ch
Feedback
ትኩስ መረጃ

ትኩስ መረጃ

前往频道在 Telegram
2 799
订阅者
+2024 小时
+727
+18630

数据加载中...

标签云
无数据
有任何问题?请刷新页面或联系我们的客服
进出提及
---
---
---
---
---
---
吸引订阅者
八月 '26
八月 '26
+267
在0个频道中
七月 '26
+231
在0个频道中
Get PRO
六月 '26
+209
在0个频道中
Get PRO
五月 '26
+228
在1个频道中
Get PRO
四月 '26
+472
在1个频道中
Get PRO
三月 '26
+557
在0个频道中
Get PRO
二月 '26
+170
在0个频道中
Get PRO
一月 '26
+48
在0个频道中
Get PRO
十二月 '25
+3
在0个频道中
Get PRO
十一月 '25
+32
在0个频道中
Get PRO
十月 '25
+29
在1个频道中
Get PRO
九月 '25
+13
在1个频道中
Get PRO
八月 '25
+16
在0个频道中
Get PRO
七月 '25
+24
在2个频道中
Get PRO
六月 '25
+1
在0个频道中
Get PRO
五月 '25
+6
在0个频道中
Get PRO
四月 '25
+8
在0个频道中
Get PRO
三月 '25
+10
在0个频道中
Get PRO
二月 '25
+8
在1个频道中
Get PRO
一月 '25
+9
在0个频道中
Get PRO
十二月 '24
+14
在0个频道中
Get PRO
十一月 '24
+58
在0个频道中
Get PRO
十月 '24
+40
在1个频道中
Get PRO
九月 '24
+77
在1个频道中
Get PRO
八月 '24
+20
在0个频道中
Get PRO
七月 '24
+40
在4个频道中
Get PRO
六月 '24
+62
在3个频道中
Get PRO
五月 '24
+358
在2个频道中
Get PRO
四月 '24
+399
在1个频道中
Get PRO
三月 '24
+219
在1个频道中
Get PRO
二月 '24
+169
在3个频道中
Get PRO
一月 '24
+246
在3个频道中
Get PRO
十二月 '23
+82
在1个频道中
Get PRO
十一月 '23
+77
在1个频道中
Get PRO
十月 '23
+207
在0个频道中
Get PRO
九月 '23
+126
在0个频道中
Get PRO
八月 '23
+97
在0个频道中
Get PRO
七月 '23
+141
在0个频道中
Get PRO
六月 '23
+59
在0个频道中
Get PRO
五月 '23
+86
在0个频道中
Get PRO
四月 '23
+113
在0个频道中
Get PRO
三月 '23
+148
在0个频道中
Get PRO
二月 '23
+129
在0个频道中
Get PRO
一月 '23
+358
在0个频道中
Get PRO
十二月 '22
+311
在0个频道中
Get PRO
十一月 '22
+421
在0个频道中
Get PRO
十月 '22
+800
在0个频道中
日期
订阅者增长
提及
频道
27 八月0
26 八月+24
25 八月+13
24 八月+19
23 八月+12
22 八月+27
21 八月+6
20 八月+6
19 八月+4
18 八月+4
17 八月+8
16 八月+7
15 八月+7
14 八月+6
13 八月+9
12 八月+4
11 八月+14
10 八月+2
09 八月+8
08 八月+6
07 八月+11
06 八月+1
05 八月+3
04 八月+12
03 八月+12
02 八月+25
01 八月+17
频道帖子
2
没有文字...
73
3
+2
没有文字...
87
4
没有文字...
74
5
没有文字...
98
6
没有文字...
105
7
የትዳር ጥያቄዬን  አልተቀበለችኝም  በማለት ፍቅረኛውን  የገደለው ግለሰብ በእስራት ተቀጣ፡፡ በአርሲ ዞን ዴራ ወረዳ የተወለደው  ናፍቆት ሙሉጌታ የ29 ዓመት ሲሆን ቤተልሄም ሃይሉ ከተባለች የ23 ዓመት  ወጣት ጋር  አብሮ አደግና የፍቅር ግንኙነት እንደነበረው የአዳማ ከተማ ፖሊስ ዋና መምሪያ የኮሙኑኬሽን ፅ/ቤት ሃላፊ ምክትል ኮማንደር ታምራት ጌታሁን ለብስራት ሬዲዮ ተናግረዋል። ይሁን እና የነበራቸው ግንኙነት  በስራ ምክንያት እሩቅ እንደነበረ ተጠቁሟል ። ቤተልሄም የሁለተኛ ደረጃ ትምህርቷን እንዳጠናቀቀች በቴክኒክ እና ሞያ የሴቶች የውበት ስልጠና  ዘርፍ  ሰልጥና በአዳማ ከተማ የሴቶች የውበት ሳሎን  በመስራት እንደምትተዳደር ተገልጿል ።ናፍቆት  ሙሉጌታም በስራ አጋጣሚ ወደ ቤኒሻንጉል ጉምዝ ጉባ አባይ ግድብ የሄደ ሲሆን በፍቅር ግንኙነታቸው ላይ ናፍቆት ቶሎ ወደ ትዳር እንግባ የሚል ጥያቄ ሲያነሳ ዝግጁ አደለሁኝም  ሰርቼ መለወጥ አለብኝ የሚል ምላሽ በማግኘቱ ምክንያት በመሀከላቸው አለመግባባት  ይፈጠራል። ናፍቆት የቤተልሄምን የትዳር ሽሽት ነገ ጥላኝ ለመሔድ ነው የሚል ጥርጣሬ በመያዝ ከጉባ አባይ ግድብ  በስራ ምክንያት ሰኔ 19 ቀን 2018 ዓ.ም ወደ አዳማ በመምጣት ያገኛታል። አብረው ቆይተው ምሽት ላይ ወደ ትውልድ ቦታቸው ዴራ ለመሄድ ተስማምተው በህዝብ ትራንስፖርት ተሳፍረው በመጓዝ በመሃል ለመዝናናት አዋሽ መልካሣ ከተማ እንደወረዱ ም/ኮማንደር ታምራት ጌታሁን ገልጸዋል።   ለእረፍት በወረዱበት ሰዓት  የትዳር ጥያቄዮን አልተቀበለችም በሚል ምክንያት  በስለት ወግቶ ከገደላት በኋላ ወንዝ ውስጥ እንደጣላት  ነው የተገለጸው። የዚህ አሳዛኝ የወንጀል ድርጊት በዚህ መንገድ ከተፈፀመ በኋላ ፖሊስ የምርመራ መዝገቡን በተገቢ ማስረጃዎች በማጠናከር ለአቃቢ ሕግ ያስተላልፋል። አቃቢ ሕግም በከባድ የሰው መግደል ወንጀል ክስ ይመሠርታል። የተመሠረተውን የወንጀል ክስ የተመለከተው የአዳማ ከተማ ከፍተኛ ፍርድ ቤት ሐምሌ ወር 2018 ዓም በዋለው ችሎት ተከሣሽ ናፍቆት ሙሉጌታ ሰው ለመግደል አቅዶና የወደፊት የትዳር አጋሩ ለመሆን በተዘጋጀች ልጅ ላይ የፈፀመው የግድያ ወንጀል ከባድ እጅግ ነውረኛ እና ዘግናኝ መሆኑን ጠቅሷል። በዚህም መሰረት በሁለት የክስ ማቅለያዎች በ18 ዓመት እስራት እንዲቀጣ ተወስኖበታል ሲሉ ምክትል ኮማንደር ታምራት ጌታሁን ለብስራት ሬዲዮ ጨምረው ተናግረዋል። በኤደን ሽመልስ #ዳጉ_ጆርናል
95
8
+2
没有文字...
86
9
+2
没有文字...
90
10
没有文字...
127
11
没有文字...
129
12
+2
没有文字...
215
13
በዝዋይ ማረሚያ ቤት12ኛ ክፍል ሀገር አቀፍ ፈተና  ከተፈተኑ ከ23 ታራሚ ተማሪዎች 22 አለፉ፡፡   👉ከፍተኛው ውጤት 531 ሆኖ ተመዝግቧል፡፡ የዝዋይ ማረሚያ ማዕከል በ2018 ዓ.ም. የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ከወሰዱ 23 ታራሚዎች መካከል 22ቱ ከ300 በላይ ውጤት በማምጣት ማለፋቸውን ፌዴራል ማረሚያ ቤት ኮሚሽን አስታውቋል። የማዕከሉ ዳይሬክተር ም/ኮማንደር ፍቅሬ አብዩ የማዕከሉ የትምህርት ሥራ በታራሚዎች ላይ አዎንታዊ ለውጥ ከማምጣቱ ባለፈ በትምህርት ዘርፍ ከፍተኛ ውጤት እያስመዘገበ ይገኛልም ብለዋል። በዚህ መሠረት በ2018 ዓ.