይህንን መዋቅራዊ ችግር ለመፍታት ራሱን የቻለ ክፍል ማደራጀቱ የሴት ሥራ ፈጣሪዎችን አቅም በመደገፍ የሀገሪቱን የነፍስ ወከፍ ገቢ ለማሳደግ ትልቅ በር ይከፍታል። በዚህ ረገድ የተሠሩ ሥራዎችን ለመገምገምም አነቃቂ ክፍል ሆኖ ያገለግላል፡፡ ከዚህ ባሻገር ይህ የለውጥ እርምጃ ሴቶችን ያማከሉ የፋይናንስ አገልግሎቶችን በባንኩ ውስጥ ለማበልጸግ በር ይከፍታል፡፡ ባንኮች በተለምዶ የሚያዘጋጇቸው የብድርና የቁጠባ አገልግሎቶች "ለሁሉም በእኩል" በሚል እሳቤ (Generic) የተዘጋጁ ናቸው። ነገር ግን ሴቶች ያላቸው የሀብት ባለቤትነት (ለምሳሌ የይዞታ ማረጋገጫ ካርታ) ካላቸው ማህበራዊ ጫና አንጻር የተለየ በመሆኑ፣ ለእነሱ የሚስማማ አማራጭ የብድር ዋስትና ሥርዓት (Alternative Collateral) እና ዲጂታል የፋይናንስ አገልግሎቶችን ማዘጋጀት ያስፈልጋል። አዲሱ የጾታና ማካተት የሥራ ክፍል የበለጠ ሲጠናከር በባንኩ ውስጥ የጾታ ጉዳይን ያማከሉ የብድር አገልግሎቶች (Gender-Intelligent Financial Products) እንዲቀረጹ ግፊት ሊያደርግ ይችላል፡፡ ከምንም በላይ በግድየለሽነት ወይም በኋላ ቀር አሠራር ምክንያት ውስንነት ያለበትን  በመረጃ ላይ የተመሠረተ ውሳኔ የመስጠት (Sex-Disaggregated Data) ሥርዓት ላይ አዎንታዊ ሚና ይጫወታል፡፡ አንድ ተቋም ምን ያህል አካታች እንደሆነ ለማወቅ በጾታ የተለየ መረጃ (Data) መሰብሰብና መተንተን አለበት። ባንኩ ምን ያህል ብድር ለሴቶች ሰጠ? ስንት የሥራ ዕድል ተፈጠረ? በውስጥ ሠራተኞች ክፍያና ጥቅማጥቅም ላይ እኩልነት አለ? የሚሉትን ጥያቄዎች ለመመለስ ይህ የሚቋቋመው ቢሮ ትልቅ ሚና ይጫወታል። ይህ አሠራር ባንኩ ዓለም አቀፍ የዕድገት አጋሮች (እንደ ዓለም ባንክ እና አፍሪካ ልማት ባንክ ያሉ) የሚጠይቁትን የESG (የአካባቢ፣ ማህበራዊ እና አስተዳደራዊ) መመዘኛዎችን እንዲያሟላ ይረዳዋል። በአጠቃላይ ሲታይ የአመራሩ ቁርጠኝነት ማሳያ አዲሱ የልማት ባንክ አመራር የሪፎርሙ አካል አድርጎ ይህንን ስራ ክፍል  ማቋቋሙ፣ ባንኩን ከተለመደው የብድር አሰጣጥ ሥርዓት አውጥቶ ወደ ዘመናዊ፣ ፍትሐዊ እና ዓለም አቀፍ ደረጃውን የጠበቀ ተቋም ለማሸጋገር ያለውን ጽኑ ፍላጎት ያሳያል።

በድጋሜ የወጣ ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ መለያ ቁጥር DBE/NCB/CGPSD/02/2026 ........ የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የጋርመንት ማሽኖችን ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል
በድጋሜ የወጣ ግልፅ የጨረታ ማስታወቂያ መለያ ቁጥር DBE/NCB/CGPSD/02/2026 ........ የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የጋርመንት ማሽኖችን ባሉበት ሁኔታ በግልጽ ጨረታ አወዳድሮ መሸጥ ይፈልጋል፡፡ ለተጨማሪ መረጃ ማክሰኞ ግንቦት 18 ቀን 2018 ዓ/ም የወጣውን አዲስ ዘመን ጋዜጣ መመልከት ይችላሉ ወይም ደግሞ በባንኩ ዌብሳይት https://lnkd.in/dpQAiBuT ማግኘት ይችላሉ፡፡ የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የልማት አጋርዎ

Development Bank of Ethiopia Exchange rate, Applicable Friday, May 29, 2026 የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የሚሰጣቸውን እለታዊ የውጭ ምንዛሪ አገልግሎት ለማግኘት
Development Bank of Ethiopia Exchange rate, Applicable Friday, May 29, 2026 የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የሚሰጣቸውን እለታዊ የውጭ ምንዛሪ አገልግሎት ለማግኘት ካዛንችስ ጆሴፍ ብሮዝ ቲቶ መንገድ በሚገኘው የዋና መስሪያ ቤት ኮርፖሬት ቅርንጫፍ ጎራ ይበሉ፡፡ ለተጨማሪ መረጃ፡- ዘወትር በስራ ሰዓት በስልክ ቁጥር 0115546495 በመደወል ማግኘት ይችላሉ፡፡ ከባንካችን የሚለቀቁ ማናቸውንም መረጃዎች ለማግኘት የማህበራዊ ትስስር ገጾቻችንን እንድትከታተሉ እንጋብዛለን:: ዌብሳይት፡- www.dbe.com.et ፌስቡክ፡- https://web.facebook.com/dbethiopia የኢትዮጵያ ልማት ባንክ የልማት አጋርዎ! #exchangerate #DBE #Ethiopia

“በልማት ባንክ እቅፍ... የጓሮ ህልም ሲገዝፍ!” …… በ2012 ዓ.ም. የሐረር ከተማን የፀሐይ መውጫ ተከትሎ፣ በአንድ ጠባብ የመኖሪያ ግቢ ውስጥ ከጓሮው የብረት መጋዝ ድምፅ ይሰማ ነበር። ያ፣ ድምፅ ዛሬ በሐረርና በአካባቢው በብረታ ብረት ማምረቻ ዘርፍ ስሙ በበግንባር ቀደምትነት ለሚነሳው የዑመር ኢብራሂም ማስ ኢንጂነሪንግ ኢንተርፕራይዝ (Mass Engineering Enterprise) መወለጃ ነበር። ስራ አስኪያጁ አቶ ዑመር ኢብራሂም በወቅቱ የነበራቸው ይዞታ አነስተኛ፣ ምኞታቸው ግን ሰፊ ነበር። ማንኛውም ህልም ደግሞ ክንፍ ያስፈልገዋል። ለአቶ ዑመር ህልም ክንፍ የሆነው ደግሞ የኢትዮጵያ ልማት ባንክ (DBE) ነበር። ብዙ ባንኮች ደንበኛን የሚያዩት በቁጥርና በዋስትና ሚዛን ላይ አስቀምጠው ነው። የኢትዮጵያ ልማት ባንክ ግን አቶ ዑመርን ሲቀበል ያየው የወደፊት የኢንዱስትሪ መሪነታቸውን ነበር። “ከኢትዮጵያ ልማት ባንክ ጋር ባለን ግንኙነት ደንበኛ ሳይሆን ቤተሰብ እንደሆንን ነው የሚሰማን” ይላሉ አቶ ዑመር ያንን የጅማሮ ጊዜ ሲያስታውሱ። የባንኩ ባለሙያዎች ከመጀመሪያው ቀን ጀምሮ የሙያ ምክራቸውንና ድጋፋቸውን ሳይነፍጉ፣ የሊዝ ፋይናንሲንግ አገልግሎትን መንገድ መርተዋቸዋል። እርግጥ ነው፣ መንገዱ ቀላል አልነበረም። ሂደቱ በርካታ መስፈርቶችን የሚጠይቅና ረዘም ያለ ጊዜ የሚወስድ ቢሆንም፣ ባንኩና ኢንተርፕራይዙ እንደ አንድ ቤተሰብ በትዕግስት ተደጋግፈው የ11 ሚሊዮን ብር የመጀመሪያ ዙር የማሽን ግዢ ብድርን እውን አደረጉ። የመጀመሪያው እምነት ፍሬ አፈራ። በአጭር ጊዜ ውስጥ ድርጅቱ ባሳየው እጅግ አስደናቂና ታማኝ አፈፃፀም፣ ያ የጓሮ ጠባብ ቦታ አልበቃ አለው። ባንኩም የቤተሰብነቱን ጥምረት ይበልጥ በማጠናከር ሁለተኛውን እጁን ዘረጋ—እስከ 45 ሚሊዮን ብር የሚደርስ የማስፋፊያ ማሽን ግዢ ፈቀደ። ይህ የፋይናንስ ድጋፍ ኢንተርፕራይዙን ወደ ሙሉ ዘመናዊ ማኑፋክቸሪንግ ማዕከልነት አሻገረው። ዛሬ ድርጅቱ ላሜራ፣ ቱቦላሬ፣ አርማታ፣ ክብና አራት ማዕዘን ብረቶችን በከፍተኛ ጥራት እያመረተ የሀገር ውስጥ ገበያውን ማርካት ብቻ ሳይሆን፣ ከውጭ የሚገቡ ምርቶችን በአገር ውስጥ ምርት መተካት ችሏል። አቶ ዑመር በኩራት “ከውጭ የሚመጡ የብረት ምርቶችን በአገር ውስጥ እንዲመረቱ እያደረግን እንገኛለን” ይላሉ። ይህ ሁሉ ሲሆን ግን ስራው በጓሮ አልቀረም፤ መንግስት በሊዝ ኪራይ በሰጠው ሰፊና ዘመናዊ የስራ ቦታ ላይ ከ70 በላይ ለሚሆኑ ቋሚና ጊዜያዊ ሰራተኞች የኑሮ ዋስትና መሆን ችሏል። የዑመር ማስ ኢንጂነሪንግ ኢንተርፕራይዝ ስኬት ግንብና ማሽን ላይ ብቻ አልቆመም። ዛሬ የታሪካዊቷ የሐረር ከተማ የኮሪደር ልማት አካል ነው። በጀጎል አካባቢ ግምቱ 2 ሚሊዮን ብር የሚያወጣ የኮሪደር ልማት ሥራ በጥራት በማከናወን ለክልሉ ማዘጋጃ ቤት ያስረከበ ሲሆን፣ በአሁኑ ወቅትም ለከተማዋ የኮሪደር ፕሮጀክቶች የሚውሉ ውብ የመብራት ጌጦችና የተለያዩ ብረታ ብረቶችን እያመረተ ያቀርባል። ከዚህም በላይ ድርጅቱ የከተማዋ ማህበራዊ የልብ ትርታ ሆኗል፦ በየዓመቱ ለ100 አቅመ-ደካማ ዜጎች የጤና መድን ሽፋን ይገዛል። ከአለማያ ዩኒቨርሲቲ ጋር በመተባበር የገጠር ጤና ተቋማት በርና መስኮቶችን በነፃ ይገጥማል። ዝቅተኛ የኢኮኖሚ አቅም ያላቸው የአካባቢው ነዋሪዎች ቤት ሲያድሱ የቤት መዝጊያና መክፈቻዎችን በነፃ ያቀርባል። ለወጣት ተማሪዎች የክህሎት ማሳደጊያና የተግባር ልምድ መቅሰሚያ ማዕከል ሆኖ ያገለግላል። አቶ ዑመር ኢብራሂም አንድ አቋምና ምክር አላቸው፤ “ማንኛውም ስራ በቀላሉ አይሄድም። ፈተናዎችና ረዘም ያሉ ሂደቶች የጉዞው አካል መሆናቸውን በመረዳት በትዕግስት መስራት ያስፈልጋል” ይላሉ፡፡ የአቶ ዑመር እና የኢትዮጵያ ልማት ባንክ አጋርነት የሚያስተምረን አንድ ትልቅ እውነት አለ፦ በትንሽ ጅምር፣ በፅናት፣ በትዕግስት እና በትክክለኛ የፋይናንስ አጋር (ቤተሰብ) ከተደገፉ ትልቅ የኢንዱስትሪ ማማ ላይ መውጣት ይቻላል። አቶ ዑመር በማኑፋክቸሪንግ ዘርፍ የቢዝነስ ሀሳብ ያላቸው ወጣቶች ሁሉ በድፍረት ወደዚህ ዘርፍ እንዲገቡ ፍቅራዊ ምክራቸውን ይለግሳሉ። የኢትዮጵያ ልማት ባንክ — ሕልሞችን የሚያሳድግ፣ የኢንተርፕራይዞች እውነተኛ የቤተሰብ አጋር!