ም. የ6ኛና የ8ኛ ክፍል ትምህርት የተከታተሉ ታራሚ ተማሪዎችን 100 በመቶ ማሳለፍ መቻሉን ዳይሬክተሩ አስታውሰው፤ በተመሳሳይም የ12ኛ ክፍል ብሔራዊ ፈተና ከወሰዱ 23 ታራሚዎች መካከል 22ቱ ከ300 በላይ ውጤት በማምጣት ማለፋቸው የማዕከሉ የትምህርት ሥራ ውጤታማነትን የሚያሳይ መሆኑን ጠቁመዋል። ከፈተናው ተሳታፊዎች መካከል 22 ተማሪዎች የተሳካ ውጤት ማምጣታቸው፣ ታራሚዎች በትምህርት እንዲበረታቱና ወደ ማኅበረሰቡ ሲመለሱ ጠቃሚ ዜጋ እንዲሆኑ ለማስቻል የሚደረገው የማረምና የማነጽ ሥራ አንዱ አካል መሆኑን ዳይሬክተሩ አመላክተዋል። የዝዋይ ማረሚያ ማዕከል ታራሚዎች የእርምት ጊዜያቸውን በአግባቡ በመጠቀም ትምህርታቸውን እንዲቀጥሉ፣ የተለያዩ እውቀትና ክህሎቶችን እንዲያዳብሩ እንዲሁም ከተፈቱ በኋላ በራሳቸውና በማኅበረሰባቸው ላይ ጠቃሚ ሚና እንዲጫወቱ የተለያዩ የማረምና የማነጽ ፕሮግራሞችን እያከናወነ መሆኑንም ገልጸዋል። የዝዋይ ማረሚያ ማዕከል በትምህርት ያስመዘገበው ውጤት፣ ታራሚዎችን በማረምና በማነጽ ሂደት ትምህርት ያለውን ወሳኝ ሚና የሚያሳይ ስኬት መሆኑንም ም/ኮማንደር ፍቅሬ አብዩ ተናግረዋል፡፡ኮሚሽኑ በአዲስ አበባ ከፍተኛ ጥበቃ ማረሚያ ማዕከል ያስፈተናቸው የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ውጤትም ተጠቃሎ ሲታወቅ ለህዝብ ይፋ እንደሚደረግ ይጠበቃል፡፡ የፌዴራል ማረሚያ ቤት ኮሚሽን ይፋዊ የማኅበራዊ ትስስር ገጾችን ይቀላቀሉ፡፡   ይሕ ውጤት የዝዋይ ማረሚያ ቤት ብቻ ሲሆን በአዲስ አበባ የሚገኙው የፌዴራል ማረሚያ ቤት ኮሚሽን ታራሚዎች ውጤት በቀጣይ እንደሚገለጽ ማረሚያ ቤቱ አስታውቋል፡፡ #ዳጉ_ጆርናል
201
14
+1
没有文字...
185
15
没有文字...
213
16
没有文字...
187
17
ኩዌት አዘነች 💔 በመጨረሻ ቪዲዮዋ ላይ 'አላሁ አላሁ የኔ ማረፊያ' ስትል የነበረችው ሰሚራ ኑራ በኩዌት ህይወቷ አለፈ በኩዌት ጃህራ ግዛት የኢትዮጵያዊቷ ሰሚራ ኑራ ህልፈት በፖሊስ ምርመራ ላይ ይገኛል በኩዌት ጃህራ ግዛት በሚገኝ መኖሪያ ቤት ውስጥ አንዲት ኢትዮጵያዊት በደረሰባት ጥቃት ሕይወቷ ማለፉን የሀገሪቱ የፀጥታ አካላት ገልፀዋል። ሟች ሰሚራ ኑራ ትባላለች፤ ትውልድና እድገቷ በምዕራብ ሸዋ ዞን ኢጃጂ ከተማ ሲሆን፣ ከባለቤቷና ከአንድ ልጃቸው ጋር በኩዌት ትኖር ነበር። የሀገሪቱ የፖሊስ የምርመራ መረጃዎች እንደሚያመላክቱት፣ ተጠርጣሪው ባለቤቷ በከተማዋ በሚገኝ መኖሪያ ቤት ውስጥ ጥቃት ፈፅሞ ከቦታው መሰወሩ ተገልጿል። የጃህራ ግዛት የወንጀል ምርመራ ክፍለ ኃይሎች ባደረጉት ክትትል፣ ተጠርጣሪው በቁጥጥር ስር ውሎ ጉዳዩ በህግ ሂደት ላይ ይገኛል። ከሶስት ቀናት በፊት በቲክቶክ (TikTok) ገጿ ላይ "አላሁ አላሁ የኔ ማረፊያ መጠጊያ ቤት" የሚል መንፈሳዊ መልእክት በቪዲዮ አጋርታ የነበረ ሲሆን፣ የዚህ መልእክቷ መጋራት እና አሁን የተሰማው አሳዛኝ ህልፈቷ በዲያስፖራውና በማህበራዊ ሚዲያው ተጠቃሚ ዘንድ ትልቅ ሀዘንን እና ድንጋጤን ፈጥሯል። ቤተሰቦቿም ነገ ወደ ክዌት እንድሚሄዱ ተነግሯል:: ለሟች ሰሚራ ኑራ አላህ ምህረቱን እንዲልግሳት፤ ለቤተሰቦቿ እና ለወዳጆቿ መፅናናትን እንመኛለን። Via Mame Yasin
187
18
没有文字...
182
19
没有文字...
201
20
+2
没有文字...
200